ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
*🔥#መረጃ_ሰከላ_ቀጠና‼️*
በዛሬው ዕለት አሸባሪው የብርሃኑ ጁላ ጦር ከሰከላ ወደ ሱርባ ማክሰኝት ተንቀሳቅሶ የነበረ ሲሆን ነገር ግን በአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር ግዮን ብርጌድ በአይበገሬዎቹ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ጓልሳ ከተባለ ቦታ ላይ ጠላትን ታክቲካሊ ወደ ማክሰኝት ደፈጣ በመያዝ አሳለፉት። ጠላት ፋኖ የለም በማለት የሰከላ ወረዳ ሱርባ ማክሰኝት ከተማን ለመመዝበር ሲቋምጥ በአይበገሬዎቹ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ከጀርባ ወይም ከኋላ መብረቃዊ ጥቃት ተሰነዘረበት። ጠላትም በመደናገጥ ሱርባ ማክሰኝት ሳይገባ ወደ ሰከላ ፈረጠጠ።
አናብስቶቹ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ አሁንም ጠላትን ጓልሳ ሳይደርስ አድጎ ወፍጮ ላይ ደፈጣ በመያዝ አሳለፉት ከፊት ለፊት ጓልሳ ላይ በሞት አይፈሬው ጀግናው ፋኖ እንደሻው ጌታነህ እና በነፍጠኛው ሻለቃ አበጀ የሚመራው መብረቁ ሻለቃ ደፈጣ በመያዝ ጠበቁት። ጠላት ከኋላው በሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ከፊት በመብረቁ ሻለቃ በግራ ግትም ሻለቃ ከበባ በመስራት ከጥዋቱ 2:00 እስከ 9:00 ሲወቁት ውለዋል። ጠላት በዛሬው ውሎው እናቴ ጥሪኝ ሲል ውሏል። በዚህ አውደ ውጊያ መብረቁ ሻለቃ 5 ጥቁር ክላሽ የማረከች ሲሆን አንድ የስርአቱ ወታደርም መማረክ ችላለች። በዛሬው ውሎ 4 የብርሃኑ ጁላ ወታደር እና አንድ ባንዳ ሚኒሻ ተደምስሰዋል።
ጠላት በዛሬው ውሎው ዲሽቃ፣ዙ23 እና ሞርተር ሲጠቀም የዋለ ሲሆን ከጠላት በተተኮሰ ሞርተር ምንም የማያውቁ የጓልሳ ቀበሌ ኗሪ የሆኑ እናትና ልጅ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
በሌላ በኩል የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር ግዮን ብርጌድ ክንደ ነበልባሎቹ አባግስ ሻለቃ ወደ ሰከላ ግሽ አባይ ከተማ ዘልቃ በመግባት ባንዳ ምኒሻን እና አድማ ብተናን ሲያሳድዱት ውለዋል።**
መረጃ!
አገዛዙ የሚያስተባብረው የትግራይ ተወላጆች ሰልፍ በአዲስ አበባ ለማድረግ ዝግጅቱ ተጠናቋል። የዝግጅቱ አላማ በደብረፅዮን የሚመራውን ህወሃት ለማውገዝ እና በጌታቸው ረዳ የሚመራውን አንጃ ለመደገፍ ነው ተብሏል።
ሰላም ውድ የአንድ አማራ ሚዲያ
ደጋፊዎች እንደምን አላችሁ
ሰላማቹህ በያላቹህበት ሰላም ለናተ
ይሁን
የአንድ አማራ የሚዲያ ግሩፕ
በሲስተም ችግር ስለተቋረጠ
አዲሱን የመወያያ ግሩፖችንን
ይቀላቀሉ።🙏🙏🙏
ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮሃል!
አማራን ለመጨፍጨፍ በአገዛዙ የተላከን የኦሮሞ ልጅ ማርኮ ተንከባክቦ ወደቤተሰቦቹ የሚልከው የፋኖ ሠራዊት ሰላሌ ድረስ መጥቶ አንድ ምስኪን ታዳጊ የሚገድልበት ምድራዊ አመክንዮ የለም።
ይልቅስ እነ በቴ ኡርጌሳን የበላው አገዛዝ ፣ ሐጫሉንም የገደለው ሥርዓት፣ የከረዩ አባገዳዎችን የጨፈ*ጨፈው አገዛዝ ፣ በኦሮሚያ የሚታፈሱ ወጣቶች የፈጠረውን የሕዝብ ቁጣ ለማስታገስ የፈፀመው ርካሽ ተግባር ነው።
አለሁ የሚል "መንግስት" ካለ የሰላሌ ሕዝብ ቀንበር ተሸክሞ የጠየቀው ጥያቄ ቢኖር "አርሰን እንድንበላ የሚያሠማራውን ታጣቂ ያስታግስልን" የሚል ነው።
ፋሽስቱ አብይ ሆይ፥ በእንደዚህ አይነት እንጭጭ ድራማ በፍፁም አትድንም!
በኦሮሚያ ክልል ባሉ ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ አማራዎችን ለመጨፍጨፍ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሚገልጽ ተጨባጭ መረጃዎች እየወጡ ነው።
**አማራ ጠል የሆኑ ትግሬዎች ከኢትዮጵያ ልሳነ-ምድር ካልጠፉ አማራ ለማይክሮ ሰከንድም ቢሆን ሰላም አይሆንም።
NB: አማራ ጠል ትግሬ ነው ያልነው ማንኛውም ትግሬ አላልንም።**
መረጃ!!
እሁድ በሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ላይ የመንግስት ካድሬዎች ትዕዛዝ እንደተሰጣቸው ታወቀ።
ከየወረዳው ከ100 እስከ 200 የሚሆኑ የሰራም ሰራዊት የተባሉ ሰዎች ተመልምለው በሩጫው ላይ ይሳተፋሉ፤ ለብልጽግናም የድጋፍ ጩኸት ያሰማሉ ። በሩጫው ላይ ምን ማድረግ እንዳለባቸው አቅጣጫም ተቀምጦላቸዋል።
Voa Amharic (የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ)
?የአማራ ልጆች የሀሰት ክስ
ከውስጥ አዋቂዎች የተገኘ መረጃ
የአብይ አህመድ ብልጽግና መር መንግስት የሰሜኑን ጦርነት ካጠናቀቀ በኃላ ከፍተኛ ስጋት ያደረበት ከአማራ ሀይሎች ነበር በተለይም የአማራ ልዩ ሀይልና ፋኖዎች በሰሜኑ ጦርነት ያሳዩት ጀግንነት መንግስትን እረፍት ነስቶታል:: ከጦርነቱ ማግስት ትጥቅ ለማስፈታት እና ልዩ ሀይሉን ለመበተን በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የፀጥታ ግብረ ሀይል ተሰብስቦ በእቅዱ ላይ ቢስማማም አፈፃፀሙን ሊቃወሙ የሚችሉ ምሁራንን: ጋዜጠኞችን: ፖለቲከኞችን እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ቀድመን እንሰር ወይም እናሶግድ የሚል አማራጭ ቀረበ:: በመጨረሻም ገና ለገና ሊቃወሙን ይችላሉ በሚል እናሶግድ መባሉ ተገቢ አይደለም የሚለው ሀሳብ ተቀባይነት አግኝቶ የክልሉ መንግስት እና ብሔራዊ ደህንነት የሚታሰሩ ሰዎችን ስም ዝርዝር እንዲያቀርቡ በአቶ ፈቃዱ ፀጋ መሪነት ጠቅላይ አቃቤ ክስ እንዲያዘጋጅ የፍትህ ሚኒስትሩ አቶ ጌዲዮን ጢሞጢዎስ እንዲያስፈጽም ተደረገ::
የፌደራል ፖሊስ እና የደህንነቱ መስሪያ ቤት አፋኝ ግብረሀይል ከመጋቢት 22/2015 ዓ.ም ምሽት ጀምሮ ውድ የአማራ ልጆች ከየቤታቸው ታፍነው ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ታጎሩ:: ቀሪዎች በገላን : በአዋሽ አርባ: በወታደራዊ ካምፖች እና በግል ሼዶች ተሰውረው ግፍ ተፈፀመባቸው::
የአማራ ተወላጆች ሀሰተኛ ክስ አናዘጋጅም በማለታቸው አቶ ፈቃዱ ፀጋ አማራ ያልሆኑ የጠቅላይ አቃቤ ህግ ባለሙያዎችን ሰብስቦ ከዚህ ቀደም ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች የተከሰሱበትን መዝገብ አገላብጣችሁ ዋስትና የሚያስከለክል ክስ አዘጋጁ 217 ሰዎች እንደሞቱ 297 ሰዎች እንደቆሰሉ ከ1ቢሊዮን በላይ ንብረት ወድሟል ብላችሁ ክስ አዘጋጁ ይህንን ለመስራት የ45 ቀን አበል ተፈቅዷል ጊዮን ሆቴል ተቀምጣችሁ እንድትሰሩ አቶ ኢዮሲያድ አበጀ ይህንን ቡድን እንዲመራ ተመደበ:: የምስክር ጉዳይ ሲነሳ አቶ ፈቃዱ አታስቡ እኔ አዘጋጃለሁ አላቸው:: በመጨረሻም ከ78 ቀን በኃላ እነ ዶ/ር ወንደሰን አሰፋ መዝገብ 309200 በሚል መደበኛ ክስ ተመሰረተ::
በመጨረሻ የአማራ ተወላጅ አቃቤ ህግ ባለሙያዎች የሀሰት ክሱን ይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ከአቶ ፈቃዱ ታዘዙ አቶ ፈቃዱም እሾህን በሾህ በሎ መቀለዱን ወስጣዋቂው በቁጭት ተናግሯል::
በአቶ ፈቃዱ ፀጋ የተዘጋጀው የሀሰት ክስ በፍርድ ቤት እንዲሻሻል በህዳር 12/2016 ዓ.ም ቢታዘዝም መዝገቡን በምክንያቶች በማሳገድ ለ1አመት ሙሉ አላሻሽልም በማለት ቆይቶ በህዳር 3/2017 ዓ.ም አሻሽያለሁ በማለት እንዳዲስ ክሱን አስቀጠለ::
በተሻሻለው ክስ ተከሳሾች በእስር ላይ እያሉ የተገደሉ ሰዎችን በብሔር ግጭት በጅሌ ጥሙጋና አካባቢው በሸኔ እና በጁንታ የተገደሉትን እንዲሁም የቀድሞ አማራ ክልል ብልጽግና ሀላፊ አቶ ግርማ የሽጥላን ጨምሮ 75 ሰዎች ገድላችኃል 48 ሰዎች አቁስላችኃል ከ1ቢሊዮን ብር በላይ ንብረት አውድማችኃል በሎ አዲስ ክስ አሻሽሎ አመጣ:: የሚገርመው በፈቃዱ ፀጋ የተተካው አቶ ተስፋዬ ዳባ በወለጋ አንገር ጉትን በመከላከያና በሸኔ የተገደሉ 14 ሰዎችን ገድለዋል ብሎ ክሱ ውስጥ እንዲካተት አደረገ::
እጅግ የሚገርመው የአማራ ተወላጆች የተከሰሱባቸው 14ቱም መዝገቦች ከሰው ቁጥር መለያየት ውጭ ተመሳሳይ ክስ መሆናቸው ነው:: አቶ ተስፋዬ ዳባ ከዚህ በኃላ የሚመጡ የአማራ ተወላጆች ተመሳሳይ ክስ እንዲከሰሱ ትዕዛዝ አስተላልፏል::
ፍትህ ለአማሮች!!!
ሙሉጌታ አንበርብር
የሰማዕታት አደራ አይታጠፍም!
የጥቅምት 30/2013 ዓ.ም የማይካድራ ጭፍጨፋ ሰለባዎችን መቼም አንረሳም፤ የሰማዕታት አደራ አይታጠፍም!
ወያኔ ከፍጥረቱ ጀምሮ ፀረ-ዐማራ እና ሆኖ የተነሳ ድርጅት ነው፡፡ በተለያየ ጊዜ መጠነ ሰፊ የጥላቻ ቅስቀሳ አድርጓል።
የዘር ማጥፋት የሀሳብ ክፍልን የሚያስረዱ የተለያዩ የጥላቻ ቅስቀሳዎችን ማድረጉን ተከትሎ ከጥላቻ ማኒፌስቶው በመነሳት፣ የወልቃይት ጠገዴ ዐማራ ህዝብ ላለፉት ሦስት አስርት አመታት በስውርና በግልፅ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲፈፅምበት ቆይቷል።
ማይካድራ አንዱ ማሳያ እንጂ፣ በዐማራ ላይ የተፈፀመ ብቸኛው የዘር ማጥፋት ወንጀል አይደለም፡፡
የማይካድራን ጭፍጨፋ ስናስብ ጭፍጨፋው የፀረ-ዐማራ ትርክት ውጤት ስለመሆኑ ልብ ልንለው ይገባል፡፡ ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም በማይካድራ ከተማ የተፈፀመው የጅምላ ጭፍጨፋ በ1968 ዓ.ም ወያኔ ያዘጋጀው ዐማራን የማጥፋት ፍኖተ መርሁ አካል ነው።
የጅምላ ጭፍጨፋው የተፈፀመው ‹ሳምረ› የሚባለው የሰፋሪ ትግሬ ወጣቶች ቡድን ከትግራይ ወራሪ ልዩ ኃይል ፖሊስና ሚሊሻ ጋር በመሆን ነበር፡፡
አፈፃፀሙም በየጎዳናውና ከቤትቤት በመዘዋወር አስቀድመው የለዩዋቸን ወገኖቻችንን በከፍተኛ ግፍና ጭካኔ በዱላ በመደብደብ፣ በጩቤ በመውጋት፣ በገጀራና በፈራድ (ወይም ፋስ መጥረቢያ) በመምታት፣ በገመድ በማነቅና በጥይት ተኩሶ በመምታት በጅምላ ጨፍጭፈዋቸዋል፡፡
በዚህ የጅምላ ጭፍጨፋ የወልቃይት ጠገዴ ዐማራን መሬት በመውረር ሀብት ንብረት ያፈሩ የትግራይ ባለሃብቶች በአካል፣ በሀሳብና በገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ጥቅምት 30/2013 የጅምላ ጭፍጨፋው ከመጀመሩ ቀደም ብሎ፣ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፃሚዎቹ የትግራይ ተወላጅ የሆኑና ዐማራ የሆኑትን ለመለየት መታወቂያ ካርድ እየተመለከቱ ማጣራት አድርገዋል።
የትግራይ ተወላጅ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት ጥቃቱ ከመጀመሩ በፊት አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ተነግሯቸው ሊወጡ ችለዋል።
ጭፍጨፋው ሲጀመር በልዩ ሁኔታ የዐማራ ብሔር ተወላጆች በብዛት በሚኖሩበት ልዩ ስሙ ‹‹ግንብ ሠፈር›› በሚባለው መንደር እስከወልቃይት ቦሌ ሠፈር ድረስ የሚገኙ ወገኖቻችን፣ ግፍና ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ተገድለዋል።
ጭፍጨፋው የተጀመረው ዓብይ ፀጋዬ የተባለን ዐማራ ከቤቱ ፊት ለፊት በጥይት በመግደል፣ ቤቱንና አስከሬኑን በእሳት በማቃጠል ነው።
በሰማዕቱ ዓብይ ፀጋዬ የተጀመረው ጭፍጨፋ እስከ ለሊቱ 9:00 ድረስ በወገኖቻችን ላይ አሰቃቂ የጅምላ ጭፍጨፋው ተጠናክሮ በመቀጠሉ 1,644 ዐማራዎች የጉዳት ሰለባ ሁነዋል። የተገደሉ1,563 ሲሆኑ፤ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ደግሞ 81 ናቸው፡፡ በዚህ ጭፍጨፋ የተነሳ በርካታ ሕጻናት ያለ ወላጅ ቀርተዋል።
የማይካድራ የዘር ማጥፋት ድርጊት ፈፃሚዎች የዘር ማጥፋት ድርጊቱን የፈፅሙት በጀኔቫ ቃልኪዳን አንቀፅ ቁጥር 2 እና በሮም ድንጋጌ አንቀፅ ቁጥር 6 እና 7 ከዘር ማጥፋት ወንጀል ጥበቃ የሚደረግለት አንድ የሆነን የብሔር፣ የዘር… ቡድን የሆነውን (የወልቃይት ዐማራ) ዘር በመላ ወይም በከፊል ለማጥፋት በማሰብ ነው፡፡ ይህ ግፍና በደል መቼውንም ቢሆን የማይረሳ ነው።
የሰማዕታት አደራ አይታጠፍም!
የትግሬ ኦሮሙማ አገዛዝ ለእያንዳንዱ የአማራ የደም ጠብታ ዋጋ የሚከፍሉበት ጊዜ እሩቅ አይደለም።
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago