ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas
https://p.dw.com/p/4edPH?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
👉🏾 @dwamharicbot
DW
የዓለም ዜና፦ ረቡዕ ሚያዚያ 2 ቀን 2016 ዓ.ም.
አርዕስተ ዜና 1 ሺህ 445 ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ዛሬ በመላ ኢትዮጵያ ተከብሮ ውሏል። በዓሉ በብሔራዊ ደረጃ በተለይም በአዲስ አበባ ስታድዮም በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች በተገኙበት በጋራ ፀሎትና በኢድ ሶላት ተከብሯል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) የፖለቲካ ኦፊሰር በቴ ዑርጌሳ ምስራቅ ሸዋ ዞን መቂ ከተማ ትናንት ሌሊት ካደሩበት ሆቴል ተወስደው መገደላቸውንና አስከሬናቸው ወደ ባቱ (ዝዋይ)…
https://p.dw.com/p/4ecnv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት፣ ጥቆማ ለማድረስ ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
የኢድ አልፈጥር ቤተሰባዊ አከባበር በአዲስ አበባ
ሀጂ ሙስጠፋ አወል ይባላሉ፡፡ በሚከተሉት የእስልምና ሃይማኖት እና በስብእናቸው አንቱታን ያተረፉ በሚል የሚያውቃቸው ይመሰክራሉ፡፡ ዛሬ በቤታቸው ከነመላው ቤተሰቦቻቸው ቤሰተብን የሚያሰባስበው እና የመተሳሰብ የሚሰነውን የኢድ-አልፈጥር በዓልን ሲያከብሩ ዶቼ ቬለ በቤታቸው ተገኝቶ የበዓሉን ድባብ ቃኝቷል፡፡
https://p.dw.com/p/4ecnb?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
👉🏾 @dwamharicbot
DW
በኢትዮጵያ ሙዚቃ ጉልኅ አሻራ ያሳረፈው ሙሉቀን መለሰ አረፈ
ጊዜ በማይሽራቸው የሙዚቃ ሥራወቹ የሚታወቀው ሙሉቀን መለሰ በትናንትናው እለት ጠዋት የረጅም ጊዜ የጤና ክትትል ሲያደርግ ቆይቶ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ሙሉቀን በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራቸውን ካሳረፉ ጥቂት ድምፃውያን ውስጥ አንዱ ነበር ።
የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ
"ዓድዋ ዜሮ ዜሮ" በሚል ስያሜ ከ ሐምሌ 2011 ዓ. ም ጀምሮ ላለፉት አራት ዓመታት ሲገነባ የቆየው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ርእሠ ብሔር ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በተገኙበት ዛሬ እሑድ ተመርቋል። https://p.dw.com/p/4cH07?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ
"ዓድዋ ዜሮ ዜሮ" በሚል ስያሜ ከ ሐምሌ 2011 ዓ. ም ጀምሮ ላለፉት አራት ዓመታት ሲገነባ የቆየው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ርእሠ ብሔር ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በተገኙበት ዛሬ እሑድ ተመርቋል።
አሜሪካ እና ብሪታኒያ በየመን በፈጸሙት ድብደባ የተገደሉ በትንሹ 17 የሑቲ ታጣቂዎች አባላት ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ቅዳሜ ተፈጸመ። በሑቲዎች የሚመራው ሳባ የዜና አገልግሎት ስለ ሥርዓተ ቀብሩ በጻፈው ዜና “እነዚህ ወንጀሎች የየመን ሕዝብ በጋዛ ሰርጥ ለሚገኙ ወንድሞቻቸው የሚያደርጉትን ድጋፍ እና ዕገዛ አያስቆሙትም” ብሏል።
አሜሪካ እና ብሪታኒያ በየመን ከሚፈጽሙት ድብደባ ባሻገር ሑቲዎችን መልሰው “ሽብርተኛ” ብለው ከፈረጇቸው ኃይሎች ጎራ መድበዋል። እነ አሜሪካ በየመን ድብደባ የጀመሩት ሑቲዎች እስራኤል በጋዛ ለምትፈጽመው ወታደራዊ ድብደባ በቀይ ባሕር በሚተላለፉ መርከቦች ላይ በሰው አልባ አውሮፕላኖች እና በሚሳይሎች ተከታታይ ጥቃቶች መፈጸማቸውን ተከትሎ ነበር።
ሩሲያ ለሊቱን በዩክሬን ሁለተኛ ከተማ ኻርካይቭ በሚገኝ የነዳጅ ማደያ ላይ በሰው አልባ አውሮፕላኖች በፈጸመችው ድብደባ ሦስት ሕጻናትን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ። በጥቃቱ ሳቢያ ከማደያው የፈሰሰ ነዳጅ ሰዎች በቁማቸው ማቃጠሉን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል። በጥቃቱ ጉዳት የደረሰባቸው ኤሌክሳንደር ደር ላጉቲን የተባሉ የከተማዋ ነዋሪ በአምስት ደቂቃ ልዩነት የእሳት ወንዝ እንዳጥለቀለቃቸው ተናግረዋል። የአካባቢው ባለሥልጣናት እንዳሉት ሟቾቹ ጥንዶች እና አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው።
“እነዚህ ሕጻናት ገና ሕይወትን አላጣጣሙም። ነገር ግን በሩሲያ እብደት ምክንያት ተገደሉ” ያሉት የዩክሬን ፕሬዝደንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ለሟቾች ቤተሰቦች ሐዘናቸውን ገልጸዋል። የጀርመኑ መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ እና የአሜሪካ አቻቸው ጆ ባይደን ትላንት አርብ የአሜሪካ ሕግ አውጪዎች ለዩክሬን የሚሰጠውን ወታደራዊ ዕርዳታ በአፋጣኝ እንዲያጸድቁ ጥሪ አቅርበዋል።
https://p.dw.com/p/4c24R?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
የጥር 26 ቀን 2016 ዓ/ም የዓለም ዜና
በአማራ ክልል መራዊ ከተማ የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች በቤት ለቤት አሰሳ 50 ያህል ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ ። በከተማዋ አካባቢ ከባለፈው ሰኞ አንስቶ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ብርቱ ውጊያ ሲደረግ መቆየቱን በውጊያው የተሳታፉ የታጣቂ ቡድኑን አባላት በመጥቀስ ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል። በከተማዋ ስለተከናወነው የቤት ለቤት አሰሳም ሆነ ተገደሉ ስለተባለው ሰዎች…
እንወያይ፤ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ሚና ከየት ወዴት?
የእርሶን አስተያየት ይጻፉልን
በዉጭ የሚኖረዉ ኢትዮጵያዊና ትዉልደ ኢትዮጵያዊ (ዲያስፖራ) በኢትዮጵያ ፖለቲካ፤ ኢኮኖሚና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ፤ ከፍተኛ ሚናን እንደሚጫወት ይታወቃል። አሁን አሁን ግን አብዛኛዉ ዲያስፖራ በዘላቂ የአገሪቱ ጥቅሞች ላይ አንድ ላይ መቆሙ ቀርቶ፤ ተጻራሪና ግዚያዊ የሆኑ የቡድን ፍላጎቶችን ይዞ በየፊናው ቆሞ መታየቱ የተለመደ ሁኗል። በጋራ ቆመው ለኢትዮጵያ ይጮሁ የነበሩ ወገኖች ዛሬ የት ናቸዉ? ችግሩ ምን ይሆን?
ተወያዮች፤
--ዲያስፖራዉ በሃገሪቱ ግንባታ ብዙ እየተሳተፈ ነዉ። ከለዉጥ በኋላ ዉጭ ይኖሩ የነበሩ ዛሬ በካቢኔ ደረጃ እና በተለያዩ ዘርፎች ሃገሪቱን እያገለገሉ ብዙ ዲያስፖራዎች አሉ።
--ዲያስፖራዉ ራሱ በአንድ ላይ መምጣት እና መወያየት አለበት።
--ዲያስፖራዉ እንደ እርዳታ ገንዘብ ሰጭ ብቻ አይታይ። ጥያቄዉ ይመለስለት።
--ዲያስፖራዉ ወገኔ ከጦርነት ይላቀቅ፤ ወገኔ ተርቧል፤ ለተራበዉ ህዝብ እርዳታ ይድረስለት ፤ በድሮን አይደብደብ፤
አስተያየቶን ይጻፉልን።
https://p.dw.com/p/4c1TH?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
እንወያይ፤ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ሚና ከየት ወዴት?
በዉጭ የሚኖረዉ ኢትዮጵያዊና ትዉልደ ኢትዮጵያዊ (ዲያስፖራ) በኢትዮጵያ ፖለቲካ፤ ኢኮኖሚና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ፤ ከፍተኛ ሚናን እንደሚጫወት ይታወቃል። አሁን አሁን ግን አብዛኛዉ ዲያስፖራ በዘላቂ የአገሪቱ ጥቅሞች ላይ አንድ ላይ መቆሙ ቀርቶ፤ ተጻራሪና ግዚያዊ የሆኑ የቡድን ፍላጎቶችን ይዞ በየፊናው ቆሞ መታየቱ የተለመደ ሁኗል። ችግሩ ምን ይሆን?
የጀርመን ቅኝ ገዢ ኃይል ካሜሩን የገባበት አጋጣሚ https://p.dw.com/p/4bxdi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
የጀርመን ቅኝ ገዢ ኃይል ካሜሩን የገባበት አጋጣሚ
በጎርጎርሳውያኑ 1884 የጀርመን ቅኝ አገዛዝ ሰንደቅዓላማ ካሜሩን ዱዋላ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተውለበለበ። መሰረቱን ጀርመን ሃምቡርግ ውስጥ ያደረገ አንድ ነጋዴ ብዙ ገንዘብ ሳያወጣ የአልኮል መጠጦችን ብቻ በመያዝ የማይጨበጥ ውል እየሰጠ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አፍሪካውያንን ቅኝ የሚያስገዛ ትልቅ ሚና መጫወቱን ግን ታሪክ አይረሳውም ።
ዉይይት፣ የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት፣ ድጋፍ፣ተቃዉሞና ዉግዘቱ
በዓባይ ወንዝ ዉኃ አጠቃቀም ሰበብ ከኢትዮጵያ ጋር የምትወዛገበዉ ግብፅ ደግሞ ለዉጊያም እየተጋበዘች ነዉ።የግብፅ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ሳሚሕ ሽኩሪ ኢትዮጵያን «የአካባቢዉ ያለመረጋጋት ምንጭ» በማለት ወንጅለዋታል።የሐገሪቱ ፕሬዝደንት የቀድሞዉ ፊልድ ማርሻል አብዱልፈታሕ አልሲሲ በበኩላቸዉ ሶማሊያና ደሕንነቷ ላደጋ ከተጋለጠ ግብፅ ጣልቃ ለመግባት https://p.dw.com/p/4bjcC?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
ዉይይት፣ የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት፣ ድጋፍ፣ተቃዉሞና ዉግዘቱ
በዓባይ ወንዝ ዉኃ አጠቃቀም ሰበብ ከኢትዮጵያ ጋር የምትወዛገበዉ ግብፅ ደግሞ ለዉጊያም እየተጋበዘች ነዉ።የግብፅ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ሳሚሕ ሽኩሪ ኢትዮጵያን «የአካባቢዉ ያለመረጋጋት ምንጭ» በማለት ወንጅለዋታል።የሐገሪቱ ፕሬዝደንት የቀድሞዉ ፊልድ ማርሻል አብዱልፈታሕ አልሲሲ በበኩላቸዉ ሶማሊያና ደሕንነቷ ላደጋ ከተጋለጠ ግብፅ ጣልቃ ለመግባት
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas