ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 2 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
መደበኛ ሎተሪ 1730ኛ ዕጣ ዛሬ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል።
በሁሉም ሶሻል ሚዲያ ይከተሉን፦ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice
አቶ ዮሃንስ ተስፋዬ ነዋሪነቱ በሞጆ ከተማ ሲሆን በአነስተኛ ንግድ ሥራ ላይ የተሰማራ ሲሆን በቀረጠው 30ኛ ዙር አድማስ ዲታል ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ2ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ በደረሰውም ገንዘብ ቤት የመስራት ዕቅድ እንዳለው ገልጾልናል ፡፡
እርሶም እድለኛ የማይሆኑበት ምንም ምክንያት የለም፤ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም መልዕክት በመላክ እድለኛ ይሁኑ።
ለተጨማሪ መረጃ ይህን ሊንክ ይጫኑ፡ https://linktr.ee/etiopianlotteryservice
የእስካባተር ኦፕሬተሩ 1 ሚሊየን ብር ተሸለሙ!
በአዲስ አበባ ዙሪያ የቃሊቲ ነዋሪ የሆኑት አቶ ፍሮምሳ ሰንበቶ ጉደታ በ28ኛው ዙር አድማስ ድጂታል ሎተሪ በ3ኛው ዕጣ የ1ሚሊየን ብር ተሸላሚ ሆነዋል ፡፡ አቶ ፍሮምሳ ሰንበቶ በመዝናኛ መልክ በየጊዜው የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ይሞክራሉ ነገር ግን ደርሷቸው አያውቅም ተስፋ መቁረጥ የለም የሚሉት አቶ ፍሮምሳ “ የማታ ማታ እውነት ይረታ“ እንዲሉ ያለ መሰልቸት በመሞከራቸው በ3ኛው ዕጣ የ1ሚሊየን ብር ዕድለኛ ለመሆን በቅተዋል ፡፡ በደረሳቸውም ገንዘብ የመኖርያ ቤት ለመግዛት እንዳሰቡ አጫውተውናል ፡፡
የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ የ28ኛው ዙር አሸናፊ ዕድለኞች በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ዋና መስሪያቤት ነገ ህዳር 3 እና 4 ቀን 2017 ዓ.ም ሽልማታቸውን ይረከባሉ ፡፡
የሽልማት ስነ-ስርዓቱም በድርጅት የቴሌግራምና ቲክቶክ አካውንቶች በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍ ሲሆን ደንበኞችም መከታተል ትችላላችሁ ፡፡
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በየወሩ በሞባይልዎ የሚሞክሩት የዕድል አማራጭ በመሆኑ ለእርስዎም የ29ኛ ዙር ገበያ ላይ አለሎት አሁኑኑ ይሞክሩ ፡፡
መልካም ዕድል !
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከ ኢትዮ ቴሌኮም ጋር የተዘጋጀ
የሎተሪ ትኬቱንና በቴሌግራሙ ገጽ ላይ የተለጠፈውን የሎተሪ ማውጫ ካሳያቸው በኃላ ግን ዕለቱ ሁለት በዓል፤ ድርብ ደስታ ሆኖ ነበር ይላል፡፡
አስረሳኸኝ ጌታቸው የኦሮሚያ ስቴት ዮኒቨርስቲ መምህር ነው፡፡ በመቱ ከተማ የተወለደው አስረሳኸኝ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን እዚያው መቱ ከተማ አጠናቆ ከሲቪል ሰርቪስ ዮኒቨርስቲ በአካውንቲንግ የበ.ኤ ዲግሪ፣ከኢንድራ ጋንዲ ዩኒቨርስቲ ደግሞ በገጠር ልማት (Rural Development) የማስተርስ ዲግሪውን አግኝቷል፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያለ ጀምሮ ሎተሪ መቁረጥ እንደጀመረ የሚናገረው አስረሳኸኝ ዕድለኛ ሆኜ ህይወቴን ለመቀየር ሎተሪ ሁልጊዜ እቆርጣለሁ ሲል ይናገራል፡፡
ዛሬ የ20 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነሀል፡፡ ወደፊትስ ሎተሪ ትቆርጣለህ ብለን ስንጠይቀው፣ ኪሴ የሎተሪ ትኬት ብቻ ነው፤ ህዳር 4 ቀን 2017 ዓ.ም የሚወጣውን የልዩ ዕድል ሎተሪ እያንዳንዱን በመቶ ብር አራት የሎተሪ ትኬቶች ገዝቻለሁ፤ ወደዚህ እየመጣሁ እያለሁ ሚሊዮን የተባለ ሎተሪ አይቻለሁ፤50 ሚሊየን ብር የሚያሸልም ስለሆነ ከዚህ እንደወጣሁ እገዛለሁ፤ስለዚህ ወደፊትም የሎተሪ ትኬት መቁረጤን እቀጥላለሁ ብሏል፡፡
በመጨረሻም ያቀረብንለት ጥያቄ በ20 ሚሊየን ብሩ ምን ለማድረግ አቅደሀል የሚል ነበር፤
ከአንገቱ ቀና ሳይል ለደቂቃ ያህል ፀጥ ብሎ ቆየና ለጊዜው ግልጽ ያለ እቅድ አልያዝኩም፤ ሆኖም በአንድ ነገር ግን እርግጠኛ ነኝ፤ ከኪራይ ቤት እወጣለሁ፤ወደምገዛው አዲሱ ቤቴ እገባለሁ አለን፡፡
መልካም ህይወት እንመኝለታለን!
https://www.linkedin.com/company/ethiopian-lottery-service/ውድ ደንበኞቻችን ከታች ያለው ሊንክ በመጠቀም የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የ”linkedIn” አካውንት ላይ በመግባት የተለያዩ መረጃዎች ማግኘት ትችላለችሁ ፡፡
LinkedIn Login, Sign in | LinkedIn
Login to LinkedIn to keep in touch with people you know, share ideas, and build your career.
አሁንም ሚሊየነር የመሆን ዕድል አለዎት!
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ25ኛው ዙር ዕድለኞችን አንበሽብሾ በ26ኛው ዙር 4 ሚሊየን ብር እና ሌሎች እጅግ አጓጊ ዕጣዎችን በመያዝ እንደሁልጊዜው እርስዎን ይጠብቃል!
ዕድለኛ የሚያደርግዎትን ትኬት በቴሌብር ወይም ወደ 605 A ብለው በመላክ በ10 ብር አሁኑኑ ይቁረጡ!
ዕድል ከእርስዎ ጋር ትሁን!
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር እና ኢትዮ ቴሌኮም በአጋርነት
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 2 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago