ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas
ኤሪክ ቴንሀግ ማንችስተር ዩናይትድ በቀጣዩም አመት ለዋንጫ መፎካከር እንደማይችል ተናግረዋል !
ቴንሀግ 🗣
" አሁን ባለን ስብስብ ሀሉንም ማሰለፍ ስንችል ለ ቶፕ 4 መጫወት እንችላለን ምናልባትም ጥሩ የዝውውር መስኮት ካሳለፍን ደግሞ ወደ መሪዎቹ ተርታ መጠጋት እንችላለን የስብስብ ጥልቀታችንን እና ቁልፍ የሚባሉ ቦታዎችን ማጠናከር አለብን ።"
ዛሬ የሚደረጉ ተጠባቂ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በ ነፃ በስልኮዎ ለማየት ከታች ያለውን ሊንክ(JOIN) የሚለውን በመንካት ይቀላቀሉ አሁኑኑ እንዳያመልጥዎ 👇
ዛሬ እና ነገ በ ኤፍኤ ካፕ ግማሽ ፍፃሜ በሚደረገው ጨዋታ !
በ ቼልሲ እና ሲቲ መካከል በሚደረገው ጨዋታ የስቴድየም መግቢያ ትኬቶች ከ 67£ ፓውንድ ጀምሮ እየተሸጡ ሲሆን በአንፃሩ ፤
በማንዩናይትድ እና በኮቨንትሪ መካከል በሚደረገው ደግሞ የስቴድየም መግቢያ ትኬቶች ከ 200 ፓውንድ ጀምሮ ነው እየተሸጡ ያሉት !
The United Effect 🔥🇬🇧
ኦማር ቤራዳ- CEO
ዳን አሽዎርዝ- ስፖርቲንግ ዳይሬክተር
ጄሰን ዊልኮክስ- ቴክኒካል ዳይሬክተር
United’s new football structure !
እውቁ የእንግሊዝ ሚዲያ የሆነው 90 MINUTE ነገ አመሻሽ ላይ ክለባችን በዌምብሌይ ከኮቬንትሪ ጋር የሚያደርገውን የኤፌ ካፕ የግማሽ ጨዋታ 2ለ1 ያሸንፋል ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
በዚህ የውድድር ዓመት ከ ዩናይትድ ጋር ደርሶ መልስ ማለትም በሜዳቸውም ከ ሜዳቸውም ውጪ ነጥብ ይዘው የወጡ ቡድኖች በአጠቃላይ 10 ክለቦች ደርሰዋል !
ይህም በክለቡ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
ቴኑ ከጨዋታው በኃላ....
አቻ በቂ ውጤት አይደለም ከእረፍት በፊት ብልጫ ወስደውብን ነበር ጫና ፈጥረዋል ከእረፍት በኋላ ተሻሽለን ወደ ጨዋታው ተመልሰናል ማሸነፍም እንችል ነበር።
በወሬ ሳይሆን ሜዳ ላይ አሳየን ቦስ 😏****
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas