ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas
“ነገር አዋሳጅ ጀነት አይገባም።”
ረሱል (ﷺ)
“እጁ አመድ አፋሽ ይሁን ሰውዬው ረመዳን በሱ ላይ ገብቶበት ወንጀሉ ሳይማርለት በፊት ረመዳኑ የወጣበት።”
ረሱል (ﷺ)
“Rabbiin gabricha isaatif waan gaari wayta fedheef arraba isaa Nabi Muhammad ﷺ irratti salawaata akka buusu laaffisaaf.”
(Ibnu Al-jawzii)
صلوا عليه…
«አንዳችሁ ፆመኛ በሆናችሁበት ቀን አፀያፊ ንግግር አይናገር። አይጩህም። ከተሰደበ ወይም ከተጋደሉት "እኔ ፆመኛ ነኝ ፣ እኔ ፆመኛ ነኝ" ይበል።»
ነቢዩ (ﷺ)
Ergamaan Rabbii(ﷺ) akkana jedhaniiran:–
«Namni tokko maatii ofiitif yaade baasin inni baasu akka sadaqaatti lakkaahamaaf.»
የትንሳኤ ቀን እኔ ዘንድ በላጩ በኔ ላይ ብዙ ሰለዋትን ያወረደ ነው።
ረሱል ﷺ
📌 ረመዳን ሙባረክ!
የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ በመታየቷ የረመዳን ወር ነገ ሰኞ march 11 እንደሚጀምር ታውቋል።
በአዲስ ተከታይ (ፎሎ) 30 ብር ፣ በሼር 10 ብር ልዩ የረመዳን ስጦታ በይፋ ተጀመረ።
የኢትዮ ቴሌኮም ማህበራዊ ገጽን ፎሎ ሲያደርጉ በእያንዳንዱ ፎሎ 30 ብር ፣ በተጨማሪም ሼር ሲያደርጉ 10 ብር ለእያንዳንዱ ኢትዮ ቴሌኮም ለባቡል ኸይር ክፍያ ይፈጽማል። ከእርሶ ምንም አይነት ክፍያ ሳይቀነስ።
ውድ የሀገሬ ልጆች በመላው አለም የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ፊታችሁ ቁሜ የምጠይቃችሁ አንድ ደቂቃ ስልካችሁን በመጠቀም ብቻ የኢትዮ ቴሌኮም ገጾችን እንድትወዳጁና ባቡል ኸይር የምገባና የአረጋዊያን መጠለያ ማዕከል ፕሮጀክትን እውን እንድናደርግ በያላችሁበት አንባሳደር በመሆን ራሳችሁን ቤተሰቦቻችሁን ፣ ጓደኞቻችሁን ፣ በስሮቻችሁ የሚገኙ ሰራተኞቻችሁን በማስተባበር የአንድ ደቂቃ ዘመቻን እንድትቀላቀሉ ከአደራ ጭምር በአረጋዊያን እና በአቅመ ደካሞች እና በወጣቶች የባቡል ኸይር ቤተሰቦች ስም እጠይቃቹሃለው።
ሊንኮቹን በመንካት ዘመቻውን ይቀላቀሉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ፌስቡክ ኢትዮ ቴሌኮም : https://www.facebook.com/ethiotelecom
ቴሌግራም፡ https://t.me/ethio_telecom
👉🏾 ስምንቱን የኢትዮ ቴሌኮም ገጾችን ፎሎ ሲያደርጉ 240 ብር ለባቡል ኸይር ለገሱ ማለት ነው።
👉🏾 በተጨማሪም ሼር ሲያደርጉ በእያንዳንዱ 10 ብር በስምንቱ 80 በድጋሚ ለገሱ ማለት ነው።
💥 በድምሩ 320 ብር በአንድ ደቂቃ ውስጥ ከ እርሶ ምንም ሳይቀነስ ለባቡል ኸይር ድጋፍ አደረጉ ማለት ነው። ይህን እድል ማለፍ አያስቆጭምን?
❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️
በተጨማሪ:- 7335 ላይ በቀጥታ ሚሴጅ Ok ብሎ በመላክ የባቡል ኸይር ቋሚ ቤተሰብ ይሁኑ!
#አታግዙንም
#አንተባበርም
#ከመጋቢት1 #እስከመጋቢት30
#MatchingFundForSustainableFuture
#Ethiotelecom #telebirr
#RealizingDigitalEthiopia
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
⭕️ ባለፈው አመት ረመዳን ሲጠናቀቅብህ የተፀፀትክባቸው በርካታ ጉዳዮች ይኖራሉ።
ከነዚህም ውስጥ...
🛑 ቁርአን ያከተምከው ትንሽ ጊዜ መሆኑ
🛑 የሌሊት ሶላት ላይ የነበረብህ ክፍተት
🛑 የሰጠኸው ሰደቃ አናሳ መሆን
🛑 ሰዎችን አለማስፈጠርህ
🛑 ያልተፈቀዱ ነገራቶችን መመልከትህና ማድመጥህ
🛑 ከቤተሰብና ጓደኛ ጋር የነበረህ ጥሩ ያልሆነ ግንኙነት
🛑 ዚክር ላይ የነበረህ ድክመት
🛑 ሶላትን በጀመዓ ያለመስገድህ ሊሆን ይችላል።
🔻ታዲያ አላህ አድሎህ ለዚህ ረመዳን ካደረሰህ፤ የዘንድሮውን ረመዳን ከአምናው ረመዳን በምን ልትለየው አስበሃል❓❓
ወይስ ሃሳብህ ተመሳሳይ ረመዳንን ለማሳለፍ ነው ❓❓
አሁንም ተዘናግተህ ከሆነ ትቶህ እየነጎደ መሆኑን አስተውል ‼️
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated hace 1 día, 17 horas
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot
🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹
Last updated hace 5 días, 6 horas
Last updated hace 5 días, 19 horas