ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
ሰበር ዜና!
ከ10,000(አስር ሽህ) በላይ አማራ የሆኑ ወታደሮች በአብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ታስረዋል። በርካቶችም በየቀኑ እየተረሸኑ ነው።
ከ10,000(አስር ሽህ) የሚበልጡ የአማራ ልጅ የሆኑ ወታደሮች በአማራ ህዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንዲፈጽሙ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸው ግዳጅ ቀጠና ላይ የነበሩ እና በሌሎች የሐገሪቱ አካባቢዎች የነበሩ ሲሆኑ ለአማራ ህዝብ እና ለፋኖ ከፍተኛ አቅም መፍጠር ተባባሪ ናችሁ የሚል ምክንያት የተነሳባቸው ሲሆን ከእስረኞቹ መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩት በየ ቀኑ እየተረሸኑ ይገኛል።
የአብይ አህመድ ስርዓት ትክክለኛ አማራን ለማጥፋት የተቋቋመ መሆኑን ባለመገንዘብ ጠመንጃ ተሽከመው የአብይን ስርዓት ሲያስቀጥሉ የነበሩ እና ከእግረኛ እሰከ ከ ብርጌዳል ጀኔራል ድረስ ማዕረግ ያላቸው የአማራ ልጆች የአብይ አህመድ ቀጥተኛ ሰለባ መሆናቸው ሌሎች በመከላከያ ውስጥ ላሉ የአማራ ልጆች ሁነኛ ማስተማሪያ ነው።
በመሆኑም አማራ ሆናችሁ በመናጆ ሳንቲም ተታላችሁ መከላከያ ውስጥ ያላችሁ የአማራ ልጆች በሰዓቱ ፋኖን ከተቀላቀሉ ወንድሞቻችን ተምራችሁ በፍጥነት ፋኖን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን ።
አብይ አህመድ ከህወሓት ጋር ጦርነት በገጠመ ጊዜ በርካታ የትግራይ ተወላጅ ወታደራዊ መኮንኖችን አስሮ ሲያሰቃያቸው እንደነበር ይታወቃል ።
ከዚህ ድርጊት ያልተማሩ የአማራ ልጆች መከላከያ ውስጥ ምን ይሰራሉ !?
በነገራችን ላይ የትግራይ ተወላጅ የሆናችሁ አሁን ክፍለጦር እና ሬጅመንት በመምራት ላይ ያላችሁ የጦር መኮንኖች አብይ አህመድ በፈለገ ጊዜ አስሮ ሲያሰቃያችሁ እንደነበር ዘንግታችሁ እሱ በፈለገ ጊዜ ፈቶ ንፁሐን ትገድሉ ዘንድ ወደ አማራ ክልል መጥታችሁ በማታውቁት እና በማይመለከታችሁ ጦርነት እየተሳተፋችሁ በመሆኑ ከዚህ ጨፍጫፊ ስርዓት ራሳችሁን እንድታገሉ እናሳስባለን ።
ሌሎች በመከላከያ ውስጥ ያላችሁ ደግሞ የአማራ ጥያቄ በሐይል እንደማይቀለበስ ተገንዝባችሁ የፋኖ ወንድማችሁን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናደርጋለን ።
አማራም ሆነ ኢትዮጵያ ነፃ የሚወጡት ህዝባዊ መንግስት ሲመሰረት እንጅ ከእንግዲህ በኋላ በኢትዮጵያ ምድር በታንክ ጋጋታ የሚፀና መንግስት እንደማይኖር ልናስገነዝባችሁ እንወዳለን ።
የአማራ ፋኖ በጎጃም በቀጣይ የሚያወጣውን የምህረት አዋጅ ተጠቅማችሁ የህልውና ፤ የነፃነት ፤ የእውነት እና የሐገር ክብር እና የሐገር ፍቅር ስሜት የሚያንገበግበውን የአማራ ፋኖን እንድትቀላቀሉ ስንል ከወዲሁ እናሳስባለን።
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
[የአማራ ፋኖ በጎጃም]
~ ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል!
አማራን ለመጨፍጨፍ በአገዛዙ የተላከን የኦሮሞ ልጅ ማርኮ ተንከባክቦ ወደቤተሰቦቹ የሚልከው የፋኖ ሠራዊት ሰላሌ ድረስ መጥቶ አንድ ምስኪን ታዳጊ የሚገድልበት ምድራዊ አመክንዮ የለም።
ይልቅስ እነ በቴ ኡርጌሳን የበላው አገዛዝ ፣ ሐጫሉንም የገደለው ሥርዓት፣ የከረዩ አባገዳዎችን የጨፈ*ጨፈው አገዛዝ ፣ በኦሮሚያ የሚታፈሱ ወጣቶች የፈጠረውን የሕዝብ ቁጣ ለማስታገስ የፈፀመው ርካሽ ተግባር ነው።
አለሁ የሚል "መንግስት" ካለ የሰላሌ ሕዝብ ቀንበር ተሸክሞ የጠየቀው ጥያቄ ቢኖር "አርሰን እንድንበላ የሚያሠማራውን ታጣቂ ያስታግስልን" የሚል ነው።
ፋሽስቱ አብይ ሆይ፥ በእንደዚህ አይነት እንጭጭ ድራማ በፍፁም አትድንም!
አዲሱ ደረበ
~ የአንድ ብሔር ማንነት ቅርፅ የሚያገኘው በቀውስ ወቅት ነው!
የአማራ ማንነትና ምንነት ቅርፅ የሚይዘው በዚህ የጥፋት አዋጅ በታወጀበት ወቅት ነው። ለአንድ ብሔር የተሟላና አንድነት ያለው እድገት በአማራነት ላይ፣ በጋራ ጥቃትና ፀጋዎች ዙሪያ የሚገነባ (የበጎም ሆነ አስከፊ) ትዝታዎችና ገጠመኞች አሰባሳቢ ትርክት መገንባት ነው።
የዚህ መሣሪያው ደግሞ ብሔርተኝነት ነው!
ብሔርተኝነት ያሳለፍነውን ለማስታወስ ፣ ሕልማችንን ለመተንተን እና በግል ጉዳያችን ተደብቀን የጋራ ሕልውናችን እንዳይጠፋ የሚያደርግ ነው።
ፈተናዎች የማሕበረሰብን አንድነት በመፍጠር የተወረሱ ልዩነቶችን የማጥፋት ጉጉት ይፈጥራሉ። ለጋራ አላማና አንድነት ስንቆም ጥቃቅን የልዩነት መንስኤዎችን እናፈርሳለን። በጋራ ጥቃት ውስጥ ልዩ የጥቃት ተረክ አሉታዊ ስለሆነ!
ምሑራንን የሚጠቅሰው ወዳጄ እንደሚለው፦
"Deliberate forgetfullness and misrepresentation of historical facts constitute the importance of Nation building." ሲል ሰምቼው አውቃለሁ።
ማንነት ሲፈተን ክብር ፈተና ይገጥመዋል። ምክንያቱም፦
"National identity is fundamentally a matter of dignity. It gives people a reason to be proud of." ብሎም አሳርጎታል።
የምንኮራበት አማራነት የመሰባሰቢያና በአንድ የመሰለፍ ልዩ ማንነታችን ነው።
በአማራነት ጥላ ስር ለአንድ አላማ፤ በአንድ እንሰለፍ!
አዲሱ ደረበ
~ የአማራ አንገቱ አንድ ነው!
"ከእንግዲህ ወዲህ ማንም ቢመጣ ተነሳሁ የሚለው አማራው ሕዝብ ላይ እንጂ ለይቶ የሸዋ፣ የጎንደር፣ የጎጃም፣ የወሎ አይልም፡፡
እኛም ወደድንም ጠላንም የአማራው አንገት አንድ መሆኑን ማወቅ አለብን። ስለዚህ አማራው መተባበር አለበት"
ደጃዝማች ፀሐዩ ዕንቁስላሴ 1965 ዓ.ም
~ ሰበር!
~ ዛሬ ህዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም ጧት 4 ሰዓት ባህር ዳር ኤርፖርት ወታደራዊ ሄሊኮፍተር ወድቃለች፤ በዚህም በረራ ተቋርጧል!
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago