ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
ቅዳሜ የካቲት 22 ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ እንገናኝ
እንኳን ለታላቁ የዐቢይ ጾም አደረሰን::
ዘወረደ
እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ለማዳን ከሰማያት መውረዱን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱን በዐቢይ ጾም አንደኛ ሳምንት እናስባለን እግዚአብሔርን ለሰው ልጅ ላሳየው ፍቅሩ እናመሰግነዋለን::
ላእከ ወንጌል ዲያቆን ዘአማኑኤል ተስፋዬ
የዲያቆን ያሬድ ጸጋዬ እና ወ/ሪት ቅድስት አበጀ የነዳያን ምገባና የአዳራሽ ጋብቻ ሥነ-ሥርዓት መመልከት የምትፈልጉ ሊንኩን ይጫኑ
⬇️
⬇️
⬇️
⬇️
https://www.instagram.com/reel/DGVOr_YMpmL/?igsh=MWNnNjduZHp2bDk3cQ==
"እግዚአብሔር ሰውን ወደ እንስሳ ደረጃ ዝቅ ብሎና ተዋርዶ አገኘው:: ስለዚህም ሰውን ዝቅ ካለበት እንስሳዊ ጠባይ ወደ ማወቅና ማስተዋል ደረጃ ከፍ እንዲልና ወደ ጥንት ተፈጥሮ እንዲመለስ በከብቶች ግርግም (በረት) ውስጥ ራሱን ምግብ አድርጎ አቀረበለት:: እኛም ልዩ ወደ ሆነው ግርግምና ምሥዋዕ ስንቀርብ ከሥጋዊ ኅብስት የሚልቀውን ሕያው የሆነውን ሰማያዊውን ኅብስት እናገኛለን::"
ቅዱስ ጎርጎዮስ ዘእንዚናዙ
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ አደረሰን::
ዲያቆን ዘአማኑኤል ተስፋዬ
Spiritual Tiktokers Creative Award
የመንፈሳዊ ቲክቶከርስ የሽልማት መርሐ ግብር
የፕሮግራሙ ዋና ዓላማ -
የተለያዩ ገዳማትን አድባራትን በቪዲዮዎቻቸው እንዲሁም ላይቭ በመግባት ገቢ ለሚያሰባስቡ ፣ የወጣቶችን ህይወት ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚመልሱ የህይወት ተሞክሮዎቻቸውን ለሚያካፍሉ እንዲሁም ኢአማንያንን ወደ ቤተ ክርስቲያን ለሚመልሱ ቲክቶከሮች ማበረታቻ የሚሆን ሽልማትን መስጠት ነው ።
የፕሮግራሙ ይዘት -
ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በፀሎት የሚጀመር ይሆናል ፤ ትምህርትና የዝማሬ ጊዜ በመሐል በመሐል የሚኖር ይሆናል ፤ በተለያዩ ተጋባዥ አርቲስቶችና የቢዝነስ ሠዎች ከእጩ ተወዳዳሪዎች መሐል የብዙ ሠው ድምፅ ያገኙ ቲክቶከሮች የሚሸለሙ ይሆናል በመጨረሻም ሁሉም እጩ ተወዳዳሪዎች የምስክር ወረቀት የሚሠጣቸው ይሆናል ።
ይህ መርሐ ግብር እንዲዘጋጅ ያሠብኩት ከሰዓሊ ቅዱስ ኤፍሬም ጋር 2024 Tiktok Creative Award ላይ በመገኘት የተለያዩ ዓለማዊ ይዘት ያላቸውን ስራዎች የሚሠሩ ቲክቶከሮች ሲሸለሙና ሲበረታቱ በማየቴ ነው ፤ ዓለማዊ ነገርን የሚያስተምሩ እየተበረታቱ ለምን ነፍስን ሊያድኑ የሚችሉ ቲክቶከሮችን ቤተ ክርስቲያን አታበረታታም ብዬ በማሠብ ነው ።
ማሳሰቢያ - የግል ሀሳቤ ነው ፤ ሀሳብ ሠጥታችሁበት ሀሳቡን ሊያስፈፅም የሚችል ሠው ጋር እንድታደርሱልኝ ነው ።
ቤተ
“ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች ከእርስዋም አይወሰድባትም፡ አላት።” ሉቃስ 10:42
Follow me on TikTok (dn_zeamanuel)
"እንዲሁም እያፈቀርናችሁ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለማካፈል ብቻ ሳይሆን የገዛ ነፍሳችንን ደግሞ እናካፍላችሁ ዘንድ በጎ ፈቃዳችን ነበረ፥ ለእኛ የተወደዳችሁ ሆናችሁ ነበርና።"
1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 2:8
የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች ምዕራፍ 2 የመጨረሻ ክፍል ዛሬ ጥቅምት 7 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ እንማራለን::
የእግዚአብሔር ጸጋና ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን::
ዲያቆን ዘአማኑኤል ተስፋዬ
ጥቅምት 7/2017
ሰሜን አሜሪካ
የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች ምዕራፍ 2 ዛሬ ጥቅምት 5 በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ እንማራለን::
የእግዚአብሔር ጸጋና ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን::
ዲያቆን ዘአማኑኤል ተስፋዬ
ጥቅምት 5/2017
ሰሜን አሜሪካ
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago