Why Pay for Entertainment? Access Thousands of Free Downloads Now!

Coronavirus in Ethiopia & The rest

Description
Corona is here in Ethiopia S
ince WHO declared CORONA as an Epdemic disease lets share evrythng
ኮሮና ሀገራችን ስለገባ እና ወረርሽኝ በሽታ መሆኑ ስለታወጀ ለ ጥንቃቄ ይጠቅማል ከቻልን ህይወት እናተርፋለን 🙏🙏 ፈጣሪ ሀገራችንን እና ህዝቧን ጠብቅ 🙏🙏
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 1 month, 4 weeks ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated 2 months ago

እንኳን ደህና መጡ‼

✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed

✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife

ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Last updated 1 month, 4 weeks ago

3 years, 5 months ago

ውድ ኢትዮጵያዊያን 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🙏🙏🙏

ዛሬ ስለ ኮሮና እጅግ ትልቅ ሰበር ሊባል የሚያስችል ዜና ከወደ አሜሪካ ተሰምቷል::

የአሜሪካኑ Pfizer የመድኃኒት ድርጅት 90 ፐርሰንት ኮሮናና የሚከላከል ክትባት አገኘው ብሏል::

ሰበር ዜና 🙄

#Pfizer እና #BioNTech # COVID19

ክትባት ከ90% በላይ ተላላፊዎችን ይከላከላል ፡፡

በ 6 ሀገሮች ውስጥ በ43,500 ሰዎች ላይ ክትባቱ ተሞክሮ ሙሉ በሙሉ ሰርቷል ምንም አይነት የጎንዬሽ ችግርም አላመጣም::

ይህ ዜና በመላው አለም በሰበር መልክ እየተዘገብ ይገኛል::

ምንጭ :- CNN , BBC Fox News

@coronainethiopia

3 years, 5 months ago

በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊዮን በላይ ሆነ

<hr>

ከትናንት እሑድ ዕለት ጀምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊየን በላይ መሆኑን የሮይተርስ መረጃ አመለከተ።

ባለፉት 30 ቀናት የታየው ሁለተኛ ዙር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከዚህ ቁጥር ውስጥ ሩብ ያህሉን አስተዋጽኦ ማድረጉን መረጃው አትቷል።

ያሳለፍነው ጥቅምት ወር ወረርሽኙ እጅግ የከፋበት ጊዜ የነበረ ሲሆን፣ አሜሪካ በየቀኑ ከ100 ሺህ በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች የተመዘገቡባት ሀገር ሆናለች።

በተመሳሳይ አውሮፓ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የሚያዘው ሰው ቁጥር መጨመር በዓለም አቀፍ ደረጃ ለታየው ታማሚዎች ቁጥር ማሻቀብ የራሱን አስተዋጽኦ አበርክቷል።

ባለፉት ሰባት ቀናት በዓለም አቀፍ ደረጃ በአማካይ በየቀኑ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከ540 ሺህ በላይ መድረሱንም ዘገባው አመልክቷል።

ባለፈው ዓመት ከቻይና በተነሣው በዚህ የመተንፈሻ አካላት በሽታ ከአንድ ነጥብ 25 ሚሊየን በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን ማጣታቸው ተገልጿል።

ወረርሽኙ በቅርቡ ያሳየው ፍጥነት ከባድ ሲሆን፣ ከ30 ሚሊየን ወደ 40 ሚሊየን ለመሻገር የወሰደበት ጊዜ 32 ቀናት ብቻ ነው።

ከዚያም 10 ሚሊየን ተጨማሪ ታማሚዎች ለመድረስ ደግሞ 21 ቀናት ብቻ ጠይቋል ተብሏል።

@coronainethiopia

3 years, 5 months ago

#DrLiaTadesse

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 5,884
• በበሽታው የተያዙ - 511
• ህይወታቸው ያለፈ - 8
• ከበሽታው ያገገሙ - 818

በአጠቃላይ በሀገራችን 94,218 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,445 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 48,968 ከበሽታው አገግመዋል።

314 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@coronainethiopia

3 years, 5 months ago

በኢትዮጵያ 364 ተጨማሪ ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 607 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

<hr>

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4 ሺህ 628 የላቦራቶሪ ምርመራ 364 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 93 ሺህ 707 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 607 ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 48 ሺህ 150 ሆኗል።

ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉ መረጋገጡን ተከትሎ በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 437 ደርሷል።

በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ካለባቸው 44 ሺህ 118 ሰዎች መካከል 314 ያህሉ በጽኑ ሕክምና ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

በአገሪቱ እስካዛሬ ድረስ በአጠቃላይ ለ1 ሚሊዮን 449 ሺህ 170 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።

@coronainethiopia

3 years, 5 months ago

በኢትዮጵያ 629 ተጨማሪ ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 724 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

<hr>

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 454 የላቦራቶሪ ምርመራ 629 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 92 ሺህ 858 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 724 ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 46 ሺህ 842 ሆኗል።

ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ የ19 ሰዎች ህይወት ማለፉ መረጋገጡን ተከትሎ በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 419 ደርሷል።

በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ካለባቸው 44 ሺህ 595 ሰዎች መካከል 306 ያህሉ በጽኑ ሕክምና ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

በአገሪቱ እስካዛሬ ድረስ በአጠቃላይ ለ1 ሚሊዮን 437 ሺህ 497 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል

@coronainethiopia

3 years, 5 months ago

#DrLiaTadesse

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,538
• በቫይረሱ የተያዙ - 536
• ህይወታቸው ያለፈ - 4
• ከበሽታው ያገገሙ - 858

በአጠቃላይ በሀገራችን 92,229 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,400 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 46,118 ከበሽታው አገግመዋል።

315 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@coronainethiopia

3 years, 6 months ago

#DrLiaTadesse

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,333
• በቫይረሱ የተያዙ - 628
• ህይወታቸው ያለፈ - 13
• ከበሽታው ያገገሙ - 868

በአጠቃላይ በሀገራችን 91,118 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,384 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 44,506 ከበሽታው አገግመዋል።

303 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@coronainethiopia

3 years, 6 months ago

በኢትዮጵያ 630 ተጨማሪ ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 489 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

<hr>

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 602 የላቦራቶሪ ምርመራ 630 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 90 ሺህ 490 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 489 ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 43 ሺህ 638 ሆኗል።

ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉ መረጋገጡን ተከትሎ በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 371 ደርሷል።

በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ካለባቸው 45 ሺህ 479 ሰዎች መካከል 301 ያህሉ በጽኑ ሕክምና ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

በአገሪቱ እስካዛሬ ድረስ በአጠቃላይ ለ1 ሚሊዮን 410 ሺህ 496 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።

@coronainethiopia

3 years, 6 months ago

#COVID19Ethiopia

የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት ፦

• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 6,546
• በቫይረሱ የተያዙ - 723
• ህይወታቸው ያለፈ - 13
• ከበሽታው ያገገሙ - 500

በአጠቃላይ በሀገራችን 89,860 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,365 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ 43,149 ከበሽታው አገግመዋል።

269 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@coronainethiopia

3 years, 6 months ago

በኢትዮጵያ 665 ተጨማሪ ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 640 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

<hr>

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 569 የላቦራቶሪ ምርመራ 665 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 87 ሺህ 834 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 640 ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 41 ሺህ 628 ሆኗል።

ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ የ12 ሰዎች ህይወት ማለፉ መረጋገጡን ተከትሎ በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 337 ደርሷል።

በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ካለባቸው 44 ሺህ 867 ሰዎች መካከል 301 ያህሉ በጽኑ ሕክምና ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

በአገሪቱ እስካዛሬ ድረስ በአጠቃላይ ለ1 ሚሊዮን 383 ሺህ 649 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጓል።

@coronainethiopia

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 1 month, 4 weeks ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated 2 months ago

እንኳን ደህና መጡ‼

✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed

✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife

ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Last updated 1 month, 4 weeks ago