ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 3 days, 17 hours ago
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated 1 week ago
Last updated 1 week ago
እንኳን ለዓለም የመጻሕፍት ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
የንባብ ሱሰኞችን ለመፍጠር ደፋ ቀና የሚለው የንባብ ሱሰኞች የተለያዩ መጻሕፍትን ይዞ ከጥሩ ቅናሽ ጋር ዘወትር ይጠብቃችኋል። ማንበብ አራዳነት ነው! ጎራ ብለው የንባብ ሱስዎትን ይጀምሩ!
ደራሲ አሌክስ አብርሃም ታሪክ ሲያዋቅር ለጉድ ነው። በጥቂት ገጾች ርቀት ውስጥ ከገጸ ባሕርያቱ ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲኖረን ያደርገናል። የራቀውን አቅርቦ፥ የቀረበውን ደግሞ እያራቀ ያሳየናል። ቢፈልግ እያዝናና፥ ቢያሻው እያስለቀሰ ያስተምረናል።
በዚህ ሳምንት "አልተዘዋወረችም" የተሰኘውን መጽሐፉን ይሸምቱ ብለን ጥቆማችንን ሰጥተናል። የእርሱን ሌሎች ሥራዎች መግዛት ለምትሹ ደግሞ፥ ሁሉንም መጻሕፍቱን ሰብሰብ አድርገው ከወሰዱ፥ በልዩ የቅናሽ ጥቅል እናስተናግድዎታለን!
የንባብ ሱሰኞች የመጻሕፍት መደብር ጎራ ይበሉ! የሚፈልጉትን መጽሐፍም ይሸምቱ! ጥልቅ የእውቀት ጥማት ያላቸውን የንባብ ሱሰኞችን ለመፍጠር የምናደርገውን እንቅስቃሴም ይቀላቀሉ!
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 3 days, 17 hours ago
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated 1 week ago
Last updated 1 week ago