ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
ፍጥኑ‼️
ቴሌግራም የራሱን Stars/coin መስጠት ጀመረ‼️
ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በማለት ሰብስቡ፣ወደ ገንዘብ ይቀየራል፣ሊንክ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500
"በምርጫ ቦርድ ብንሰረዝም ባንሰርዝም ፋይዳ የለውም" - ሕወሓት
ሕወሓት በመግለጫው "በተደጋጋሚ እንደተገለጸው ሕወሓት በፕሪቶሪያ ስምምነት ላይ ከአሸባሪነት ተሰርዞ ወደ ሕጋዊ ማንነቱ እንዲመለስ እንጂ እንደ አዲስ ፓርቲ ለመመዝገብ ጠይቀን አናውቅም" ብሏል።
ሕወሓት አክሎም "የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ያልጠየቀውን፣ ያልተቀበለውን እና በሕግ ላይ ያልተመሰረተ ዕውቅና ቢሰርዝም ባይሰርዝም ህጋዊ ፋይዳ የለውም" ሲል ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
በፍትሕ ሚኒስቴር ተጻፈ የተባለው ደብዳቤም ያልተጠየቀ እና ሕወሓት የማያውቀው እንዲሁም በይዘቱ በፍጹም የማይስማማበት ስለመሆኑ መግለጫው ያትታል።
በዚህ ያላበቃው ሕወሓት የፌደራል መንግሥት የፕሪቶሪያን መንፈስ እና የጽሑፍ ሥምምነት በትክክል በመተግበር የትግራይን ህዝብ ችግር ለማቃለል ግዳጁን መወጣት አልቻለም ሲል ወቅሷል።
በተጨማሪም "የፕሪቶሪያ ሥምምነት በአስቸኳይ እንዲተገበር እንጠይቃለን"ሲል በመግለጫው አስታውቋል።
(Arts tv)
ፍጥኑ‼️
ቴሌግራም የራሱን Stars/coin መስጠት ጀመረ‼️
ከስር በተቀመጠው ሊንክ start በማለት ሰብስቡ፣ወደ ገንዘብ ይቀየራል፣ሊንክ👇👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=473382500
ቻይና እና አሜሪካ ወታደራዊውን ዘርፍ ጨምሮ በሁሉም መለኪያዎች በዓለም የቀዳሚነቱን ስፍራ የያዙ ጡንቸኛ ሀገራት መሆናቸው ይታወቃል። የዓለምን 20 በመቶ ጥቅል ዓመታዊ ምርት ለብቻቸው የሚሸፍኑት ሁለቱ ዝሆኖች ታድያ ከጊዜ ወደጊዜ ቅራኔያቸው እየተባባሰ ይገኛል። የሁኔታዎች መካረር የአሜሪካ እና ቻይና ጦርነትን ሊፈነዳ የሚችልበትን ሁነት ከምንግዜውም በላይ ተገማች አድርጎታል። ቀጣዩን የዩትዩብ ሊንክ ስትከፍቱም የሁለቱን ሀይሎች ወታደራዊ አቅም በዝርዝር የሚያነፃፅር ልዩ መሰናዶን ታደምጣላችሁ፡፡ እግረ መንገዳችሁን ቪዲዮውን ላይክ፣ ቻናሉን ሰብስክራይብ እንድታደርጉም በማክበር ተጋብዛችኋል።
https://youtu.be/CJ5km5qumjI?si=PTi-ixsFsg5fO-eg
በአርቲስቶች የተጥለቀለቀው የፌዴሬሽኑ ምርጫ
አርቲስት ማስተዋል ወንደሰን የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆና ተመርጣለች
የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ የፕሬዝዳንትና ስራ አስፈፃሚ ምርጫ አካሂዷል።
ኢ/ር ሃይለእየሱስ ፍስሀ የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ሆነው ሲመረጡ፤ አርቲስት ማስተዋል ወንደሰን የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆና ተመርጣለች።
ፌዴሬሽን አመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በጊዮን ሆቴል ሲያካሂድ ለቀጣይ አራት አመታት የሚመሩትን ፕሬዝዳንትና ስራ አስፈፃሚዎችንም መርጧል።
አንጋፋዋ አርቲስት ሀረገወይን አሰፋ ፣አቶ ሲሳይ ዳኜ ፣ደ/ር ወገኔ ዋልተንጉስ ፣አቶ ኢሳያስ ታፈሰ ፣አቶ ሸሀመለ በቀለ፣አቶ በለጠ ወልዴ፣ ወ/ሮ አሰፋሽን ስራ አስፈፃሚ ውስጥ ተካተዋል።
ፌዴሬሽኑ አለብኝ የሚለውን የገንዘብ እጥረት ለመቅረፍ አርቲስቶችን ወደ ስራ አስፈፃሚ በማምጣት የማርኬቲንግ ስራዎችን ለመስራት እንዳሰበ ለማወቅ ተችሏል።
ቀደም ተብሎ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ላይ አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ ፕሬዚዳንት እንዲሆን ግብዣ ቀርቦለት ሳይቀበለው እንደቀረም ከታማኝ ምንጭ ለመረዳት ተችሏል።
በቀጣይ ተመራጮችን በባላገሩ ሜዳ ፕሮግራም ላይ ይዘን እንቀርባለን።
Via:- ባላገሩ ስፖርት
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago