ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago
የመውጫ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል?
በርካታ የመውጫ ፈተና ተፈታኞች የፈተና ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል የሚል ጥያቄ አድርሰውናል።
👉እስካሁን ባገኘነው መረጃ መሰረት የመውጫ ፈተና ውጤት #ከሁለት ቀን በኋላ ይፋ ይደረጋል የሚል መረጃ ሰምተናል።
(በተጨማሪ መረጃ እንመለሳለን)
?ከዚህ አመት ጀምሮ የ8ኛና የ12ኛ ክፍል የፈተና ምዝገባ የሚደረገው በዲጅታል መሆኑ ተገለፀ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከቀጣይ አመት ጀምሮ የፈተና ምዝገባ የማደርገው በዲጅታል ነው ብሏል።አገልግሎቱ በዛሬው እለት ከኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ጋር በጋራ በሰጠው መግለጫ ነው ይሄን ያስታወቀው።በየአመቱ በሃገር አቀፍ እና የክልል አቀፍ የፈተና ምዝገባዎች ሲደረጉ አገልግሎቱ በርካታ ሚሊየን ብር እንደሚያወጣ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ ተናግረዋል።
አሁን የፈተና አገልግሎቱ የፈተና ምዝግባዎችን በዲጅታል እንዲደረጉ የሚያደርግ በመሆኑ ይሄን ወጪ እንደሚያስቀር አንስተዋል።ይህንንም ማሳካት እንዲቻል በተለያዩ የሃገሪቱ አከባቢዎች ግንዛቤ የመፍጠር ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
ለዚህም ከ32 ሺህ በላይ የሚሆኑ ፈታኞች ተመልምለው ወደ ተለያዩ አከባቢዎች ተደልድለዋል ብለዋል።ተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት በማዘመን በ2015 ዓ.ም የሙከራ አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን አሁን ላይ በሙሉ ኃይል ወደ አገልግሎት መግባቱን ገልጿል።
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎት በሙሉ፦
ውድ ተማሪዎቻችን ፀጉር እና አለባበስን በተመለከተ ከግቢያችን አሰራር ውጪ አንዳንድ አካሄዶች በመስተዋላቸው ዩኒቨርሲቲው እርምጃ መውሰድ ሊጀምር በመሆኑ ከስርዓት ውጪ የምትንቀሳቀሱ ተማሪዎች እስከ ቀን 22/03/2017 እንድታስተካክሉ እየጠየቅን ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ተቋሙ ከስርዓት ውጪ በሚንቀሳቀሱ ተማሪዎች ላይ ለሚወስደው የዲሲፕሊን ቅጣት ህብረቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑ በጥብቅ እናሳስባለን።
ማስታወሻ፦
✓ የከፍተኛ ት ት ተቋማት ተማሪዎች የዲስፕሊን መመርያ ቁጥር ሳከትሚ 002/2012 አንቀጽ 7 ተ.ቁ 16 እና 17 ላይ የተጠቀሱ ክልከላዎች:-
1 አለባበስን በተመለከተ፡-
❖ የተቦጫጨቀ፣ የተቀደደ፣ ገላን የሚያሳይ እና ከጉልበት በላይ የሆነ ቀሚስም ሆነ ቁምጣ መልበስ፤ ሱሪን ዝቅ በማድረግ የውስጥ ቁምጣን ማሳየት፤ ሌላን ሰው ሊረብሽ የሚችል ከፍተኛ ሽታ ያለው ሽቶ፣ ዶድራንት እና ሌሎችንም ኮስሞቲክሶችን መጠቀም፤ ከፍ ያለ ድምፅ የሚያሰሙ ጫማዎች መጫማት።
ፀጉርን በተመለከተ፦
●ለወንዶች፦ 1.5 ሴ.ሜ ማስበለጥ፣ የተለያዩ ቅርፆችን ማስወጣት፣ የተንጨባረረ ፀጉር እና ቀለም መቀባት።
? ለሴቶች፦ በአግባቡ አለመሰራት የተንጨባረረ ፀጉር እና ቀለም መቀባት ናቸው፡፡
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
በ2017 አዲስ ወደ ዩኒቨርሲቲዎች የምትገቡ ተማሪዎች በሙሉ ? የዩኒቨርሲቲአችሁን ትክክለኛ መረጃ የሚያደርሳችሁን የመረጃ Center መርጣችሁ ተቀላቀሉ ። *?Addis Ababa University Info**?AASTU Info**?ASTU Info**?Bahir Dar University Info**?Dire Dawa University Info**?Hawasa University Info**?Haramaya University Info**?Gondar University Info**?Arba minch University Info* *?Ambo University Info**?Wollo University Info**?Wellega University Info**?Woldia University Info**?Jimma University Info**?Wachemo University Info**?Arsi University Info**?Debre Markos University Info* *?Debre Tabor University Info**?Debre Birhan University Info**?Mekele University Info*
*?***Wolita Sodo University Info*?***Welkite University Info *?***Dilla University Info
*?Werabe University Info**?Mizan Tepi University Info**?All Ethiopia universities*
?የሪሜዲያል ጥሪ መቸ ይጀመራል ?
ብዙ ዩኒቨርሲቲዎች ለ freshman ተማሪዎች ጥሪ አቅርበው የጨረሱ ሲሆን ከ ታህሳስ ወር መጀመሪያ ጀምሮ የሪሜዲያል ተማሪዎች ጥሪ ይጀመራል ። ነገር ግን ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በእኩል ጥሪ ያደርጋሉ ማለት አይደለም ። በተለይም የፀጥታ ሁኔታቸው አሪፍ ያልሆነ ግቢዎች ሊቆዩ ይችላሉ ።
? Mathematics different universities worksheet ?
ስለ agricultur and ICT ፈተና ኢንትራንስ ላይ ይወጣል ምናምን የምትሉትን ነገር ብትተውት የተሻለ ነው። አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ለማጣራት ስንሞክር ምንም የተባለ ነገር የለም ። አዲስ ነገር ካለም በየትምህርት ቤቶቻችሁ ይነገራችኋል ።
ምንጭ ; Entrance Tricks
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Last updated 2 months, 3 weeks ago
Last updated 2 months, 2 weeks ago
ይህ ስለ Manchester United መረጃዎችን የሚያገኙበት የ Telegram ቻናል ነው 🇪🇹
--------------------------------------------------------------
☞︎| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
☞| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
☞| የዝውውር ዜናዎች
☞| ስለ ማንችስተር ዩናይትድ ታሪኮች
📩 ለማስታወቂያ ስራ DM :- @Marcoabdu
Last updated 1 month, 1 week ago