Apostolic Church of Bole Hermon Branch

Description
"፤ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤"
(ኦሪት ዘዳግም 6: 4)
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago

2 weeks, 6 days ago

📌 በኑሮ ምሳሌ በመሆን ማደግ
(ክፍል ሰባት)

“ይህን እዘዝና አስተምር። በቃልና በኑሮ በፍቅርም በእምነትም በንጽሕናም ለሚያምኑቱ ምሳሌ ሁን እንጂ፥ ማንም ታናሽነትህን አይናቀው።”
1ኛ ጢሞ 4፥11-12

@ACEBoleHermon

3 weeks ago
የተወደዳችሁ ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን!! እንደተለመደው …

የተወደዳችሁ ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን!! እንደተለመደው ነገ የረቡዕ ጾም ጸሎት እና ከጾም ጸሎቱ በኋላ  ያለን የማታው ፕሮግራም፦
        ሙሉ ሰው ወደመሆን ማደግ
                 (ክፍል ሰባት )
በተለመደው ሰዓት 1:30 -2:30 ድረስ ይኖረናል ።ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ!!

@ACEBoleHermon

3 weeks, 6 days ago

📌 ሙሉ ሰው ወደመሆን ማደግ
" በቃል ማደግ"
( ክፍል ስድስት )

“ሁላችን የእግዚአብሔርን ልጅ በማመንና በማወቅ ወደሚገኝ አንድነት፥ ሙሉ ሰውም ወደ መሆን፥ የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ፥ ቅዱሳን አገልግሎትን ለመሥራትና ለክርስቶስ አካል ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ።”
ኤፌ 4፥12-13

@ACEBoleHermon

2 months, 3 weeks ago
ሰላም ቅዱሳን!

ሰላም ቅዱሳን!

የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም በየስፍራው ለምትጠሩ ሁሉ ቅዱሳን ሁሉ ሰላም ለእናንተ ይሁን!

የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል "አልወርድም!" የተሰኘውን በዘማሪ አበበ ተስፋዬ የተዘጋጀውን ቁጥር-፩ የዝማሬ አልበም ሲያቀርብላችሁ በታላቅ ደስታ ነው።

ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ  በቴሌግራም ቦት @ApostolicPayBot ላይ ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።

2 months, 3 weeks ago

? በክብር ህይወት የሚገኝ በረከት !
(ክፍል ሁለት)

" ያቤጽም ከወንድሞቹ ይልቅ የተከበረ ነበረ፤ እናቱም፦ በጣር ወልጄዋለሁና ብላ ስሙን፦ ያቤጽ ብላ ጠራችው። ያቤጽም፦ እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እንዳያሳዝነኝም ከክፋት ጠብቀኝ ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው።
1ዜና 4፥9-10

@ACEBoleHermon

2 months, 3 weeks ago

? በከበረ ህይወት የሚገኝ በረከት !

" ያቤጽም ከወንድሞቹ ይልቅ የተከበረ ነበረ፤ እናቱም፦ በጣር ወልጄዋለሁና ብላ ስሙን፦ ያቤጽ ብላ ጠራችው። ያቤጽም፦ እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እንዳያሳዝነኝም ከክፋት ጠብቀኝ ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው።
1ዜና 4፥9-10

@ACEBoleHermon

3 months, 1 week ago

? በሰልፍም ስንብቻ የለም!!

" የሰው መከራ በእርሱ ላይ እጅግ ስለ ሆነ ለነገር ሁሉ ጊዜና ፍርድ አለውና። የሚሆነውን አያውቅም፤ እንዴትስ እንደሚሆን የሚነግረው ማን ነው?መንፈስን ለማስቀረት በመንፈስ ላይሥልጣን ያለው ሰው የለም፤ በሞቱም ቀን ሥልጣን የለውም፤ በሰልፍም ስንብቻ የለም፥ ........"
መክ 8፥5-8

@ACEBoleHermon

3 months, 1 week ago

አዲስ የመዝሙር አልበም!

"አልወርድም" በዘማሪ አበበ ተስፋዬ

የቃሊቲ አጥቢያ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን ዘማሪ

እጃቢዎች:
ዲያቆን አማኑኤል ብርሀኑ፣
ዲያቆን አቤኔዘር ፈቃደ፣
ዘማሪ ሊያ ታደስ፣
ዘማሪ ሳራ ደምሰው፣
ዘማሪ ዘነበች መሂዲ፣
ዘማሪ በረከት አለምዘውድ፣
ዘማሪ ቤተል አዳነ፣
ዘማሪ ምህርት ታደሰ፣
ዘማሪ መቅደሰ ሰለሞን፣
ዘማሪ ትሁት ኤፍሬም፣
ዘማሪ አልእዛር ጨመረ፣
ዘማሪ እስራኤል ተሾመ፣
ዘማሪ ኤርሚያስ ደረጀ፣
ዘማሪ  ኢቮን መሀመደ፣
ዘማሪ  ጌዲዮን አዲስ

Music Arrangement: Samuel Atelababchew, Natnael Tsehay, Eyassu Tsegaw, and Yonathan Argaw
Recording: Natnael Tsehay and Eyassu Tsegaw
Mixing: Natnael Tsehay and Eyassu Tsegaw
Mastering: Eyassu Tsegaw

@ACEBoleHermon

3 months, 2 weeks ago

? በረከታችን ከላይ ከብርሃናት አባት ነው!

“በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።”
ያዕ 1፥17

@ACEBoleHermon

5 months, 3 weeks ago

? ማሳሰቢያ፦

? የበረከታችሁን ስፍራ አትልቀቁ

@ACEBoleHermon

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago