ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas
☄️ለተማሪዎች እና ለሠራተኞች ታላቅ ቅናሽ ‼️
🔔 ጥሩ ላፕቶፕ ለመግዛት አሰበዋል? እንግዲያውስ 𝐖𝐄𝐋𝐋 ኮምፒውተር አለልዎት!
እጅግ ዘመናዊ የሆኑ የ2022/23 ሞዴል ላፕቶፖች እና ኮምፒዩተሮችን ለጨረታም ሆነ ለግልዎ፣ የተለያዩ አዳዲስ ጌሚንግ እንዲሁም ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖችን ከአስተማማኝ ዋስትና ጋር እናቀርባለን።
📍 አድራሻ፦ መገናኛ ከዘፍመሽ ዝቅ ብሎ 3ኤም ሲቲ ሞል / 3M City Mall 1ኛ ፎቅ ቁ. FL04 Well Computer
የሚፈልጉትን ላፕቶፕ ይምረጡ፦ https://t.me/welllaptop
🔥 የአንድ ዓመት ሙሉ ዋስትና
Call Us: @cr7_well
☎️ 0943847549 / 0910238672
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተመዝግባችሁ አዲስ መደበኛ የማስተርስ ተማሪዎች የካቲት 12 እና 13/2016 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉ ብሏል።
በሌላ በኩል ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለተመዘገቡ አዲስ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች በየካቲት ወር መጨረሻ ጥሪ እንደሚያደርግ ገልጿል።
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
፤ https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
#MoE
ከየካቲት 6-9/2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ የመፈታኛ የይለፍ-ቃል (Password) ከስር በተገለፁት አማራጮች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ማሳሰቢያ፦
ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች የይለፍ-ቃል የምታገኙት ከምትማሩበት ወይም ከተመደባብችሁበት የመፈተኛ ተቋም ብቻ መሆኑ ተገልጿል።
ተፈታኞች የሞዴል ፈተና እስከ የካቲት 5/2016 ዓ.ም መውሰድ እንዳለባችሁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
፤ https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
#MoE
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas