ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
ስልጠናው አዲስ አበባ የሚሰጥ በመሆኑ የክፍለ ሀገር ወንድምና እህቶች መገኘት የማትችሉ ከሆነ አትመዝገቡ።
ሚዲያ ውስጥ አጀንዳ ፍሬሚንግ ወሳኝ ዘርፍ ነው። የተነሳህለትን አላማ በሚገባ ወደ ተከታይህ ለማስረጽ ከቃላት ጀምሮ እስከ ርዕሰ ጉዳይ በጥንቃቄ የምትመርጥበት መንገድ ነው። በሀገራችን ቋንቋ ከሚሰራጩ ሚዲያዎች ውስጥ የቢቢሲን አላማና የትኩረት ነጥብ ብዙ ሰው ያውቀዋል። ከስሙ ጀምሮ ብዙም ከማይለዩ አፍቃሬ ጽዮናውያን ሚዲያዎች መካከል ግን አል አይንን የሚወዳደር ያለ አይመስለኝም።
በሙስሊሙ አለም ዙሪያ የኢማራት አቋምና አላማ የሚታወቅ ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ለተዛቡት መረጃዎች ግን በየሀገሩ ያሉ የተቀጣሪ ሰራተኞችን የግል እምነትና አመለካከትን ምክንያት ማድረግ እመርጥ ነበር። ዜናዎችን የመምረጥ፣ አጀንዳዎችን ፍሬም ማድረግ፣ ለዘገባ የሚወሰነውን የቃላት አጠቃቀም ወዘተ የሚዲያው ፖሊስ እንዳለ ሁኖ የሰራተኞችም የግል ፍላጎት ሊንጸባረቅበት ይችላል።
የጋዛው ኹነት ግን ከብዙው ሚዲያ ጀርባ ያለውን ፍላጎትና ማንነት ፍንትው አድርጎ አሳይቶናል። ከግለሰቦቹ የግል አመለካከት በተጨማሪ እንደ ሚዲያ የቆመለትን አላማም ጭምር ይኸው መሆኑን ብዙ ሰው የተረዳ ይመስለኛል። ሚዲያዎቹ ሜንትስሪምና በብዙ በጀት የሚደጎሙ ቢሆንም እድሜ ለማኅበራዊ ሚዲያው በጥቂት አቅም የሚሰሩ ተኣማኒ ሚዲያዎች ተቀራራቢ ተደራሽነትን በመፍጠር እኩይ አላማቸውን ማሳየት ችለዋል። ዛሬ ትላንት አይደለም..!
⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻⁻
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/Yahyanuhe
በትግራይ የፋይናል ማጠቃለያ ቢጀመርም የአክሱም ሙስሊሞች መፈተን እንደማይችሉ ተነግሯቸው ከበር ተመልሰዋል። ይህ እምነትን መሠረት ያደረገ አድልኦ ብቻ አይደለም። የህዝብና የመንግስት መገልገያዎችን በእኩልነት እንዳይጠቀም አንድን የህብረተሰብ ክፍል በእምነቱ ምክንያት የመከልከል የአፓርታይድ ስርኣት ነው። ህዝቡ እኩል ግብር በሚከፈልበትና ተወልዶ ባደገበት ቀዮ "እኛ ከፍ ያልን ነን" ባሉ ጥቂት እቡዮች ሳቢያ ባይተዋር የተደረገበት አስቀያሚ ስርኣት ነው። በዚህ የግፍ ሒደት ውስጥ መታገል ከምትችሉት መጠን አፈግፍጋችሁ ከዳር ቁማችሁ በቸልታ የምታዩ "ባለኃላፊነቶች" ሁሉ የዚህ ግፍ ታሪክ አንዱ አካል መሆናችሁን ግን ለሰከንድም እንዳትዘነጉት..!
ፓምፍሌቶቹ ሲዘጋጁ በዋናነት ትኩረት ያደረጉት ሙስሊም ያልሆኑ ወገኖቻችንን ስለ እስልምና ማስተማር ነው። ለዚህም የመጀመሪያው ፓምፍሌት ስለ ዒሳ (ኢየሱስ) ትክክለኛ ማንነት ማሳወቅ ሲሆን በተጨማሪም የነብዩ ሙሐመድ "ﷺ" ስብእና ምን ይመስል ነበር የሚለውም በሁለተኛው ፓምፍሌት ተዳሶበታል።
በቀጣይ "ስለ እስልምና" በሚል ርዕስ መሠረታዊ የእስልምና መሠረቶችና ጥቅል ትምህርቶቹ በአጭር አገላለጽ ተዳሷል። በመጨረሻም የሰው ልጅ እንዴት ይድናል? በሚለው ርዕስ የሰው ልጅ ወደ አላህ በመመለስ "ንስሀ/ተውበት" አድርጎ እንዴት እንደሚድን የሚያስተምር ነው። መጽሄቶቹ ይዘታቸው ትልቅ ከመሆኑ ጋር ማራኪ ይዘት እንዲኖራቸው ጥራት ባለው የህትመት አቀራረብ ወጭ ወጥቶባቸዋል እንዲታተሙ ተደርጓል።
እስካሁንም በተለያዩ አካባቢዎች ከሚገኙ ተቋማትና ግለሰቦች ጋር በመተባበር በበርካታ ቦታዎች የተሰራጩ ሲሆን በቪዲዮው ላይ ረሕማ የተሰኘው የጎዳና ላይ ዳዕዋ ቡድን በሀድያ ዞን ሆሳዕና ከተማ ሲያሰራጩ የሚያሳይ ነው። መሠል ስራዎች የሚቀጥሉ ሲሆን በዚህ ስራ ላይ አሻራዎትን በማሳረፍ የዳዕዋው አካል መሆን ይችላሉ፦
____
? በተሰማሩበት መስክ የሒዳያ ኢስላማዊ ማዕከል አባል በመኾን ዳዕዋውን ማገዝ ከፈለጉ በሚከተለው ማስፈንጠሪያ የአባልነት ቅፅ በመሙላት ሊቀላቀሉን ይችላሉ፦
? በቀጥታ ድጋፍ ማድረግን ከመረጡ
1000499318212
Hidaya Islamic Center
በተለያዩ ምክንያት ወደ የትኛውም ሀገር መጓዝ ካሰቡ እና የበረራ ትኬት ከፈለጉ ፈሲሩ ጋ ደውሉላቸው፣ ትኬት በተመጣጣኝና በአነስተኛ ዋጋ ከነሱ ጋ ከታማኝነት ጋር ታገኛላችሁ። በአጭር ሰአት የዱባይ ቪዛም ያወጡላችኃል።
- የበረራ ትኬቱን በየትም ቦታ ሆናችሁ ማስቆረጥ ትችላላችሁ።
▣ ፈሲሩ ትራቭልና ትኬት ኦፊስ
0911273017
0907710101
በይ/ጨፌ ከተማ የሚገኘው የሙስሊም መካነመቃብር ለኮሪደር ልማት እንዲፈርስ ከታዘዘው በተጨማሪ ሌላ 10 ሜትር "ለመዝናኛ አገልግሎት" በሚል እንዲፈርስ ታዟል። አጽም በክብር እንዲያነሱም አልፈቀዱላቸውም..!
በወቅቱ ይህንን የተቃወሙ ሰዎችን አስረው የነበረ ሲሆን "የእናንተ ምን ሲባል ነው የማይፈርሰው?" የሚሉ የሌላ እምነት ተከታዮችም ከንቲባውን አጅበው ብጥብጥ መፍጠራቸው ተሰምቷል።
ውሸት በከበበው በዚህ ሁሉ ምድር አንድ መጽናኛ እውነት አለን፣ ጌታችን ሆይ! ቃልህን ከልብ እንወዳለን፣ ዲንህን ከምንም አስበልጠን እንወዳለን። ደካሞች ነንና በስራ ግን የምንታበይበት አንድ ስንኳ የለንም..! ይህችኑ ውዴታችንን በእውነተኛው ቀን ለእዝነትህ መጠጊያ አድርግልን።
በዛሬው አጭር የኦዲዮ መልዕክታችን የኦሮሞ ህዝብን በተለይም የጅማን ሙስሊም ለማክፈር በማሰብ ጉዞ ጀምረው በመሀል ሀድያ ስለቀሩት ምዕራባውያን ሚሽነሪዎች ከታሪክ ምዕራፋቸው የተወሰነ እናወሳለን።
መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በደርግ ዘመን በገጠማት ፈተና ከእስር ጀምሮ ከፍተኛ መስዋዕትነት በመክፈል ያስቀጠሏት መሪዎቿ 6 እንደሆኑ የመሠረተ ክርስቶስ ኢንሳይክሎፒዲያ ይገልጻል። ከነዚህ ውስጥ 2ቱ፣ ኸሊፋ ዓሊ እና ሸምሰዲን አብዶ የተሰኙ የከፈሩ ሰዎች ነበሩ።
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago