ትምህርት ሚኒስቴር

Description
ቀዳሚ የተማሪዎች የመረጃ ምንጭ ??
Share and Support Us?
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 1 month ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ ? @Esat_tv_comment_bot

??ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ??

Last updated 1 month, 2 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago

1 month, 2 weeks ago

በኔትዎርክ መጨናነቅ ምክንያት ውጤቶን ማየት ካልቻሉ

ውጤት ማሳያ ግሩኘ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤታችሁን ለማየት ከታች ባለው ግሩፕ
ተመልከቱ
መልካም ውጤት ❗️?

https://t.me/+A-S9oS-LggpiZWM0
https://t.me/+A-S9oS-LggpiZWM0

1 month, 2 weeks ago
ተማሪዎች እና ወላጆች የፈተናውን ውጤት ከዚህ …

ተማሪዎች እና ወላጆች የፈተናውን ውጤት ከዚህ ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።

ውጤት የሚታየው ፦

► በፖርታል ? https://result.eaes.et

► በአጭር የፅሑፍ መልዕክት ? 6284

► በቴሌግራም ቦት ? https://t.me/EAESbot ላይ ነው።

ከፍተኛ የኔትዎርክ መጨናነቅ ስለሚኖር በትዕግስት ይሞክሩት።

በ2016 ዓ / ም ለፈተናው ከተቀመጡት ከ684 ሺህ በላይ ተማሪዎች 36,409 ተማሪዎች (5.4 በመቶ) ናቸው በቀጥታ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባቸውን 50% እና ከዛ በላይ ውጤት ያመጡት።

ምንም እንኳን በተማሪ ቁጥር ደረጃ ከአምናው የቀነሰ ቢሆንም በቀጣይ የትምህርት ዘመንም የሬሜዲያል ፕሮግራም ይኖራል።
@Timihirt_Minister
@Timihirt_Minister

1 month, 2 weeks ago

የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት እና የውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆኗል፡፡

ተፈታኞች ውጤታቸውን በሚከተሉት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።

በዚህ መሰረት 
1. ፖርታል፡- https://result.eaes.et 

  1. በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- https://t.me/EAESbot 

  2. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡- 6284 ላይ ‘R’ን በማስቀደም የመለያ ቁጥር በማስገባት (ምሳሌ R1234567) መልዕክት በመላክ ተፈታኞች ውጤታቸውን ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል። ይህ አማራጭ ኢትዮ ቴሌኮም የሚያስከፍለው መደበኛ የSMS ክፍያ እንደሚኖረውም ተጠቅሷል።
    @Timihirt_Minister
    @Timihirt_Minister

1 month, 2 weeks ago

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ለሊት 6:00 ጀምሮ ማየት ይችላሉ

ውጤት የማያ አማራጮችን ቀድመን ይፋ ስለምናደርግ ለሁሉም ተማሪዎች ሼር በማድረግ በትግስት እንድትጠብቁን ስንል እናሳስባለን።
@Timihirt_Minister
@Timihirt_Minister

1 month, 2 weeks ago

ተማሪዎች ውጤታቸውን ለሊት ላይ ማየት የሚችሉ ሲሆን ሲወጣ ሰአት እና ሊንኩን የምንለቅ ስለሆነ ለሁሉም ተማሪዎች ሼር ያድርጉ
@Timihirt_Minister
@Timihirt_Minister

1 month, 2 weeks ago
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናውን …

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች 5.4% ብቻ ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል ።

ዘንድሮ ብሔራዊ ፈተና ከተፈተኑት ተማሪዎች 36,409 ተማሪዎች ናቸው ያለፉት።

አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።

አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል።

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት ይፋ ሆኗል

የትግራይ ክልል 675 ከ 700  ወንድ

ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት

ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት
@Timihirt_Minister
@Timihirt_Minister

1 month, 2 weeks ago
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ …

በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች 36,409 ወይም 5.4 በመቶ ናቸው፡፡ 
-  የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
@Timihirt_Minister
@Timihirt_Minister

1 month, 2 weeks ago

የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሲሆን ውጤቶን የሚያዩበትን ቻነል ይቀላቀሉ??

1 month, 2 weeks ago
የ12ኛ ክፍል ውጤት ነገ ይፋ ስለሚሆን …

የ12ኛ ክፍል ውጤት ነገ ይፋ ስለሚሆን ቀድመው ውጤቶን ለማየት ግሩፑን Join ያርጉ Grade 12?? Join

1 month, 2 weeks ago
[#Result](?q=%23Result)

#Result

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት በነገው እለት ይፋ ይደረጋል።

ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው እለት ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል።

የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል።

ተማሪዎችና ወላጆች በትዕግስት እንድትጠብቁ እያልን ሲለቀቅም ሰአቱን ጠብቀን በዚህ ቻነል የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን።
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 1 month ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ ? @Esat_tv_comment_bot

??ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ??

Last updated 1 month, 2 weeks ago

Last updated 2 months, 2 weeks ago