ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months ago
Last updated 2 months ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 3 weeks, 5 days ago
**በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ ዋላ ቀበሌ በሺህ የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች መሰደዳቸውና መኖርያ ቤታቸው መቃጠሉ ተገለጸ !
በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ ዋላ ቀበሌ ቦሬ ከተማ በሚገኙ ከሺህ በላይ በሆኑ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ባነጣጠረ ጥቃት መኖርያ ቤቶቻቸው እንዲሁም የንግድ ሱቆቻቸውን ጨምሮ ንብረታቸው ሙሉ በሙሉ መውደሙን ተናግረዋል፡፡ የጥቃቱ መነሻ ምን እንደሆነ እስከ አሁን በትክክል አልታወቀም፡፡
ጥቃቱ የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በተተኮሰ ጥይት የተጀመረ ሲሆን በቀበሌው የሚገኙ ስምንት አብያተ ክርስቲያናት ከፍተኛ ስጋት ላይ ናቸው ተብሏል።
ጉዳዩን ለማረጋጋት የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በሥፍራው ቢገኙም ጥቃቱ እስከ አሁን እንዳልቆመና ወደ ሌላ ቀበሌ እየተዛወረ ነው ተብሏል።
የአካባቢው ነዋሪዎችም ጥቃቱን ሸሽተው ወደ አጎራባች የደቡብ ክልሎች እየሄዱ እንደሚገኙም ተጠቁሟል፡፡**
ተከሰተ‼️
ከመተሐራ ከተማ ስድስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ ላይ በሬክተር ስኬል 6.0 የደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤት አስታወቀ። ዛሬ አርብ ምሽት 5 ሰዓት ከ28 ደቂቃ ላይ የደረሰው ርዕደ መሬት፤ ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ከተመዘገቡት ሁሉ በመጠን ከፍተኛው ነው።
የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለው ንዝረት “በጣም ጠንካራ” ሆኖ የተሰማው በመተሐራ ከተማ ይሁን እንጂ መዲናይቱን አዲስ አበባን ጨምሮ በርካታ ከተሞችን ማዳረሱን የአሜሪካው የምርምር ተቋም ገልጿል። የርዕደ መሬቱ ንዝረት በአዋሽ ከተማ “መጠነኛ” እንደነበር ያመለከተው ተቋም፤ በአዳማ፣ ሞጆ፣ ቢሾፍቱ እና ደብረ ብርሃን ከተሞችም በተመሳሳይ መጠን መከሰቱን ጠቁሟል።
በመተሐራ እና አዋሽ ከተሞች አቅራቢያ ያሉ አካባቢዎች ባለፉት ወራት የመሬት መንቀጥቀጥ በተደጋጋሚ ሲከሰትባቸው የቆዩ ናቸው።
📌 ➖10- በትእቢታቸው ለሚጸኑ አገሮች የሚወሰድባቸው እርምጃ በቀደመ ታሪካቸውም በእድሜአቸውም ፍጹም ያላዩት ያልሰሙትን ጥፋት የሚያስከትል ይሆናል። የሰዶምና የገሞራ ፤ የኖሕ ዘመን ጥፋት - አሁን ከሚሆነው የቁጣ እርምጃ ሲነጻጸር እንደ ኢምንት የሚቆጠር ይሆናል።
⚡️ ከኢትዮጵያ የአለም ብርሃናዊ መንግሥት
በቀን 7/5 2016 ዓ,ም ለአለም መንግሥታት ከተጻፉት ደብዳቤዎች ገጽ 7 ላይ የተወሰደ።
ለአብነት ያህል ለአሜሪካ መንግሥት የተጻፈውን ደብዳቤ ይመልከቱ።
?ትላንት በአንድ በሽታ በአንድ ይህ ኮቪድ በሚባል የታመሰውና ግራ የገባው ዓለም ኢኮኖሚውም በዚህ ምክንያት ደቆ ባዶ የሆነበት ዓለም ትርምስምሳቸውን ያወጣቸው አንድ በሽታ አንድ የአንድ በሽታ ገጽታ ነበር ፡፡
አሁን ደሞ ከበፊቱም የከፋ እጅግ የከፋ የበሽታዎች አይነት የተፈጥሮ አደጋዎች እጅግ በዝተው ከሰባት እጥፍ በላይም እየጨመሩ እንደሚመጡ ዛሬም ለሁሉም ሰሚና ጠፊ ሁሉ ትውልድ ግልፅ ሊሆንለት ይገባል፡፡
እግዚአብሔር ያለውን ሳይፈጽም የሚቆም ነገር የለም፡፡የተናገረው ሳይፈጸም ሳይከናወን የሚቀር ነገር የለም ፡፡ወረፋውን ነው የሚጠብቀው ወገኖቼ ምንም የሚቀር ነገር የለም፡፡
?? በቀን 9 /12/2014 ዓ፡ም ከተለቀቀው፡፡
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
የሉቃስ ወንጌል ትምህርት ክፍል ሁለት ላይ ለግንዛቤ ያህል የተወሰደ፡፡
***የወንድማችን ወልደ ጊዮርጊስ እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
? በሰማይም ንግሥት በምድርም ንግሥት ድንግል እናታችን ፤ የከበሩት በስላሴ በክብራቸው
ፊት ዘወትር ለአገልግሎት የሚተጉት ቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ፤ በሰማእትነት በታላቅ ተጋድሎ በቅድስና በእግዚአብሔር
ከብረው ያለፉት ሁሉ ቅዱሳን አባቶቻችን እናቶቻችን ዘወትር የሚመሰገኑባት የሚዘከሩባት የስላሴ ምስጋና ውዳሴ እንደጅረት
ውሃ ሳያቋርጥ የሚፈስባት ኢትዮጵያ ትነሳለች ፡፡ ለአለም ሁሉ ታበራለች ፡፡ ተዋህዶ እምነት ትፀናለች ፡፡ ትደምቃለች ፡፡
በብርሃናዊነቷ ለሰው ሁሉ ለትንሳኤው ለበቃው ሁሉ ታበራለች ታደምቃለች ያለማቋረጥ ከፈጣሪ / ከአብርሃሙ ሥላሴ /
ከድንግል ከቅዱሳን ሊቃነ መላእክት ሁሉ ከቅዱሳን ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር የምታገናኝ የሕይወት የበረከት የደስታ ምንጭ
የፈውስ ምንጭ ሁሉ ትሆናለች ፡፡
? ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 30 የተወሰደ።***
***የእህታችን ወለተ ሐዋርያት እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
27/12/2016
? በኢትዮጵያ ምድር ታላቀን
ጥፋት በማድረስ ሰውንም እንግዳ ወደ ሆነ ዲያብሎስ ወደአሰረፀው እምነት በማካተት ምድሪቱን ለጨለማ የዳረጉ
መናፍቃን ተሃድሶዎች ካቶሊኮች እስላሞች በዋናነት እንዲሁም የሚበዛው ሕዝብ አምልኮ ባእድ ተከታይ ጥንቆላን
የሚወድድ በድግምት አጋንንት በመሳብ በትብታብ ሁሉ እንዲሰማራ ያደረጉ በቤተ ክርስቲያናችን ሙሉ በሙሉ
የመንግሥት ስውር አገልጋዮች እንዲሞሉ በማድረግ ዋናውን ወንጀል ፈፅመዋል ፡፡ ሁሉም በታላቁ የቁጣ ፍሰት
ይጠረጋሉ ምልክትም አይተውላቸውም ፡፡ ይህም በእግዚአብሔር ተወስኖ ከፀባኦት ትእዛዙ ወጥቶአል ፡፡
ለፈፃሚዎቹም ደርሶአል ፡፡ ተፈፃሚም ይሆናል ፡፡
? ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት አስር ገፅ 46 የተወሰደ።***
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months ago
Last updated 2 months ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 3 weeks, 5 days ago