መልሕቅ️ የዐማራ ልሣን ( Voice Amhara)

Description
እንኳን ደህና መጡ⚓️
መልህቅ(የአማራ ልሣን) የቴሌግራም ገፅ ነው❗️
💲የመልህቅ(የአማራ ልሣን)ቤተሰብ ሰለሆኑ ደስብሎናል።
አማራ የጎደለባት ኢትዮጵያ ደካማ እንደሆነች ሸዋ የጎደለበት አማራነትም ደካማ ነው።
✔️ፈጣን
✔️ትኩስ
✔️ወቅታዊ እና
✔️ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ እናደርሳለን❗️
ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል❗️
የአማራ ልሣን@Kingofshewa
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago

4 weeks ago

*🔥#ሸዋ_መከረ_ሀገር_ጠነከረ‼️*

ሸዋ ባላመጠ ይውጣል ባመቱ
መገዘዝ ተራራ እመጓ ነው ልቡ ጥይት በጀበርና ዝናር ተንተርሶ
ሸዋ ሰው ይሰራል እንደ እግዜር አፍርሶ...‼️

የነገስታቱ ልጆች በአንድነት እየመጡ ነው....‼️**

1 month ago

ከውስጥ አርበኞቻችን የደረሰን መረጃ‼️
------------------------------------------------

የኦነግ ብልጽግና አሸርጋጆች ጉድ ታሪክ ይቅር የማይለው ግፍና በደል በአማራ ህዝብ ላይ መፈፀም አለብን በማለት በዝግ ስብሰባ መነጋገራቸውን ታማኝ የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል።

ይኸውም አሁን ያለውን ጦርነት በድርድር ወይም በሰላም ካለበለዚያ ደግሞ በአሸናፊነት ማጠናቀቅ ካልቻልን በእኛ የአመራርነት ዘመን በኢትዮጵያ ታሪክ የሚፃፍ መጥፎ ታሪክ ይኖረናል። ድርድሩን በሰላም ለመፍታት ብዙ ርቀት ሄደናል ነገር ግን የአማራ ህዝብ ፊቱን አዙሮብናል።

ይልቁንም ችግሩ ከአማራ ህዝብ አልፎ ወደ ሌሎች ክልሎች እየተዛመተ ነው። ከአማራ ክልል ውጭ በተለያዩ ክልሎች ፋኖ እየተመሰረተ ቡድኑ ከፍተኛ ድጋፍ እያገኘ ነው። ይባስ ብሎ የእኛ የምንለውም ሰራዊት እየከዳና ለቡድኑ መረጃ እየሰጠ ከጊዜ ወደ ጊዜ ጦራችንም አመራራችንም እየተዳከመ ነው።
ስለዚህ እንደዚህ ቀደሙ የአማራን ህዝብ ልብ ማግኘት ከባድ ሆኗል። ከእስክንድር ጋር እንኳን የጀመርነውን ድርድር እንደ ቁጣ ከውስጥም ከውጭም የዱላ መዓት ሲወርድበት ምን ያህል የህዝብ ተፅዕኖ እንዳለ መረዳት ይቻላል ። አሁን ጊዜው በሄደ ቁጥር እየተዳከምን ከሄድን እኛ የብልፅግና አመራሮች ብቻ ሳንሆን ዘመድ አዝማዳችንም ከምድረ ገፅ ይጠፋል። ውጭ እንኳን ሄደን እንዴት እየተዋረድን እንደሆነ አይታችኋል።የሰራናው ልማት ከመደነቅ ይልቅ እርግማንና መቀለጃ ሆነ እንጅ ምንም እርባን አላመጣልንም። በውስጣችንም የተሰገሰገው አመራር መረጃ በሚስጥር እያወጣ ለቡድኑ ያደርሳል ። እኛ ውስጥ ሆነው ለፋኖ መረጃ የሚያቀብሉ በጣም በዝተዋል። ከስብሰባው ሳንወጣ ሚስጥሩ ደርሷቸው ብዙ ኪሳራ እያደረሱብን ነው። የሚዲያ ሰራዊት ብለን ያቋቋምነው ከ500,000 በላይ ከዚህ ውስጥ 46,864 አዲስ አበባ 51,800 አማራ ክልል፣41,000 በውጭና በሌሎች ክልሎች ፣ ይኸ ሁሉ ከፍተኛ በጀት ተመድቦለት ያመጣው ለውጥ የለም።

አሁን ማድረግ ያለብን የመጨረሻ እድል ለሚኒሻ፣ ለአድማ ብተና፣ለፖሊስና ለመከላከያ ከፍተኛ የሆነ ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም በመስጠት እና ቡድኑም ውስጥ ያሉ ይህንን ዳጎስ ያለ ጥቅማ ጥቅም አይተው ወደ እኛ መምጣት ብቻ ሳይሆን በቡድን እየሆኑ መሪዎቻቸውን እየገደሉ እንዲመጡ ማድረግ አለብን።

በሌላ በኩል እኛም የቡድኑን አመራሮች በተለይ የጎጃም መሪ ዘመነ ካሴ፣ዝናቡ ልንገረው፣ የወሎ ምሬ ወዳጆ፣ አበበ፣ኮማንዶ ፍቅሩ፣በሸዋ ኢንጅነር ደሳለኝ፣ ተፈራ ማሞ፣ በጎንደር ሀብቴ ወልዴ፣ ሳሙኤል ባለ እድል፣ ባዬ ቀናው፣አርበኛ መሳፍንት ተስፉ፣ እና ሌሎችም በስም ያልተጠቀሱ የፋኖ አመራሮች ላይ በተጠና ሁኔታ እርምጃ ካልወሰድን አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ነን ብለዋል።

ለዚህ እቅዳችን መሳካት ደግሞ በዘመነና እና በእስክንድር መካከል ያለውን ልዩነት በማስፋት ድጋፋችንን ለእስክንድር ቡድን በማድረግ  መስራትን እንደ አንድ ጥሩ ስኬት ቆጥረውታል።

አሁን ባለን ግምገማ እና ጥናት መሠረት የእስክንድር ቡድን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበተኑና ወደ እነ ዘመነ ቡድን አየሄደ ስለሆነ ፈጥነን እርምጃዎችን መውሰድ ይኖርብናል። በድሮን እየተጠበቅን ከተማ መቀመጡ ውጤት ሳይሆን ኪሳራ ነው ያጋጠመን ምክንያቱም የእኛ ጦር ከተማ ተቀምጦ በየሆቴሉና በየአረቄ ቤቱ ሰክሮ ሲባዝን ፅንፈኛው ቡድን ሰርጎ እየገባ ኪሳራ እያደረሰበት ነው።

የእኛ ህልውና በሰፊው ክፍለሃገር ያለው አርሶ አደሩ ነው። ሰፊውን ገጠር ደግሞ ፅንፈኛ ቡድኑ ነው የሚያስተዳድረው ። የእኛ ጦር ከተማ ተቀምጦ አመራር ሲጠብቅ ነው የሚውለው እና ትርፋችን ምንድነው ? ጠቅለል ሲደረግ ህዝቡንም መጨፍጨፍና ማጥፋት አለብን የሚል ግምገማ አስቀምጠዋል ።

የካቲት 02/2017 ዓ ም
Via:-ቢዛሞ ሚዲያ

1 month, 1 week ago

ኮሎኔል ተስፋየ ገ/ኪዳን ትግርኛ ተናጋሪ እና ትግራዋይ እንደሆነ እና ዐማራ ስርዓት አልበኛ መጨፍጨፍ ያለበት አመፀኛ ህዝብ እንደሆነ በአደባባይ በድፍረት ይናገራል።

ለአመፀኛ ዐማራ ደግሞ ከኔ የተሻለ ልክ የሚያስገባም ስለሌለ ወደ አማፀኛው ህዝብ ስናን ወረዳ ተልኬ መጠሁላችሁ በማለትም በከፍተኛ ወኔም ከስብሰባ አዳራሽ እስከ አልኮል ቤቶች ድረስ ይደነፋል።

በመጣ ሁለት ሳምንት ውስጥም።
- 20 የአርሶ አደር ቤቶች አቃጥሏል
- 8 የቀንድ ከብቶችአቃጥሏል በጥይት ደብድቧል
- ብዙ የተሰበሰበ ሰብልን አቃጠሏል
- 17 ንፁሃን ከቤት እና ከገባያ ረሽኗል
- ለገበያ የወጡ ንፁሃንን ልብሳቸውን ሰብስቦ አቃጥሏል።
- ሴቶችን ደፍሯል።
- በመታወቂያ ስበብ በግለሰብ እስከ1700 ብር ተቀብሏል።
- የፋኖ ቤቶችን በሙሉ አውድሟል ዘርፏል።
- ካህናትን አዋርዷል ደብድቧል።
- ዓመታዊ ንግሶች እና ክብረ ባዕላት እንዳይ ከበሩ አድርጓል።
ወዘተ

ይህ ሁሉ ሰቆቃ በሁለት ሳምንት ብቻ ቂሙን አዝሎ በመጣው የትግሬ ሰው የተሰራ አጋንታዊ ድርጊት ነው።
የስናን አባጅሜ ብርጌድን ተደጋጋሚ ምት መቋቋም ያቃተው ስርዓት ህዝብን እንዲጨርስ ስርዓቱ የላከው ቂም ያዘለ መደዴ ቢሆንም አናብስቶቹ ዛሬም በየ አቅጣጫው በመጠበቅ በወጣ ቁጥር ግንባር ግንባሩን በመንደል እየቀነሱት ይግኛሉ።

ለዚህም በጥር 22, እና 23 /2017 ዓ.ም ብቻ በተለምዶ ስናን መውጫ እና የደማን በተባለ ቦታ 18 ሙት እና ከ20በላይ ቁስለኛ ተሸክሞየንፁሃንን ቤት እና ንብረት በማውደም ወደመጣበት ተመልሷል።

አዲስ ትውልድ!!!!!!
አዲስ አስተሳሰብ!!!!!!
አዲስ ተስፋ!!!!!!!
ድል ለዐማራ ህዝብ!!!!!!!+
ድል ለፋኖ!!!!!!!!
ስናን አባጅሜ ብርጌድ!!!!

3 months ago

በግላጭ መጡልን!

እኛም ያልነው ይህንን ነበር - አንድ ሆናችሁ እያለ በሁለት ማሊያ መጫወቱን ትታችሁ፣ እንዲህ እንዳሁኑ ግልጥ ግልጥልጥ ብላችሁ በአንድ መለዮ ብቅ በሉ ነበር ያልነው።

አሁን ጥያቄያችን ምላሽ አግኝቷል - በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት እስካሁን "በሽብርተኝነት" መዝገብ ላይ ያለው ኦነግ፣ "በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት" መለዮ ከብርሃኑ ጁላ ጎን በአደባባይ ከተፍ ብሏል።

እራሳቸው በሰጡን አናሎጅ ስናየው - መከላከያው (አራዊት ሰራዊቱ) ኦነግ ነበር (ሽብርተኛ ነው)፤ በመከላከያ ሰራዊት ስም ይገድለን የነበረውም ኦነግ እንደነበር ዛሬ በግላጭ እየነገሩን ነው። የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ - አንድም ሁለትም ነን እያሉን ነው።

#ድል_ለተገፋው_የአማራ_ህዝብ*#ድል_ለክንደ_ነበልባሉ_የህዝብ_ልጅ_ፋኖ*

27/03/2017 ዓም
ዋቢ ቢዛሞ ሚዲያ**

3 months ago

ሰበር ዜና

የአማራ ፋኖ ሸዋ  ዕዝ ከሰም ክፍለ ጦር ነበልባል ብርጌድ ዛሬ በቀን 27/3/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 በመሀል አረርቲ ከተማ በመግባት ጀብዱ ፈፅመዋል።

በሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ዋና ጦር አዛዥነት የሚመራው ግዙፉ የነበልባል ብርጌድ የሻለቃ ሁለት ተወርዋሪ ፋኖዎች መሀል አረርቲ ከተማ ሰርገው በመግባት የገዛ ወገኑን ከሚረሽነው የአብይ ምንጣፍ ጎታች ሰራዊት ጋር እንደ ቅርፊት ተለጥፈው በሚኒሻነት ሲያገለግል፣ ሴት ሲደፍር፣ አርሶ አደሩን በኬላ ሲደፍር እና ወጣቱን በማሳፈስ በግዳጅ ወደ መከላከያ ማሰልጠኛ ለመላክ ስምሪት ወስዶ ሲንቀሳቀስ የነበረው ሆድ አደሩ  ሚኒሻ ጠሃ ጀማል ቸርነት የታጠቀውን ክላሽ ከትከሻው ላይ አውርደው ግዳጃቸውን ፈፅመው ወደ ቦታቸው ተመልሰዋል ።

ድል ለአማራ ፋኖ?
ድል ለአማራ ህዝብ?

3 months ago
3 months, 1 week ago
3 months, 1 week ago
3 months, 1 week ago
3 months, 2 weeks ago

መረጃ‼️

ከባህርዳር የተነሳ አራዊት ሠራዊት በጥዋቱ 12:43amወደ ጎንደር ? አቅጣጫ ወጧል 1ዙ 23 ሌሎች በካሱኔ የተጫኑ ናቸው በ 5መኪና ፍጥነት አላቸው እስኪ share አድርጉት እንደ ተለመደው በስልክም አድርሱ‼️

#የአማራ ድምፅ ሚዲያ

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago