Why Pay for Entertainment? Access Thousands of Free Downloads Now!

ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ

Description
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ

የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇

https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial

#አስተያየት_ካሎት
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 2 weeks ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 3 weeks, 5 days ago

1 month ago

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 17ኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽️ የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ወልቂጤ ከተማ
የጨዋታው ኮከብ ተጫዋች ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረው #ቴዎድሮስ_በለጠ ሆኖ ተመርጧል

1 month ago

ጎልልልልልልልልልል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 17ኛ ሳምንት ጨዋታ
48' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ወልቂጤ ከተማ
48' ቴዎድሮስ
🗓 ሰኞ ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም
🕛 ቀን 5:00 ሰዓት
🏟 በወላይታ ሶዶ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️

1 month ago

ጨዋታው ተጀምሯል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 17ኛ ሳምንት ጨዋታ
12' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ወልቂጤ ከተማ
🗓 ሰኞ ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም
🕛 ቀን 5:00 ሰዓት
🏟 በወላይታ ሶዶ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️

2 months, 2 weeks ago
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
2 months, 2 weeks ago
[#ስም](?q=%23%E1%88%B5%E1%88%9D) ፦ ስንታየሁ ወለጬ

#ስም ፦ ስንታየሁ ወለጬ
#ቀድሞ_የተጫወተበት_ክለብ
👉 2006 U-15 ኢትዮ ኤሌትሪክ
👉 U-17 ኢትዮ ኤሌትሪክ 2007 ግማሽ ዓመት
👉 ኢትዮ ኤሌትሪክ 2007-2015 ዓ.ም ዋናው ቡድን
👉 ሐድያ ሆሳዕና 2016 ዓ.ም ግማሽ ዓመት
#የሚጫወትበት_ቦታ፦ የመሐል ተጫዋች
#ቁመት፦ 1.67m
#ኪሎ፦ 63 kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ እስከ 2017 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ

2 months, 2 weeks ago
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
2 months, 2 weeks ago
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
2 months, 2 weeks ago
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
2 months, 2 weeks ago
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
4 months, 3 weeks ago
አንጋፋው የኢትዮጵያ ቡና የልብ ደጋፊ አቶ …

አንጋፋው የኢትዮጵያ ቡና የልብ ደጋፊ አቶ አዋሽ ሮበሌ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ 71 ዓመት ዕድሜያቸው በትላንትናው ዕለት ታህሳስ 15 ቀን 2016ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።

አቶ አዋሽ የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በ 1975 ዓ/ም ከሁለተኛ ዲቪዚዩን ካደገበት ጊዜ ጀምሮ ህይወታቸው እስከተለየችበት ዕለት ድረስ ክለባቸውን ከልብ ይደግፉ የነበረ ሲሆን። የደጋፊዎች ማህበር በ 1990ዓም ሲመሰረት ከመስራች ደጋፊዎች አንዱ ነበሩ።

የቀብር ስነስርዓታቸው በዛሬውው ዕለት ታህሳስ 16 ቀን 2016ዓ/ም በሶዶ ወረዳ በቡኤ ፋጦ ቀበሌ ገ/ማ በኒቃ ስላሴ ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመድ ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት ይፈፀማል።

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በአቶ አዋሽ ሮበሌ ህልፈተ-ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ፤ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ፣ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 2 weeks ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 3 weeks, 5 days ago