Ministry of education

Description
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 3 days, 12 hours ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated 5 days, 3 hours ago

በዚህ ቻናል ሀገራዊና አለምአቀፋዊ መረጃዎችን በፍጥነት ያገኛሉ❗
የውስጥ መስመር👉http://t.me/ayulaw

Last updated 2 months ago

11 months, 1 week ago

[🎈Walitti Qabama Channelee
      ❒ Hope Promo ❒
💎 Wave Promo - 02 💎
                    ↓
🌹 Channel akkaan baay'ee barbaachisoo ta'an kanneen namoonni hin qabne Join godhachuun tajaajilaa fi barnoota barbaaddan argadhaa! Itti Gammadaa! 🎄🎄
                ↓
     Hope Promotion
    Selected Channel

☀️ 🎈🎈🎈🎈☀️
                 ↓
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
⬜️  Admin Don't post⬜️⬜️
⬜️⬜️   For 1hr.  ⬜️⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️

                 ↓
◪ Tajaajila Guyyaa Guyyaa
◪ Gorsaa fi Jajjabina,
◪ Milkaa'inaaf Galma Gahiinsaf,
◪ Jechoota Onnachiisoof,
◪ Channel Barattootaa
◪ Kitaaba PDF
            ⇣
       ✪ Join ✪
       ✪ Join ✪
       ✪ Join ✪
       ✪ Join ✪](https://t.me/+WdyOWAw5aDA4MDNk)
HOPE PROMOTION
    Advertising Telegram
      Channels/Groups
@Hope_Promo
@Getpostbot
©️ «Bittaaf Gurgurtaa Channel»

Free Promotion: @Getu_Abera

11 months, 1 week ago
Flirty Texts That Never Fail To …

Flirty Texts That Never Fail To Impress❤️

Add your channel @kashamell
𝐉𝐨𝐢𝐧 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇
https://t.me/+-OwoKMFmrxZmNjZk

11 months, 3 weeks ago
[#Grade8](?q=%23Grade8)

#Grade8

የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል  ክልል አቀፍ የፈተና ውጤትን በቀን 04/01/2016 ዓ.ም ይፋ አድርጓል።

ተማሪዎች ውጤታቸውን ከታች ባለው ሊንክ በመግባት ማየት ይችላሉ ተብሏል።

#ማስታወሻ ፦ በቅድሚያ ቪፒኤን ማጥፋት ይኖርባችኋል፡፡

ሲስተሙን ለመጠቀም:- URL ለይ
1) ይህን ሊንክ  https://sidama.ministry.et  ይጫኑ
2) ፊት ለፊት በሚታየው  ቅጽ(form) ላይ የተማሪውን መለያ ቁጥር ያስገቡ
4) " ዉጤት ይመልከቱ " የሚለውን ቁልፍ ይጫኑ፡፡

@News_For_Student
@News_For_Student

1 year, 1 month ago
Ministry of education
1 year, 1 month ago
Ministry of education
1 year, 1 month ago
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የሆኑ …

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የሆኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 16 ጀምሮ ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ።

ተፈታኝ ተማሪዎች ከሚማሩባቸው ትምህርት ቤቶች ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የሚጓዙት በተዘጋጅላቸው ተሽከርካሪዎች ነው።

ተፈታኞች ዩኒፎርማቸውን መልበስ ፤ ብርድልብስና አንሶላ ይዘው መገኝት ይጠበቅባቸዋል። 

ወደ መፈተኛ ተቋማት ቆሎ፣ ጭኮ፣ በሶ የመሳሰሉ ደረቅ ምግቦችን ይዞ መግባት የሚፈቀድ ሲሆን የቴክኖሎጂ ውጤቶች፣ ሞባይል፣ አይፓድ፣ ላፕቶፕ የመሳሰሉ እንዲሁም ማንኛውም ጌጣጌጥ ይዞ መግባት ፈፅሞ የተከለከለ ነው።

ተማሪዎቹ ከቤታቸው ሲወጡ፦
- መታወቂያ ፣
- አድሚሽን ካርድ
- የት/ቤት ዩኒፎርም መያዛቸውን እንዳይረሱ ፤ ወላጆችም ይህንን እንዲያስታውሷቸው ጥሪ ቀርቧል።

ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በከፍተኛ የመንግሥት የትምህርት ተቋማት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ይሰጣል።

@ethio_news_for_student
@ethio_news_for_student

1 year, 1 month ago

የ12ኛ ክፍል የፈተና ፕሮግራም ይፋ  ሆኗል

🎒በዚህም  ለማህበራዊ ሳይንስ   ከ19/11/2015 _21/11/2015

Tuesday 
⌚️ ከ3:00-5:00 -- English
⌚️ ከ9:00-12:00 -- Maths

Wednesday
⌚️ ከ3:00-5:00--Aptitude
⌚️ ከ9:00-11:00--Geography

Thursday
⌚️ከ3:00-5:00 -- History
⌚️ከ9:00-11:00-- Civics

የ Natural ተማሪዎች 25/11/2015 _ 28/11/2015

Monday 
ከ3:00 -5:00--English
ከ9:00-12:00--Maths

Tuesday
ከ3:00-5:00--- Aptitude
ከ9:00-11:00-- Physics

Wednesday
ከ3:00-5:30----Chemistry
ከ9:00-11:00---Biology

Thursday--- 🧭ከ3:00-5:00--- Civics

በየመሀሉ የምሳ ሰአት እረፍት ይኖራል ለ 3 ሰአታት ያክል

@ethio_news_for_student
@ethio_news_for_student

1 year, 1 month ago
[#MoE](?q=%23MoE)

#MoE

የመውጫ ፈተና ላላለፉ ተማሪዎች ዲግሪ የሚሰጡ የትምህርት ተቋማት በሕግ ተጠያቂ ይሆናሉ። - ትምህርት ሚኒስቴር

ዘንድሮ የተሰጠውን የመውጫ ፈተና፤ 62 በመቶ የመንግሥት እና 17 በመቶ የግል ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች 50 በመቶና ከዚያ በላይ ውጤት በማስመዝገብ ማለፋቸውን ሚኒስቴር መግለጹ አይዘነጋም፡፡

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ዲግሪ ለማግኘት መስፈርት የሆነውን የመውጫ ፈተና #ላላለፉ ተማሪዎች ዲግሪ ሲሰጡ ከተገኙ ሕጋዊ ዕርምጃ እንደሚወሰድባቸው የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አመለወርቅ ህዝቅኤል ለሪፖርተር ተናግረዋል።

ፈተናውን ያላለፉ ተማሪዎች ዲግሪውን ይዘው ከተገኙም እንደ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ይቆጠራል ብለዋል፡፡

የመውጫ ፈተናውን ያላለፉ ተማሪዎች ከጥር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በተከታታይ በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች እየተመዘገቡ ፈተና እንደሚወስዱ ገልጸዋል።

የማስፈጸሚያ መመርያ ወጥቶለት ለተካሄደው የመውጫ ፈተና ከተቀመጡ ከ150 ሺህ በላይ ተማሪዎች መካከል 61 ሺህ ተማሪዎች 50 በመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው ይታወሳል፡፡

@ethio_news_for_student
@ethio_news_for_student

1 year, 1 month ago
በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ዛሬ ሐምሌ …

በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ዛሬ ሐምሌ 13/2015 ዓ.ም ያስመርቃሉ።

ዩኒቨርሲቲዎቹ ከሐምሌ 16/2015 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ ትኩረታቸውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላይ እንዲያደርጉ በትምህርት ሚኒስቴር መመሪያ መተላለፉ ይታወሳል።

በዚህም የመውጫ ፈተናን ሲሰጡ የቆዩት ዩኒቨርሲቲዎቹ፤ በሳምንቱ አጋማሽ ተማሪዎቻቸውን የሚያስመርቁ ይሆናል።

የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ደግሞ የምርቃት ስነ ስርዓታቸውን አርብ እና ቅዳሜ ያከናውናሉ።

ዩኒቨርሲቲዎቹ በከፍተኛ ዲፕሎማ፣ በመጀመሪያ ዲግሪ እና በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች ያስመርቃሉ።

በመውጫ ፈተና ምክንያት የዩኒቨርሲቲዎቹ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች ቁጥር ዝቅተኛ እንደሚሆን ይጠበቃል።

@ethio_news_for_student
@ethio_news_for_student

1 year, 1 month ago
***📍***BREAKING NEWS!

📍BREAKING NEWS!

Accounting and Finance
Exit Exam የተወሰነ ውጤት ስለተጨመረ ውጤታቹን በ bot Check አርጉ!

@ethio_news_for_student
@ethio_news_for_student

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 3 days, 12 hours ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated 5 days, 3 hours ago

በዚህ ቻናል ሀገራዊና አለምአቀፋዊ መረጃዎችን በፍጥነት ያገኛሉ❗
የውስጥ መስመር👉http://t.me/ayulaw

Last updated 2 months ago