ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
ዘወትር ሰኞ ምሽት ከምሸቱ 2:30 - 3:30 በአሀዱ ሬድዮ 94.3 ቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን!
መልካም ቀን!
ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 22 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
ጨረታ
አዲሰ ዘመን ጥር 22 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
የከተማ ግንባታን በተመለከተ
ጨረታ
አዲስ ዘመን ህዳር 6 ቀን 2017 ዓ. ም ዕትም ላይ የተወሰደ
የሪል ስቴት ልማትና ግብይት እንዲቀላጠፍና አሰራሩ ህግን የተከተለ እንዲሆን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
የሪል ስቴት ልማትና ግብይት እንዲቀላጠፍ እንዲሁም ከብልሹ አሰራር ነጻና ህግን የተከተለ እንዲሆን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ይህ የተገለጸው በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ፣ መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሪልስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው።
ረቂቅ አዋጁ በሚወጣበት ወቅት የማይንቀሳቀስ ንብረት ግመታ ስርዓቱ ዘመናዊና በመረጃ በተደገፈ መልኩ ተገማች ዋጋ እንዲኖረው በማድረግ ከተሞች ልማታቸውን ማፍጠን በሚችሉበት ሁኔታ ለመምራትና የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የንብረት ዕሴት ጭማሪ መሰረት ተድርጎ የከተሞች የገቢ መሰረት ማስፋት እንደሚያስችል ተገልጿል።
በማይንቀሳቀስ ንብረት ገበያው ግልጽነት መጓደሉ የኢኮኖሚ መዛባት እያስከተለና የመንግስት ጥቅምን እያሳጣ ስለሚገኝ፣ ወደፊት ከአጠቃላይ ኢኮኖሚው ማደግ ጋር በተያያዘ የንብረት ገበያው እየሰፋ እንደሚሄድ ስለሚታወቅ ችግሩ አብሮ እንዳይሰፋ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ተናግረዋል።
በመሬት ላይ ለተደረገ ማንኛውም ንብረት ባለንብረቱ የንብረቱ ተገቢ የገበያ ዋጋ መረጃ ኖሮት የካፒታል ገበያው ተሳታፊ እንዲሆን አስፈላጊ ነው ተብሏል።
በማይንቀሳቀስ ንብረት ልማቱና ግብይቱ እንዲቀላጠፍ፤ ከብልሹ አሰራር የነጻና ህግን የተከተለ እንዲሆንና የተዋዋይ ወገኖችን ፍላጎት የሚያረካ፤ ጤናማ የኢኮኖሚ ግንኙነት እንዲኖርና የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ችግር እንዲቀረፍ የሚያግዝ ወጥነት ያለው የህግ ማዕቀፍ መኖር ስለታመነበት ረቂቅ አዋጁ መዘጋጀቱ ተገልጿል።
ከፍላጎት አንጻር የሪልስቴት ልማቱ አቅርቦት እጅግ ወደኋላ የቀረ በመሆኑ ቤት ለመግዛትና ለመከራየት የሚፈልጉ ወጎኖች በከፍተኛ ሁኔታ የሚቸገሩበት ሁኔታ መቀየር ስላለበት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንትን ማበረታታትና የቤት አቅርቦት እንዲሻሻል ለማድረግ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረውም በመድረኩ ላይ ተብራርቷል።
በውይይት መድረኩም የቋሚ ኮሚቴው አባላት፣ የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የአርክቴክቸር ማህበራት፣ ኮንትራክተሮች፣ የዩንቨርስቲ ምሁራን እንዲሁም የተለያዩ የሙያና የንግድ ማህበራት የተገኙ ሲሆን፤ በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ መነሳት የሚገባቸውን የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን እንዲሁም መሻሻልና መዳበር ይገባቸዋል ያሏቸውን ሀሳቦች ተነስተው ውይይት ተካሂዶባቸዋል።
(ፖርላማ)
*ማስታወቂያ
? ለ7ተኛ ዙር ሰልጣኞች በሙሉ!
?የሰባተኛ ዙር የHealth and Safety in Construction እንዲሁም Ethics in Construction (Code of Conduct for Members of CCAE) ስልጠና ከ CMI ጋር በመነጋገር የሚሰጥበትን ቀን የወሰንን ሲሆን ስልጠናው ከነሐሴ 15 እስከ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ለሦስት ሙሉ ቀናት ቦሌ ሜጋ ህንፃ ፊት ለፊት በሚገኘው ሀንሰም ህንፃ ላይ በሚገኘው የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት 8ተኛ ፎቅ ላይ ባለው የስልጠና አዳራሽ ይሰጣል፡፡
⏺ ስልጠናውን ለመውሰድ የማኅበራችን አባል መሆን ስለሚያስፈልግ የሰልጣኞች የመጨረሻ ስም ዝርዝር የሚገለጸው የማኅበራችን አባል የሆኑት ድርጅቶች ብቻ ይሆናል፡፡
⏺ አባል ያልሆናችሁ ድርጅቶች የ7ኛ ዙር ስልጠናውን ለማከናወን እስከ ሰኞ ነሐሴ 13 ቀን 2016ዓ/ም ጠዋት ድረስ ባንቢስ ኃይለገብርኤል ህንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የማህበሩ ፅ/ቤት በአካል በመምጣት የአባልነት ምዝገባችሁን እንድትጨርሱ እናሳስባለን፡፡
➡️ ማሳሰቢያ
⏺ ማኅበራችን ስልጠናውን ለማስተባበር ለሚያወጣቸው ወጪዎች 2,500.00 ብር ክፍያ እንደሚጠይቅ ከወዲሁ ለመግለፅ እንወዳለን፡፡
??"Think safety, work safely."ደህንነትን አስብ ፤ በጥንቃቄ ስራ"
?የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማኅበር
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago