ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
በአንድ ጊዜ 5 ልጆችን የወለደችው እናት
ናይጀሪያዊያኑ ጥንዶች ለ16 ዓመታት ልጅ ለማግኘት በትዳር ፀንተው መጠበቃቸው ተዘግቧል።በመጨረሻም 3 ወንድ እና 2 ሴት በአንድ ጊዜ 5 ልጆችን ለማግኘት መቻላቸውን የሃገሪቱ ሚዲያዎች ዘግበዋል።"በፅናት ፈጣሪን ከለመኑ የማይፈታ ችግር የለም:እኛ ተሳክቶልናል"በማለት እናት ሃሳቧን አጋርታ ተስተውሏል።
https://www.facebook.com/share/15S5ZrW1Wk/
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
📌ምንጩ ያልተወቀ ሀብትን ለማጣራት በሚደረገው እንቅስቃሴ ሰዎች ጉዳዮን ወደ ፍትህ ተቋማት ሲያቀርቡ ራሱን የቻለ ክፍል በፍትህ ተቋማት ሰር ይቋቋማል።
📌መንግስት ሰራተኞችንና የመንግስት ተቋማትን ብቻ ይመለከት የነበረው አሰራር ተሻሽሎ ሁሉንም አካቷል።
ፍትህ ሚኒስቴር የንብረት ማስመለስ አዋጅ ቁጥር 1364/2017ን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሐና አርአያስላሴ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ጥር 1ቀን 2017 ዓ.ም የፀደቀዉን የንብረት ማስመለስ አዋጅ ቁጥር 1364/2017ን አስመልክቶ ለመንግስት እና የግል የመገናኛ ብዙሀን ባለሙያዎችና ጋዜጠኞች በዛሬዉ እለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
የንብረት ማስመለስ አዋጅ ቁጥር 1364/2017 በጥር 1 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁን ተከትሎ የአዋጁን ዓላማ፣ መሠረታዊ ይዘቶች፣ እንዲሁም ቀጣይ አተገባበር በተመለከተ የተፈጠሩ ብዥታዎችን ለማጥራት መግለጫ መስጠት ማሰፈለጉን የገለፁት ክብርት ሚኒስትሯ፣ ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት በወንጀል የተገኘ ሃብት ማስመለስን በተመለከተ ራሱን የቻለና ወጥ የሆነ የሕግ ማዕቀፍ ያልነበረ በመሆኑ በሕግ ማስከበር ሂደት በጣም ክፍተት ፈጥሯል። የወንጀል ሕጉን ጨምሮ በተለያዩ አዋጆች የሃብት ማስመለስ ሥነ-ሥርዓትን በሚመለከት የተካተቱ ድንጋጌዎች በራሳቸው የተሟሉ ካለመሆናቸው ባለፈ አንዱን ከሌላው ጋር እያስማሙ ለመተግበር አስቸጋሪ የሚያደርጓቸው ድንጋጌዎችን የያዙ እና ተፈጻሚነታቸውም ውስን የሆኑ ወንጀሎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ የተቀረጹ በመሆኑ በርካታ በማህበረሰቡ ላይ ጉዳትን በሚያደርሱ ወንጀሎች ላይ ተግባራዊ ለማድረግ አልተቻልም። በዚህም ወንጀል ፈፃሚዎች ከወንጀል ድርጊት ያገኙትን ንብረቶች በማስመለስ ረገድ ከፍተኛ የሆነ የሕግ እና አሰራር ክፈተቶች እንዲፈጠር ምክንያት መሆኑን ገልፀዋል።
ክብርት ሚኒስትሯ አክለውም ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን በተመለከተ እስካሁን ባሉን ሕጎች ተጠያቂ የሚሆኑት የመንግሥትና ሕዝባዊ ድርጅት ሠራተኞች ሲሆኑ ሌሎች ሰዎችን የማይመለከት በመሆኑ ሰፊ በሚባል ደረጃ ምንጩ ያልታወቀ ንብረት የማፍራት ሁኔታ ተስተውሏል። የዚህ ሕግ አለመኖር ሌሎች የመንግስትና ሕዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች በቀላሉ በሕገ-ወጥ መልኩ ያፈሩትን ንብረት በእነዚህ ሰዎች ስም ለማፍራት እና ለመደበቅ እንዲችሉ ትልቅ አስተዋጽዖ አድርጓል ብለዋል።
በሌላ በኩል አዋጁ የዜጎችን የንብረት መብት ተገቢ ጥበቃ ለማረጋገጥ ብዙ ድንጋጌዎችን ያካተተ ነው ያሉት ክብርት ሚኒስትሯ፣ በቅን ልቦና ንብረትን የያዙ ሰዎች በቅን ልቦና የያዙት ንብረት እንዳይወረስ ተገቢውን ጥበቃ ሰጥቷል። ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን በሚመለከት ለማስረዳት የሚቀርበው የማስረጃ አይነት እንደየአግባቡ የተለያየ ሊሆን ይችላል። የንብረቱን አመጣጥ የማስረዳት ሸክም ያለበት ሰው በማንኛውም ያስረዱልኛል በሚላቸው የማስረጃ አይነቶች ሊያስረዳ የሚችል ሲሆን የማስረጃው አጥጋቢነት ደግሞ በፍርድ ቤት የሚመዘን ይሆናል። በመሆኑም የንብረት ማስመለስ ሕግ መውጣት ዜጎች በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ የሚኖራቸውን የእኩል ተጠቃሚነትን የሚያጎለብት እና የግለሰቦችን በሕጋዊ መንገድ ብቻ ንብረት የማፍራት ባህልን በማሳደግ ጠንካራ የሆነ የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን ከፍተኛ አስተዋዕፆ እንደሚኖረው አመላክተዋል።
የዚህ ሕግ አተገባበር በሰዎች የንብረት መብት ላይ ያልተገባ ተጽዕኖን እንዳይፈጥር እና የሕግ አስፈጻሚ አካላት ባልተገባ አሰራር የዜጎችን መብት እንዳይጥሱ በሚያስችል መልኩ እንዲተገበር አዋጁ የአደረጃጀት እና የአሰራር መፍትሔዎችን አካቷል ያሉት ክብርት ሚኒስተሯ፣ አዋጁ የሚተገበረው በፍትሕ ሚኒስቴር በተማከለ አደረጃጀት ለዚህ ሥራ ዓላማ በሚደራጅ የሥራ ክፍል በመሆኑ ግልጽ የአሠራር ሂደትና የተጠያቂነት ሥርዓት እንደሚዘረጋ ተገልፆል።
ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን በተመለከተ በቅድመ ክስ ሂደት ማንኛውም ሰው ጉዳዩን እንዲያስረዳ የሚቀርቡ ጥያቄዎች እና አቤቱታዎች የፍርድ ቤቶች የሥነ ሥርዓት ሕጎችንና መርሆዎችን ተከትለው ጥብቅ የሆነ ማጣራት የሚደረግባቸው ሲሆን አቤቱታ የሚቀርብባቸውም ሰዎች በሕጉ መሰረት ያላቸውን ማስረጃዎች የማቅረብ እና በፍርድ ቤት ዘንድ ቀርበው የመደመጥ መብታቸው እንዲከበርላቸው ይደረጋል። ለሥራ ክፍሉ የሚቀርቡ ምንጩ ያልታወቀ ሀብትን የሚመለከቱ ጥቆማዎችም ሆነ ጥርጣሬዎች ጥብቅ በሆነ አሰራር የሚጣሩ እና በቂ ምክንያት መኖሩ የሚታመንባቸው ጉዳዮች ብቻ ወደ ፍርድ ቤት የሚሄዱበት የአሰራር ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናልም ተብሏል።
በአጠቃላይ የንብረት ማስመለስ ሕግ በኢትዮጵያ ሰዎች ከወንጀል ድርጊት የሚያፈሩትን ሀብት እና ምንጩ ሳይታወቅ የሚያገኙትን ንብረት በመቆጣጠር እና ሲገኝም ለማሕበረሰቡ ተመላሽ እንዲሆን በማድረግ ወንጀል አትራፊ ሥራ እንዳይሆን ማድረግን እና በአጠቃላይ ደግሞ ማህበራዊ ፍትሕን ማስፈንን አላማው አድርጎ የጸደቀ እና ይህንን ዓላማ በሚያሳካ አግባብ ጥብቅ የሆነ የአፈጻጸም ሥርዓትን የሚከተል የሕግ ማዕቀፍ ነው ሲሉ ክብርት ሚኒስተሯ አብራርተዋል።(ፍትህ ሚኒስቴር)
https://www.facebook.com/share/15S5ZrW1Wk/
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
📌ሞክሩቱ‼
ፕሮጀክት 1️⃣
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=yUVkpXex
📌የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት አዲስ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።በቴሌግራም ኮይን መስሪያ ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ start ብሎ መጀር ይቻላል።
👇ፕሮጀክት 2️⃣👇👇
https://t.me/sigmatonbot/app?startapp=ref_8eafct
📌ADS.
መስራት ለምትፈልጉ Stars በቅርቡ ይፋ የሆነ አሪፍ ፕሮጀክት ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ Start በማለት ካሁኑ ስሩ❗
👇👇ፕሮጀክት 3️⃣👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=507730493
"ከጥቅሙ ጉዳቱ አመዝኗል"
ፍራንኮ ቫሉታ ለጥቁር ገበያ በመጋለጡ በውጭ ምንዛሬ ላይ ጫና በማሳደር ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ አመዝኗል ተባለ
በፍራንኮ ቫሉታ ከውጭ የሚገቡ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች በመደበኛ የንግድ ባንኮች የመተማመኛ ሰነድ አማካኝነት እንዲገቡ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ፍራንኮ ቫሉታ መሰረታዊ ሸቀጦችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት የምርት እጥረት እንዳይከሰት የተወሰነ እገዛ ማድረጉን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ መግለጻቸው ተመላክቷል፡፡
ነገር ግን ፍራንኮ ቫሉታ ባልተገባ መንገድ ለጥቁር ገበያ በመጋለጡ በውጭ ምንዛሬ ላይ ጫና በማሳደር ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ አመዝኗል ሲሉ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡
በመሆኑም የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ ትግበራው በመደበኛውና በትይዩ ገበያው መካከል ያለውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ተቀራራቢ በማድረጉ የፍራንኮ ቫሉታ እንዲነሳ መደረጉን ገልጸዋል፡፡
አክለውም መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ የማስገባት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንዲቆም መደረጉን እና በሂደት ላይ ያሉ ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦች በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንዲገቡ እንደሚደረግም አመላክተዋል፡፡
በተጨማሪም የንግድ ባንኮች ለመረሰታዊ ሸቀጦች የሚሆን በቂ የውጭ ምንዛሪ ክምችት እንዳላቸው ጠቅሰው በውሳኔው መሰረትም ከውጭ የሚመጡ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች በንግድ ባንኮች የመተማመኛ ሰነድ ብቻ እንዲገቡ መወሰኑንና ይህም ወደ ተግባር መግባቱን አረጋግጠዋል፡፡
መንግስት በመሰረታዊ የንግድ ሸቀጦች ላይ የምርት እጥረት እንዳይከሰት በማሰብ ለግል ባለሀብቶች ፍራንኮ ቫሉታ መፍቀዱ የሚታወስ ነው፡፡
⬇️⬇️⬇️ ቤተሰብ❤* ⬇️**⬇️*⬇️
በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ?*
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
*አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው?በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ ?መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
በደሴ ከተማ ገራዶ ህጋዊ ሱቅ እና ቤት ከፈለጉ ወደ ዶ/ር አብዱ ዶክተር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ጎራ በማለት ከ200 ሺህ ጀምሮ የመረጡትን ይግዙ።
?ገራዶ ጡንጅት አምባ ከአዲሱ መናከሪያ 800ሜ ከክሬቸሩ ጎን መጀመሪያ ላይ የምትገኝ 30 ሜትር ዋና መንገድ እና 15 ሜትር ሁለተኛ መንገድ የሚያዋስናት ፕላን የጀመረ ውሱን እጣወች የቀራት ምርጥ ሳይት ለአንድ አባል 1ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =200ሺህ
?ጡንጅት አምባ የ 3 ወር ወርሀዊ መዋጮ የጀመረ ፕላን እየጨረሰ ያለ 1ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =200ሺህ በ 2 ወር ውስጥ ግንባታ የሚጀምር
?ጡንጅት አምባ ከመናኸሪያው 800 ሜ ርቀት ላይ ቅርብ የሆነ ሳይት 1 ሱቅ እና ባለ 2መኝታ አፓርታማ: ፕላን እየጨረሰ ያለ 7 ወር ወርሀዊ የቆጠበ ዋጋ = 280 ሽህ በ2 ወር ውስጥ ግንባታ የሚጀምር እና
?ተመሳሳይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ እና 1 ሱቅ 7ወር የቆጠበ ዋጋ= 325 ሺህ ይሄም በ2 ወር ግንባታ የሚጀምር
?ገራዶ በሬ ተራ አለፍ ብሎ ጃእፈር መስጅድ ጀርባ 2 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ግንባታ የጀመረ = 850ሺ ብዛት 1 አጣ ብቻ የቀረው
?ሌላው ከጎን እዚያው ገራዶ ጃእፈር መስጅድ የመሰረት ግንባታ የጀመረ ለአንድ አባል 3 ሱቅ እና ባለ 1 መኝታ አፓርታማ =750 ሺ ብዛት 3 እጣ ብቻ የቀረው
ደሴና ሐይቅ ከተሞች ቤት እንዳቅምዎ በህጋዊ መንገድ ለማግኘት እኛን ምርጫዎ ያድርጉ‼
0938411111
0937411111
ግሩፕ?
https://t.me/+VfSY5Ph1dFtkZmQ8
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ማህበር
ደሴ::
የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት እነዚህ መሟላት አለባቸው ሲል ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
የውጭ ምንዛሪ መመሪያ አባሪ 5
አባሪ አምስት፡ ገለልተኛ የውጭ ምንዛሪ የቢሮ ስራዎች
1.1 ብሔራዊ ባንክ ነፃ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ያለማንም የባንክ ግንኙነት በተናጠል ሥራ ለሚሠሩ መሥሪያ ቤቶች ፈቃድ ይሰጣል።
1.2 እንደነዚህ ያሉት የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች እስካሁን በንዑስ ክፍሎች ወይም መስኮቶች ሆነው ሲሠሩ ከነበሩት “ከባንክ ጋር የተቆራኘ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ” በተቃራኒ “ገለልተኛ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች” (ወይም “ገለልተኛ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች”) ይባላሉ። ባንኮች.
1.3 ነፃ የውጭ ምንዛሪ ቢሮ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ ኖቶችን በመግዛትና በመሸጥ ላይ ብቻ የሚሰማራ እንጂ በሌላ የባንክ ሥራ ላይ መሰማራት የለበትም።
ብሔራዊ ባንክ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ በህጋዊ መንገድ ለተቋቋመ የንግድ ድርጅት "ገለልተኛ የፎክስ ቢሮ ፍቃድ" ይሰጣል።
2.1 በማንኛውም ህጋዊ መንገድ የተቋቋመ፣ በኢትዮጵያዊ ዜጋ፣ ነዋሪ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ እና/ወይም ትውልደ ኢትዮጵያዊ የውጭ ዜጋ የሆነ የተቋቋመ የንግድ ድርጅት፡-
2.2 ዝቅተኛውን የብር 15 ሚሊዮን ካፒታል አሟልቷል እናም 30 ሚሊዮን ብር የደህንነት ማስያዣ በተዘጋ አካውንት (ወለድ ሊያስገኝ ይችላል) በማንኛውም ባንክ ማቅረብ የሚችል፡.
2.3 የሴኪዩሪቲ ተቀማጭ ገንዘብ ፊት ዋጋ በገለልተኛ Forex ቢሮ ለሁለት ዓመታት ከቀጠለ አገልግሎት ይለቀቃል።
2.4 የፎርክስ ቢሮን ንግድ ለመፈፀም በሁሉም ረገድ ተስማሚ የሆነ እና NBE ለባንክ ላሉ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ያስቀመጠውን የደህንነት እና የደህንነት መስፈርቶችን የሚያሟላ፡-
2.5 የፎርክስ ቢሮ (x) አካላዊ አድራሻን የሚያመለክት የስም ሰሌዳ;
2.6 የውሸት ማስታወሻዎችን ለመለየት አስፈላጊ መሳሪያ መያዝ
2.7 የ forex ቢሮ ሰራተኞችን ስም ዝርዝር እና ስያሜ መስጠት;
2.8 የፎርክስ ቢሮ ሰራተኞች የማጭበርበር ፣የማታለል እና የሙስና መዝገብ የሌላቸው ታማኝ ፣ታማኝነት እና ብቃት ያላቸው ሰዎች መሆናቸውን ማረጋገጥ ፣ እና
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ?*
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
*አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው?በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ?መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago