Arada FM 95.1 - አራዳ ኤፍኤም 95.1

Description
This is AradaFm 95.1 Official Telegram Channel

አጭር የመልዕክት መቀበያ 8545
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago

1 month ago
አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው …

አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

💬 8545

Telegram:https://t.me/Arada_Fm

Telegram:https://t.me/AradaFm_Sport

Website:https://aradafm.com/

Facebook: https://www.facebook.com/aradafm95.1/

Youtube:https://www.youtube.com/@aradafm95.1

Tiktok:https://www.tiktok.com/@aradafm95.1

@Arada_Fm

1 month ago
ብሪታንያ የትራምፕን የጋዛ ዕቅድ አወገዘች

ብሪታንያ የትራምፕን የጋዛ ዕቅድ አወገዘች

ጥር 28፣ 2017 (አራዳ ኤፍ ኤም) ብሪታንያን ጨምሮ ግብጽና ሌሎች ሀገራት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋዛን “ለመጠቅለል” ያቀረቡትን ዕቅድ አወገዙ።

ትራምፕ አሜሪካ ጋዛን “ጠቅልላ መያዝ” ትፈልጋለች ማለታቸው ይታወሳል።

ይህን ዕቅዳቸውንም የአሜሪካ አጋር የምትባለው ብሪታንያን ጨምሮ፥ ፍልስጤማውያን፣ ግብጽን ጨምሮ በርካቶች ተችተውታል።

ሃማስ የትራምፕን ሃሳብ “የማይረባ” በሚል ሲገልጸው የፍልስጤም ባለስልጣናት ደግሞ ፍልስጤማውያን ለቀው የትም አይሰፍሩም ብለዋል።

በጎረቤት ሀገራት ቢሰፍሩ በሚል በትራምፕ የታሰቡት ፍልስጤማውያን ደግሞ “ጋዛ የእኛ መሬት ነው” የትም አንሄድም ብለዋል።

የትራምፕን ሃሳብ በመቃወም ቀዳሚ የሆነችው የአሜሪካ አጋር ናት የምትባለው ብሪታንያ “ፍልስጤማውያን በትውልድ ቀያቸው መኖር እና መበልጸግ ይገባቸዋል” ብላለች።

ግብጽ በበኩሏ የጋዛ መልሶ ግንባታ ፍልስጤማውያኑ ቦታቸውን ሳይለቁ ሊካሄድ ይገባል ማለቷን ቢቢሲ አስነብቧል።

አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

@Arada_Fm

1 month ago
አየር መንገዱ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ …

አየር መንገዱ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን ገለፀ

ጥር 28፣ 2017 (አራዳ ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ውስጥ ተርሚናል አገልግሎቱ ለጊዜው መቋረጡን አስታውቋል።

በዚህም የሀገር ውስጥ መንገደኞች በዓለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በኩል እንዲስተናገዱ አየር መንገዱ አሳስቧል።

አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ዛሬ ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ በረራ ይዞ መግባት ከሚከለከሉ ቁሳቁሶች መካከል ከመንገደኞች የሚሰበሰብ የሲጋራ መለኮሻ (ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ ለመንገደኞች ደህንነት ሲባል ሕንፃው ለጊዜው አገልግሎት አቋርጧል ብሏል።

አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

@Arada_Fm

3 months, 2 weeks ago
አርብ ህዳር 13/2017 ዓ.ም

አርብ ህዳር 13/2017 ዓ.ም

አራዳ ኤፍኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

መልካም ቀን ይሁንላችሁ!

@Arada_Fm

3 months, 2 weeks ago
የሀገር ፍቅር ትያትር ቤት ትያትር ማሳየት …

የሀገር ፍቅር ትያትር ቤት ትያትር ማሳየት ሊጀምር ነው::

ከ 80 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የሀገር ፍቅር ትያትር ቤት ወደ ቀደመ አገልግሎቱ ሊመለስ እንደሆነ ተገልጿል::

ትያትር ቤቱ የከተማ አስተዳደሩ በጀመረው የኮሪደር ልማት ምክንያት አገልግሎት መስጠት አቋርጦ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ከፊታችን እሁድ ህዳር 15/2017 ጀምሮ ትያትሮችን ማሳየት ይጀምራል ተብሏል::

ትርኢት ማሳየት የሚጀመረው 'ቤርሙዳ' በተሰኘው ተውኔት እንደሆነም የሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት የመድረክ አስተባባሪ አርቲስት ዮሀንስ አፈወርቅ አስታውቋል፡፡

በቲያትር ቤቱ ግቢ ውስጥ በቅርስነት የተመዘገቡ ክፍሎች እንዳይፈርሱ እና ታሪክ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ ቢሞከርም ሳይሳካ ቀርቶ ቅርሶቹ መፍረሳቸው ይታወሳል::

አሁን ላይ በአዲስ አበባ ያሉት ትያትር ማሳያዎች 3 ብቻ ሲሆኑ ብሔራዊ ፣ ሀገር ፍቅር እና የሕፃናትና ወጣቶች ትያትር ቤት ናቸው::

እንቁጣጣሽ ኃ/ማርያም

አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

? 8545
Facebook: https://www.facebook.com/aradafm95.1/

Youtube:https://www.youtube.com/@aradafm95.1

Tiktok:https://www.tiktok.com/@aradafm95.1

@Arada_Fm

3 months, 3 weeks ago
አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው …

አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

? 8545

Telegram:https://t.me/Arada_Fm

Telegram:https://t.me/AradaFm_Sport

Website:https://aradafm.com/

Facebook: https://www.facebook.com/aradafm95.1/

Youtube:https://www.youtube.com/@aradafm95.1

Tiktok:https://www.tiktok.com/@aradafm95.1

@Arada_Fm

3 months, 3 weeks ago
120 ሺህ ቢትኮይን የዘረፈው አሜሪካዊ መረጃ …

120 ሺህ ቢትኮይን የዘረፈው አሜሪካዊ መረጃ መንታፊ በእስራት ተቀጣ

ሕዳር 6፣ 2017 (አራዳ ኤፍ ኤም) ምናባዊ ንብረት (ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ) የዘረፈው አሜሪካዊ መረጃ መንታፊ በአምሥት ዓመት እስራት ተቀጥቷል።

ኢሊያ ሊችተንስታይን የተባለው አሜሪካዊው መረጃ መንታፊ በፈረንጆቹ 2016 ቢትፊኔክስ የተሰኘው የክሪፕቶከረንሲ ምንዛሪ ዝርፊያ ዝውውር ላይ ተሳትፎ አድርጓል በሚል ክስ ቀርቦበት ነበር።

በወቅቱ የተዘረፈን 120 ሺህ ቢትኮይን ከባለቤቱ ጋር ያዘዋወረ ሲሆን፥ ከሁለት ዓመት በፊት ከባለቤቱ ጋር በቁጥጥር ስር ውሏል።

ከሥምንት ዓመት በፊት የተዘረፈው ቢትኮይን ዋጋ 70 ሚሊየን ዶላር የነበረ ሲሆን፥ በቁጥጥር ስር በዋለበት ወቅት ደግሞ ይህ ዋጋ ወደ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ማደጉን ቢቢሲ አስነብቧል።

በፈጸመው ወንጀልም የአምሥት ዓመት እስራት ተፈርዶበታል።

አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

? 8545

Tiktok:https://www.tiktok.com/@aradafm95.1

@Arada_Fm

3 months, 3 weeks ago
Arada FM 95.1 - አራዳ ኤፍኤም …
3 months, 3 weeks ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቢዝነስ ተጓዦች ዘርፍ …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቢዝነስ ተጓዦች ዘርፍ ‘ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ’ በመባል ተሸለመ

ሕዳር 6፣ 2017 (አራዳ ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2024 የቢዝነስ ተጓዦች ሽልማት ውድድር ‘ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ’ በመባል ተሸልሟል።

አየር መንገዱ ሽልማቱን በዘርፉ ለአምሥተኛ ተከታታይ ዓመታት መቀዳጀቱን ባወጣው መረጃ አመላክቷል።

አየር መንገዱ ደንበኞቹ ለሰጡት ድጋፍም ምሥጋና አቅርቧል።

አራዳ ኤፍ ኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

? 8545

Facebook: https://www.facebook.com/aradafm95.1/

Youtube:https://www.youtube.com/@aradafm95.1

Tiktok:https://www.tiktok.com/@aradafm95.1

@Arada_Fm

4 months ago
ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም

ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም

አራዳ ኤፍኤም 95.1 ፤ ውለው የሚያመሹበት!

መልካም ቀን ይሁንላችሁ!

@Arada_Fm

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 2 months, 3 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች

📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu

Last updated 1 month, 1 week ago