አል መእዋ የበጎ አድራጎት ግሩፕ ( المأوى)

Description
ففروا إلى الله

"The best of mankind are those who benefit mankind."

Prophet Muhammad -peace be upon Him-
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 1 month, 2 weeks ago

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 week, 5 days ago

4 days, 15 hours ago

▪️ጥፍጥና ቆራጭ

🔻ከአቢሁረይራህ - ረዲየሏሁዐንሁ - ተይዞ እንደተወራው እንዲህ አለ ፡ የአሏህ መልእክተኛ - ሰለሏሁዐለይሂ ወሰለም - እንዲህ አሉ ፦ " ጥፍጥና ቆራጭ የሆነውን (ሞት) ማስታወስን አብዙ። ". (ቲርሚዚይ ፥ 2307)

4 days, 15 hours ago
6 days, 8 hours ago

አሰላሙ አለይኩም ውዶቼ ያለንበት ወር ስራዎቻችን በሙሉ ወደ አላህ ተባረከ ወተዐላ የሚቀርቡበት የሻዕባን ወር ላይ ነን ነቢያችን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ይህንን ወር አብዝተው ይጾሙት ነበር ስራዬ ጾመኛ ሆኜ ወደ አላህ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ ይሉም ነበር በዛ ላይ ነገ ቀኑ ሰኞ ነው የቻለ ይጹም🙏

3 months ago
3 months ago

ሶላት ዐለን‐ነቢይ [ﷺ] እና ጁሙዐን ምን አገናኛቸው?

የሳምንቱ ሌሊቶች በታላቅ የዒባዳ ዘርፍ [በተሀጁድ ሶላት] መለዮ ሲደረግላቸው ለአላህ ነቢይም [ﷺ] ከዒባዳ ውስጥ ከእርሳቸው ጋር የሚያያዝ ድርሻ ተደረገላቸው። የጁሙዐ ሌሊት ላይ ልዩ የሶለዋት ድግስ ተደነገገ። የእለቱም ሶለዋት የተለየ እንዲሆን ተደረገ።

ይህ የአላህ ልማድ ነው። ምንጊዜም ወደ ዒባዳ እንድንዞር ሲያዝዝ ሁሉንም የዒባዳ ዘርፍ እርሱን ከመዝከር ጋር የሚወዳቸውን ነብይ [ﷺ] ማስታወስም እንዲካተትበት ያደርጋል።

ሸሃዳ የኢስላም መግቢያ፣ የመድኅን ሰርተፍኬት ነው። ሁለት ክፍል አለው። አንዱ የአላህ፤ ሌላኛው የነቢይ [ﷺ]

አዛን ውስጥ አላህን እንደምናወሳው እርሳቸውንም እንዘክራለን።

ሶላት ውስጥ ከአላህ ጋር እንደምናወራው እርሳቸውንም እንድናወራ ታዘናል።

ሌሎችም የዒባዳ ዘርፎች የአላህን ልእልና በመሰከርንበት ግብር የርሳቸውንም ከፍታ እንድናስብ የሚያደርግ ክፍል አይጠፋቸውም።

አላህ ነቢዩን [ﷺ] በጣም ይወዳቸዋል። ከፈጠረው ፍጥረት ሁሉ የበላይ፣ የኸልቅ ሁሉ ዓይነታ አድርጓቸዋል። ለዚህ ማሳያም ከየዒባዳው አይነት ለርሳቸው ዝክር የሚሆን ክፍል ይመድባል። ወደ አላህ የሚያደርስ ብቸኛው መንገድ መሆናቸውን ለማሳበቅ፣ በኡመታቸው ላይ ያላቸው መብት ግዙፍ መሆኑን ለማሳየት፣ ውለታቸው የማያልቅ መሆኑን ለማስገንዘብ ሁሌም እርሱ በተወሳ ቁጥር እንዲወሱ ያደርጋል።
አላህ እርሳቸውን ይወዳል። የሚወዳቸውንም ይወዳል!…

3 months ago
3 months, 1 week ago

ከተወዳጁ የአላህ መልክተኛ [ﷺ] በስተቀር ማንም ሰው በዱንያ ያንተ ቅርብ ወዳጅ ቢሆን እንኳን በቂያማ ቀን ስላንተ ሊጨነቅና ሊያስብ አይችልም።
እርሳቸው ግን በቂያማ ቀን የፍጥረት ሁሉ መሸሸጊያ፣ የኡመታቸው መጠጊያ ናቸው።
#ፊዳሁ አቢ ወኡሚ

3 months, 1 week ago
3 months, 1 week ago

ፍየል አርደው ስጋዋን በሙሉ ሶደቃ አደረጉና አንዲት እግር ብቻ ቀረች። የአላህ ነቢይ [ﷺ] ስጋው የት እንደደረሰ ሲጠይቁ «ሁሉም [ተሶድቆ] አንድ እግር ብቻ ቀረ።» አሏቸው፤ በኛ ቋንቋ።.… 
እርሳቸውም  «ሁሉም ቀረ [አለ]። አንድ እግሯ ሲቀር።» አሉ፤ በአኺራ አፍ!
:
ጀሊሉም «እናንተ ዘንድ ያለ አላቂ ነው። አላህ ዘንድ ያለ ግን ቀሪ ነው።» ብሏል።
:
ወዳጆቼ እየተረዳዳን!

5 months, 3 weeks ago
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 1 month, 2 weeks ago

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 week, 5 days ago