የአማራ ድምፅ ሚዲያ🎤 VOICE OF AMHARA🎙📻

Description
ችግር ላይ ለወደቀው የአማራ ህዝብ መረጃ መስጠትና ድምፅ መሆን
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago

3 weeks, 5 days ago

<<ከተላላኪ ባንዳ የፀዳ ትግል ለመፍጠርና ጠንካራ መሪ ለመባል>>

®የአማራ ህዝብ በአብይ አህመድ"የ666"ሰይጣናዊ ተግባር እየተሰራበት ያለው የጥፋት ሴራ ከባድ ከመሆኑ ባሻገር እጅግ አሳዛኝ ሆኖ ይስተዋላል፡ለዚህ ደግሞ ትልቁ መፍትሔ በክፍለ ጦሩ የተዋቀረ በሳል አመለካከት፣በብርጌዱ የተዘጋጀ ጠንካራ አካሄድ፣በሻለቃዎች የተደራጀ ብርቱ ጥምረት፣በፋኖ ሀይሎች የተሰራ ጠበብት የአቋም ምልከታ መሆኑን በመረዳትና በመገንዘብ፦
👉የፋኖ ሀይሉን ስለ አማራ ትግል ምንነት የግንዛቤ ት/ት መስጠት ያስፈልጋል፡
👉በየቀጠናው ጠንካራና በሳል መሪ ከመፍጠር ባሻገር እርስ በእርሱ በስምምነት የተዋቀረ ሻለቃ መፍጠር ይገባል፡
👉በየቀጠናው የሚገኙ የፋኖ ሀይሎች ወታደራዊ ብቃትና ወታደራዊ ቁመና በመዘጋጀት ሁሌም በተጠንቀቅ መቆም እንዳለባቸው እለት እለት የአካሄድ ስምሪት ስልጠና መሰጠት አለበት፡
👉በእውነትና በሀቀኝነት ላይ የተመሰረተ ጠንካራ የፋኖ መረጃ ሰጭ በገጠርና በወረዳ ከተሞች ላይ ስውር መረጃና ደህንነት ማቋቋም ይገባል፡
👉ከውጊያ በፊት ከተላላኪ ቅጥረኛ ባንዳ የፀዳ ጥርነፋ ማዋቀር፤ከጠላት ሀይል ጋር የጥቅማጥቅም፣የዘመድ አዝማድ ትስስር ያደርጋሉ ተብለው የሚጠረጠሩ ሰርጎ ገቦችን በአይን ቁራኛ መከታተል ከውጊያ በኋላ ደግሞ የጦርነቱን አካሄድ፣ወታደራዊ አሰላለፉን በጠንካራና በደካማ ጎን ገምግሞ ደካማውን ማስተካከል ጠንካራውን ማስቀጠል የሚችል አቋም ማዘጋጀት፡
👉የጠላት ሀይል በሚንቀሳቀስባቸው አካባቢዎች ጠንካራና በጥበብ የተሞላ ስምሪት መንደፍ፡
👉ለትግሉ ይመጥናሉ ያሟላሉ የሚባሉ የአማራ ፋኖ ሀይሎችን በሀሳብና በስነ-ልቦና ድጋፍ የታገዘ ስራዊት ማነፅ፣በየቀጠናውም ጠንካራ ዋርድያ ማቋቋም ያስፈልጋል፡
👉ትግሉን ይጠልፋሉ፣ትግሉን በገንዘብ ይሸጣሉ፣ትግሉን በዘመድ አዝማድ በአጓጉል ሱስ ይለውጣሉ የሚባሉ ተጠርጣሪ ግለሰቦችን አጥብቆ መቆጣጠርና በእርግጠኝነት ሲያዙ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል፡
👉ትግሉን እንደ መደበቂያነት ከመቆጠር ነፃ የወጣ፤ለእውነት የቆመ ጠንካራ ወታደራዊ አሰላለፍ ነፃ አውጭ ዘመን አሻጋሪ ስራዊት መገንባት ይገባል፡
👉ከክፍለ ጦር፣ከብርጌድ፣ከሻለቃዎች፣ከፋኖ ሀይሎችና ከህዝብ ጋር ስምምነት መፍጠር የሚችል በሳልና ጠንካራ ስራዊት ማቋቋምና ማደራጀት ያስፈልጋል፡

*👉*ግልባጭ፦ለክፍለ ጦር አመራሮች፣ለብርጌድ አመራሮች፣ለሻለቃ መሪዎች፣ለፋኖ መረጃና ደህንነት፣በክፍለ ጦሩ ውስጥ ለምትገኙ የፋኖ ሀይሎች፣ለውስጥ የአማራ ፋኖ የትግል ደጋፊዎች፣ለውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን፣ለመረጃ አዘጋጁ፡:

የካቲት 07/2017 ዓ ም**

3 weeks, 5 days ago

"ባንኮች ገንዘብ የለንም አንሰጥም እያሉ ነው።"‼️****

" ደብረ ማርቆስ ሁሉም ባንኮች ጥሬ ገንዘብ የለም ተብሏል። "

ይህ ከደብተማርቆስ ኗሪዎች ዛሬ የደረሰን መልእክት ነው።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ገንዘብ የጠረረበት ብልፅግና ለአባይ ግድብ የሚውል በሚል ማጭበርበሪያ ከማህበረሰቡ ገንዘብ ለመሰብሰብ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የታተመ ብሮሸር በግድ ግዙ እያለ መሆኑን ደርሰንበታል።

ይህን ገመናውንም ይሸፍንለት ዘንድ ኢትዮጲያ ለሱዳን በርካታ ቢሊዮን ብሮችን በእርዳታ ሰጠች እያለ በሚዲያ እያስነገረ በዲስኩር ህዝቢን ለማደንዘዝ እየተላላጠ ይገኛል።

3 weeks, 5 days ago

ሽንዲ ወንበርማ
የጀግኖች ባድማ...

5ኛ ክፍለጦር ከወለጋ ፋኖ ጋር በመቀናጀት በጠላት ላይ አስደናቂ ድል ተጎናፅፈዋል።

3 months ago

ብርሸለቆ የገባ ምድረ ባንዳ ban ተደርጓል?

3 months ago

ሞቅ ሞቅ አድርጉት ግዙፉን የሀገሪቱን ማስልጠኛ ተቋም እኮ ነው የተቆጣጠር ነው????????????

3 months ago

ሰከላ‼️
በአሁኑ ሰዓት መከላከያ እየተንቀሳቀሰ ስለሆነ ጥንቃቄ አድርጉ።
አሁን አምቢሲ አካባቢ እየደረሱ ነው።
ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ በውስጥ አድርሱን።

3 months, 1 week ago

ሰበር ዜና!

በዳውንት ወረዳ ገበያ ገብይተው ሲመለሱ በነበሩ  ንፁኋኖች ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ከ50 በላይ የሚሆኑት መገደላቸው ታወቀ!

በሰሜን ወሎ ዞን ዳውንት ወረዳ ትናንት ህዳር 19/2017 ዓ/ም ገበያ ገብይተው በተሽከርካሪ ተሳፍረው ሲመለሱ በነበሩ ንፁኋን ወገኖች ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ከ50 በላይ የሚሆኑት ሕይወታቸው ማለፉን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።

የድሮን ጥቃቱ የተፈፀመው በወረዳው ሰጎራ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ ሲሆን፣ ህይወታቸው ካለፈ ንፁኋኖች በተጨማሪ በርካቶች ቆለው ወደ ህክምና ጣቢያ መወሰዳቸውን ነው የመረብ ሚዲያ የወሎ ወኪል የአይን እማኞችን በማነጋገር ለማረጋገጥ የቻለው።

ጥቃቱ የተፈፀመው ለደላንታ ወረዳ አዋሳኝ በሆነችው ልዩ ስሟ ሾጋ ተብላ በምትጠራ ቀበሌ ሀሙሲት ገበያ ገብይተው በተሽከርካሪ ተሳፍረው ሲመለሱ የነበሩ ገበያተኞች ላይ ነው ብለዋል ጣቢያችን ያነጋገራቸው ከጥቃቱ የተረፉ የአይን እማኞች።

በጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈ ሰዎች መካከል  የሸቀጣሸቀጥ ነጋዴዎች፣ ገበያ ለመገብየት የመጡ እናቶችን ጨምሮ አርሶ አደሮችና መምህራን እንደሚገኙበት የተገለፀ ሲሆን ከ50 በላይ የሚሆኑት ወዲያውኑ ነው ህይወታቸው ያለፈው ተብሏል።

ህዳር 20/2016 ዓ/ም በደላንታ ወረዳ ወገል ጤና ከተማ ላይ በተፈፀመ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት የወላድ እናቶች አምቡላንስ አሽከርካሪን ጨምሮ ሌሎች አምስት የሚደርሱ የጤና ባለሙያዎች መገደላቸው ይታወሳል።

በጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈ ንፁኋኖች በተጨማሪ ተሽከርካሪ አምቡላንሱ እና በተሽከርካሪው ላይ ተጭኖ የነበረ መድሃኒት ሙሉ በሙሉ መውደሙ የሚታወቅ ሲሆን፡ በተመሣሣይ በዓመቱ ከዚኸው ቀጠና በቅርብ ርቀት በንፁኋኖች ላይ ከፍተኛ እልቂት ያደረሰ ጥቃት ነው የተፈፀመው።

3 months, 1 week ago

አስቼኳይ መረጃ****

አመሻሹን ጨለማን ተገን በማድረግ ብዛት ያለው የአገዛዙ ጥምር ጦር ከአድስ ቅዳም ከተማ ወደ ፋግታ አቅጣጫ መንቀሳቀሱን የአይን እማኞች አረጋግጠውልናል። ፋግታዎች የኤፍሬም አጥናፉ ፍሬዎች ጥንቃቄ አይለያቹህ ስንል እናሳስባለን

3 months, 1 week ago

ከአዲስ ቅዳም ብዛት ያለው ኃይል ወደ ፋግታ አቅጣጫ ተንቀሳቅሷል‼️**

1:00 ጀምሮ

20/3/17 ዓ.ም**

3 months, 2 weeks ago

መረጃ‼️

ከባህርዳር የተነሳ አራዊት ሠራዊት በጥዋቱ 12:43amወደ ጎንደር ? አቅጣጫ ወጧል 1ዙ 23 ሌሎች በካሱኔ የተጫኑ ናቸው በ 5መኪና ፍጥነት አላቸው እስኪ share አድርጉት እንደ ተለመደው በስልክም አድርሱ‼️

#የአማራ ድምፅ ሚዲያ

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago