ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 1 month, 2 weeks ago
Last updated 1 month, 1 week ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 week, 3 days ago
#ዘላቂ_አሻራ
#ከመስጠት_ባሻገር
#4ኛ_ዙር_የረመዳን_እስቲቅባልና_የእራት_ስነስርዓት
ታላላቅ ተራሮች የጥቃቅን ጠጠሮች ውጤት ናቸው። ለኢማን ኢስላማዊ ማህበር የሚውሏት ማንኛውም አይነት አበርክትዎ ለኡማው ከፍታ የሚጥሏት ጠጠር መሆኑን ያስተውሉ።
ተቋሙ በርካታ ማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች በተጠናከረ እና በሰፊው ለማከናወን ይረዳ ዘንድ #ዘላቂ_አሻራ – #ከመስጠት_ባሻገር በሚል መሪ ቃል 4ተኛ ዙር የረመዳን አቀባበልና የእራት ፕሪግራም አሰናድቶላችኋል።
በእለቱም
ስለ ታላቁ ረመዳን ናፍቆት የሚያወሱ ለልብ የቀረቡ መልዕክቶችን ከታላላቅ ዳኢዎች ይተላለፋሉ።
ፕሮግራሙ ላይ በመሳተፍ የነገ ቤቶን ያሳምሩ፤ የተቋሙ በርካታ ስራዎች ላይም የበኩሎን አሻራ ያኑሩ!
እለተ ቅዳሜ የካቲት 15/2017 ከቀኑ 10:00 በኤልያና ሆቴል እንዲገኙ ኢማን ኢስላማዊ ማህበር በአክብሮት ጥሪውን ያስተላልፋል።
በዝግጅቱ ላይ ለመታደም:-
ለመደበኛ ተሳታፊ 3,000 ብር
ለጥንዶች 5,000 ብር
በኢትይጵያ ንግድ ባንክ የአካውንት ቁጥር 1000316781307
የሂጅራ ባንክ 1000833330001
ዘምዘም ባንክ 0003464410301
ማግኘት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ
0931843131
0929290829
#ዘላቂ_አሻራ
#ከመስጠት_ባሻገር
#4ኛ_ዙር_የረመዳን_እስቲቅባልና_የእራት_ስነስርዓት
እያንዳንዱ ልገሳ እና እያንዳንዱ አፍታ የተጋራው ለበለጠ ዓላማ አስተዋፅዖ ያደርጋል፡ ይህም ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ይሰራል።
ፕሮግራሙ ላይ በመሳተፍ የነገ ቤቶን ያሳምሩ፤ የተቋሙ በርካታ ስራዎች ላይም የበኩሎን አሻራ ያኑሩ!
እለተ ቅዳሜ የካቲት 15/2017 ከቀኑ 10:00 በኤልያና ሆቴል እንዲገኙ ኢማን ኢስላማዊ ማህበር በአክብሮት ጥሪውን ያስተላልፋል።
በዝግጅቱ ላይ ለመታደም:-
ለመደበኛ ተሳታፊ 3,000 ብር
ለጥንዶች 5,000 ብር
በኢትይጵያ ንግድ ባንክ የአካውንት ቁጥር 1000316781307
የሂጅራ ባንክ 1000833330001
ዘምዘም ባንክ 0003464410301
ማግኘት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ
0931843131
0929290829
#ዘላቂ_አሻራ
#ከመስጠት_ባሻገር
#4ኛ_ዙር_የረመዳን_እስቲቅባልና_የእራት_ስነስርዓት
ተግዳሮቶች ብዙ ጊዜ ከአቅም በላይ በሆነበት ዓለም ውስጥ፣ አንድ ላይ ሆነው፣ ከዚህ ክስተት በላይ የሚያስተጋባ የለውጥ ጅራቶችን መፍጠር እንደምንችል እናምናለን። እያንዳንዱ የተገዛ ትኬት፣ እያንዳንዱ ልገሳ እና እያንዳንዱ አፍታ የተጋራው ለበለጠ ዓላማ አስተዋፅዖ ያደርጋል፡ ይህም ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ይሰራል።
ፕሮግራሙ ላይ በመሳተፍ የነገ ቤቶን ያሳምሩ፤ የተቋሙ በርካታ ስራዎች ላይም የበኩሎን አሻራ ያኑሩ!
እለተ ቅዳሜ የካቲት 15/2017 ከቀኑ 10:00 በኤልያና ሆቴል እንዲገኙ ኢማን ኢስላማዊ ማህበር በአክብሮት ጥሪውን ያስተላልፋል።
በዝግጅቱ ላይ ለመታደም:-
ለመደበኛ ተሳታፊ 3,000 ብር
ለጥንዶች 5,000 ብር
በኢትይጵያ ንግድ ባንክ የአካውንት ቁጥር 1000316781307
የሂጅራ ባንክ 1000833330001
ዘምዘም ባንክ 0003464410301
ማግኘት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ
0931843131
0929290829
የኢማን ኢስላማዊ ማህበር እያስገነባ ላለው የወቅፍ መአከል የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርአት ዛሬ ህዳር 8/2017 በታላቅ ድምቀት አከናውኗል ።
ፕሮግራማችን ላይ ስለተገኛችሁ በታላቅ አክብሮት እናመሰግናለን ፤ የወቅፍ ፕሮጀክታችን የሁላችንንም ሁለንተናዊ እርብርብ ስለሚፈልግ አብረን ከዳር እንደምናደርሰው ማህበራችን በእጅጉ ያምናል ።
ጌታችን አላህ ለምርቃቱ በሰፊው ያገናኘን ! አሚን
ከወለድ ነፃ ባንኮች እንዴት መበደር እችላለሁ❓
ልዩ የስልጠና አቅም ግንባታ መርሃግብር
ሙስሊሙን ማህበረሰብ በዘርፈ ብዙ ስራዎቹ እያገለገለ የሚገኘው ኢማን ኢስላማዊ ኮሌጅ አሁን ደግሞ የሸሪዓን መርህ በሚከተሉ ባንኮች በምን መልኩ ተጠቃሚ መሆን እንደምንችል ባሉበት ሆነው በዘርፉ ብቁ በሆኑ አሰልጣኞች ስልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል።
?ስልጠናው የሚሰጠው በበይነ መረብ(online)
?ስልጠናው የሚሰጥበት ቀን :ህዳር 15/3/17
?ሰዓት :ከጠዋቱ 3:00 - 6:00
ለመመዝገብ እና ስልጠናውን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ
https://forms.gle/GG5CaDrEdREmReE68
ለበለጠ መረጃ :0929290829
:0931683131
?? ኢማን ኢስላማዊ ኮሌጅ እንደስሙ ሃገራችንን በኢማን የሚያስውብ አሏህ ያድርግልን ??
ሸይኽ ሃሰን ሃሚዲን በደሴ የኢማን ኮሌጅ ተማሪዎች ምርቃት ላይ ከተናገርኩት
?? ኢማን ኢስላማዊ ኮሌጅ የሚሰጣቸው ትምህርቶችን ለመከታተል በሚከተለው ሊንክ መመዝገብ ይችላሉ።
https://forms.gle/vAuxbZ4uSf3mXBoS8
ለበለጠ መረጃ:
? የርቀት እና ኦንላይን +251930589675/74
? ለመደበኛ ትምህርት 0931843131
0929290829
0931683131
የፊታችን እሁድ በጭራሽ አይቀርም!
ልዩ ቦታው አንፎ 105 ዘቢዳር ሆታል ጎን ሮያል ካፌ ቅጥር ግቢ
ጎግል ማፕ ይጠቀሙ
https://maps.app.goo.gl/4zSoJ3xb3z1TXptv7
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 1 month, 2 weeks ago
Last updated 1 month, 1 week ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 week, 3 days ago