ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 4 months, 1 week ago
Last updated 4 months ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 3 months ago
ተው ጎበዝ እንንቃ፣ ይሄ ወር ተናደ፣
ቀስ በቀስ ሾለከ፣ ሳይታወቅ ሄደ፣
ሳምንቱ "እንደ አንድ ቀን"፣ በፍጥነት ነጎደ!
منقول
ትላንት የጀመርነው ረመዳን ይሄው ዛሬ የሰባተኛ ቀን ተራዊሕ ልንሰግድ ነው!
👉ከቴምር ጥቅሞች 4
ሚያጠቡ ሴቶች 10ፍሬ ቴምር በየቀኑ ከበሉ የጡት ወተታቸው በጥሩ መጠን ይጨምራል።
👉ልታገኙኝ ከፈለጋችሁ @UrSkincare
t.me/abuasiyaconsultancy
የሸይጧን ወታደሮች በዚህ በተከበረ ወር የሚያመጧቸውን ሙሰልሰሎች ተጠንቀቁ‼️
احذروا جند الشيطان في هذا الشهر الكريم .
🎙ሸይኽ ሳሊህ'ል ፈውዛን حفظه الله
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ደስ የሚል ዜና ነው። ጅምላ ፍ-ጅ -ት እያስተናገዱ ላሉት ፈለስጢናውያን ቢያንስ ለተረፉት እፎይታ ነው፣ ምናልባት ዘላቂ የመሆን እድል ካለው። ግን ገዝዛህ አሸነፈች፣ ድል አደረገች እያሉ መደለቅ ሰላቅ አይሆንም ወይ? የድል ትርጉሙ ምን ነበር? እያሸነፈች ከሆነ ተኩስ አቁም ስምምነት ለምን አስፈለገ? እንደ ጀመሩ መጨረስ አይሻልም ነበር?
ከባለፈው አመት ኦክቶበር 7 ጀምሮ 85 ከመቶ ገዝዛህ ፈርሳለች። ከ70 ሺ በላይ ህዝብ አልቋል። ከ120ሺ በላይ ቆስሏል። እየተዋጋ ያለው ቡድን አመራሩን አጥቷል። ኢራንም የድርሻዋን አንስታለች። ሒዝበላት ከዋና ፀሐፊው ጀምሮ በርካታ አመራሩን አጥቷል። ይህ ሁሉ ሆኖም "አሸነፍን" እየተባለ ነው።
ብቸኛው የዚህ ጦርነት አዋንታዊ ጎን በሒዝበላት እና በኢራን መዳከም ሰበብ በሻረል አሰድ ከሰሪያውያን ጫንቃ መውረዱ ነው። ከዚያ ውጭ አይኔን ግንባር ያርገው ካልሆነ በስተቀር ድል የሚባል ነገር ሽታውም የለም። የተለመደ አስቀያሚ ድራማ ነው! ጠላትን ይነካካሉ። በአፀፋው ብዙ ሺህ ህዝብ ያልቃል። ከስንት ተማፅኖና ጥረት በኋላ የተኩስ አቁም ስምምነት ይደረጋል። ከዚያ "ገዝዛህ አሸነፈች!" ይባላል። ስንት ዙር ተመሳሳይ ድራማ አለፈ?!
? ከሙስሊም ሴት አደቦች መካከል፦?
~
1. አላህን በብቸኝነት ማምለክ።
2. የአላህን መልክተኛ ﷺ መታዘዝ።
3. በነብዩ ﷺ ላይ ሶለዋት ማብዛት።
4. አላህ የሚወደውን መውደድ።
5. አላህ የሚጠላውን መጥላት።
6. ለሌሎች መልካም ምሳሌ መሆን።
7. እውነተኛ፣ ቸርና ጥብቅ መሆን።
8. ለአላህ ስትል ለሰዎች መተናነስ።
9. መቅራትና ባወቁት መስራት።
10. ስትሳሳት ስተትን አምኖ መቀበል።
11. ለሰዎች መልካም መዋል።
12. ውዱእን አስተካክሎ ማድረግ።
13. ውሃ አለማባከን።
14. ወደ መስጂድ ስትሄድ ሽቶ አለመቀባት።
15. መስጂድ ውስጥ ስርአት መጠበቅ።
16. ሶላቱ እንዳለቀ ተሎ መውጣት።
17. ወደ ቤቷ ስትመለስ የመንገዱን ዳር መያዝ።
18. የረመዳንን ወር በእንቅልፍ፣ በምግብ፣ በመጠጥና በጨዋታ አለማሳለፍ።
19. ለለማኝ የተገኘውን መስጠት።
20. ውለታ የዋለላትን ማመስገን።
21. በየቀኑ ቁርአን መቅራት።
22. ያለ ሐጃ ከቤት አለመውጣት።
23. ወላጆችን ማክበር።
24. ለታመመ ዱዓ ማድረግ።
25. የቤትን ሚስጥር መጠበቅ።
26. ከሰው ቤት ለዚያራ ሂዶ አለመቆየት።
27. ከሃሜት እና ነገረኝነት መራቅ።
28. በዲን ላይ ከማሾፍና ከመቀለድ መጠንቀቅ።
29. ለየቲሞች ማዘን።
30. እንግዳን ለብቻው አለማስቀመጥ።
31. የሚበላን ሰው አለመመልከት።
32. የከሃዲያን በአላት አለመሳተፍ።
33. ከወንዶች ጋር አለመቀላቀል።
34. ስስ ልብስ አለመልበስ።
35. አረማመድን ማስተካከል።
36. ድምፅን ከፍ አለማድረግ።
37. ወሬ አለማብዛት።
38. በራሷ ነውር ላይ ማተኮር።
39. ልጆችን መንከባከብ።
40. ምክርን መቀበል።
41. ንፅህናን መጠበቅ።
42. በውዱእ ላይ ሁኖ መተኛት።
~
ጠቃሚ ምክሮች ለሴቶች
https://t.me/Salafiat46
https://t.me/Salafiat46
አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ (Main campus)
???????
? ?
? ባረከሏሁ ለኩማ ?
? ?
?ወባረከ አለይኩማ ?
? ?
?ወጀመዓ በይነኩማ ?
? ?
? ፊኸይር ?
?????.??
ዛሬ ማለትም 04/05/2017 የወንድማችን ዐብዱል ዐዚዝ ሙሐመድ (main campus 2015 የሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ምሩቅ) እና የእህታችን ፋጢማ ሰዒድ የኒካሕ ስነ_ስርዓት ተፈፅሟል። የላጤዎች ኮማንደር የነበርከው ውድ ወንድማችን እንኳን ከላጤው ማህበር ወጥተህ ለዚህ ቀን አበቃህ አልፍ ወአልፍ መብሩክ ብለናል።
አላህ ትዳራቹህን ያማረ እና የሰመረ
ወልዳችሁ ከብዳችሁ ለኢስላም የሚለፉ ደጋግ እና ጀግና ትውልዶችን የምታፈሩበት ያድርግላችሁ ብለናል።
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 4 months, 1 week ago
Last updated 4 months ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 3 months ago