Why Pay for Entertainment? Access Thousands of Free Downloads Now!

️ ንስር አማራ🦅

Description
የተቀደሰን ነገር በእግሩ ለሚረግጥ ፥ ተመልሶም ያጎረሰውን እጅ ለሚናከስ ርኩስ መጫወቻ የማይሆን የነቃ ማህበረሰብ እስክንፈጥር ድረስ ብዕራችን አይነጥፍም።

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ፥ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ።
💚💛❤️

ንስር አማራ
#የግፉአን_ድምፅ

t.me/NISIREamhra
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated hace 1 día, 17 horas

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated hace 5 días, 6 horas

Last updated hace 5 días, 19 horas

1 week, 1 day ago

ባህርዳር ዘንዘልማ...

ሰምኑን የአማራ ፋኖ በጎጃም ደጉ በላይ ሻለቃ ባህርዳር ከተማ ድረስ ዘልቆ በመግባት በተከታታይ ጥቃት በማድረስ በአገዛዙ አሽከሮች ላይ በርካታ ጉዳት ማድረሱ ይታወሳል ።

በዛሬው ዕለትም የአማራ ፋኖ በጎጃም ደጉ በላይ ሻለቃ አናብስት በዘንዘልማ ቀጠና አንድ የገቢዎች መኪና እና አንድ ፒካፕ እስከ ክልሉ ገቢዎች ባለሙያዎች ጋር በቦንብ አጋይተውታል።

በዚህ የተበሳጨው አገዛዙ የፋኖ ቤተሰቦችን እያፈነ ወስዷል። በዛሬው እለት ብቻ በርካታ የታጋይ እናቶችን አፍኖ ወስዷል።

#አምስት_ለአንድ...‼️

#ድል_ለአማራ_ህዝብ*💪#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪*

16/08/16 ዓ.ም**

1 week, 1 day ago

🔥#አጫጭር_መረጃዎች‼️

በዛሬው ዕለት በጎንደር የተለያዮ አካባቢዎች ውጊያዎች ሲካሄዱ የቆዮ ሲሆን #ደምቢያ አራተኛ ቀኑን በያዘው ውጊያ የኦሮሙማው አራዊት ዛሬ አንድነታቸውን ባበሰሩት በአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ እና የአማራ ፋኖ በጎንደር አናብስት ሲለበለብ አርፍዷል:: ሁለት ሞርተሮችን ጨምሮ በርካታ የቡድን እና ነፍስ ወከፍ መሳሪያዎች በአፄዎቹ ክፍለጦር እና በየምድር ክፍለጦር ነበልባሎች እጅ ገብቷል!

በቤተ አማራ ወሎ #ከላላ ከተማ በተደረገ ድንገተኛ ኦፕሬሽን የአማራን ህዝብ ሲያሰቃዮ የቆዮ ሆድ አደር አድማ ብተና ሚሊሻ እና ፖሊስ ሙትና ቁስለኛ የተደረጉ ሲሆን በርካታ መሳሪያዎችም በወሎ ዕዝ ቦረና ገነቴ ብርጌድ ነበልባሎች እጅ ውስጥ ገብተዋል!

አንድነታችን ኃይላችን💪*#አንድ_ዐማራ💪#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪*

16/08/16 ዓ.ም**@NISIREamhra

1 week, 1 day ago

🔥"የአማራ ፋኖ በጎንደር" እና "የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ" የአንድነት ስምምነት ተሳካ…‼️

በመጀመሪያ ቸሩ ፈጣሪያችንን እናመሰግናለን፡፡
በመቀጠል ስምምነት እንዲሆን ብዙ የደከማችሁ፤ ድካማችሁን ሰው ያወቀላችሁም ያላወቀላችሁም ወገኖቻችንን እናመሰግናለን፡፡ መላውን የጎንደር ህዝብ፤ በተለይም ሁሉንም እየደወላችሁና እየተጻጻፋችሁ ስትመክሩ፣ ስትገስጹ የከረማችሁ ወገኖቻችን ክብረት ይስጥልን፡፡ በቀጣይም ውህደቱን ተቋማዊ ለማድረግ የጋራ ጣምራ ኮሚቴ ዝርዝር ጉዳዮችን ይከውናል! ይህ ታላቅ ዜና አንድ ወጥ የአማራ ዕዝ ለመመስረት ወሳኝ ምእራፍ ነው፡፡

ታዲያ ይሄ ሁሉ በሰላም ሲፈጸም ከአርበኞች አንዱ ሁለት የደስታ ተኩስ በመተኮስ ነው የደመደመው፡፡ አርበኛ ሁላ በአንድ ጊዜ የደስታ ሲቃና ሳቅ ተደበላለቀበት፡፡

@ ምስጋናው አንዱዓለም(ዶ/ር)

አንድነታችን ኃይላችን💪*#አንድ_ዐማራ💪#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪*

16/08/16 ዓ.ም**@NISIREamhra

2 months, 1 week ago

https://youtu.be/M5YhhgohCC4

YouTube

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የፋኖ ስልጠና ተጠናቀቀ የምሩቃን ፋኖዎች ስነልቦና ፣ጥንካሬ፣እልህ February 22, 2024

2 months, 1 week ago

🔥#አጫጭር_የግምባር_ዜናዎች‼️

▪️በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ከመኮይና ከሚሴ በሁለት አቅጣጫ የገባው የኦነግ ብልፅግና መከላከያና የሆድ አደር ባንዳ ስብስብ በሸዋ ፋኖ አናብስቶች ተለብልቦ ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: በርካታ የጠላት የነፍስ ወስከፍና የቡድን መሳሪያዎች ተማርከዋል::

▪️በጎንደር የበጌምድር ክፈለ ጦር አይሸሽም ዮሀንስ ብርጌድ ነበልባሎች እጅግ በሚስደምም የደፈጣ ጥቃት አንድ ኦራል ኮማንዶ ከአይንባ ወደ አዘዞ ሲሄድ በሙሉ ተደምስሷል።

#ድል_ለአማራ_ፋኖ*💪#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪*

14/06/2016 ዓ.ም**@NISIREamhra

2 months, 1 week ago
️ ንስር አማራ🦅
2 months, 1 week ago
️ ንስር አማራ🦅
2 months, 1 week ago
️ ንስር አማራ🦅
2 months, 1 week ago
የካህናት እርድ በኦነግ ብልፅግና

የካህናት እርድ በኦነግ ብልፅግና

በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ጥታዊው የዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም እራሱን ኦነግ ሸኔ ብሎ በሚጠራው ቡድን የገዳሙን መጋቢ ጨምሮ አራት አባቶችን መግደሉን ገዳሙ አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኢኦተቤ ቴቪን ዋቢ በማድረግ ሰኞ የካቲት 11 ቀን 2016 ዓመተ ምሕረት ታጣቂዎቹ ሦስት አባቶችን አግተው ወደ በረሃ ከወሰዱ በኋላ የታገቱትን ለማስለቀቅ ገዳሙ ጥረት በሚያርግበት ወቅት የካቲት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጨማሪ አባቶችን በመያዝ

  1. የገዳሙ መጋቢ አባተክለማርያም ዐሥራት
  2. የገዳሙ ጸሐፊ አባ ኪዳነ ማርያም ጥላሁን
  3. የገዳሙ የመጽሐፍ መምህርና ቀዳሽ አባ ገ/ማርያም አበበ
  4. በአመክሮ የሚኖሩ መናኝ ኃይለማርያም ወልደሰንበት የተባሉት የገዳሙ የሥራ ኃላፊዎች እንደተገደሉና አብረው ከነበሩት አንድ አባት ብቻ ማምለጥ መቻላቸውን እንደተረዱ የገዳሙ ኃላፊዎች ለኢኦተቤ ቴቪ (EOTC TV) መናገራቸውን ሸገር ፕረስ ሰምቷል፡፡

የገዳሙ የሥራ ኃላፊዎች ቡድኑ ከዚህ ቀደም ገዳሙን በመዝረፍ ለከፋ ችግር አጋልጦት መቆየቱን አስታውሰው ገዳሜ ጸጥታውን የሚያስከብረበት መሣሪያች በቡድኑ በመወረሳቸው ለከፋ የጸጥታ ችግር መጋለጡን ገልጸዋል፡፡

በአሁኑ ወቅት ገዳማውያን በስጋት ላይ መሆናቸውንና የመንግሥት የጸጥታ አካላትን እገዛ እንደሚሹ አስታውቀው መረጃውንም በየደረጃው ለሚገኙ የሀገረ ስብከቱና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ማሳወቃቸውን ገልጸዋል፡፡

የአባቶቻችን በረከታቸው ይደርብን!
ሞት ለኦነግ ብልፅግና!
14/06/2016 ዓ.ም@NISIREamhra

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated hace 1 día, 17 horas

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated hace 5 días, 6 horas

Last updated hace 5 días, 19 horas