Why Pay for Entertainment? Access Thousands of Free Downloads Now!

የረሱል ﷺ መልእክት

Description
በዚህ ቻናል በአሏህ ፍቃድ የረሱል ﷺ መልእክት ይተላለፍበታል በተቻለ መጠን የረሱል ﷺ መልእክት ተደራሽ እናደርጋለን
ለአስተያየትወ
......................
@Abuhafss
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524

Last updated hace 1 semana, 1 día

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated hace 1 semana

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated hace 2 meses

6 days, 8 hours ago

ረሱል (▫️) እንዲህ ብለዋል፦

﴿شيبتني هودٌ وأخواتُها قبل المشيبِ﴾

“የሁድ ምዕራፍና እህቶቿ (አምሳያዎቿ) ከመሸበቴ በፊት አሸበቱኝ።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3721

📌ጥቂት ማብራሪያ፦ በቁርዓን ውስጥ የሁድ ምዕራፍና እህቶቿ (አምሳያዎቹ) ወልዋቂያ፣ ወልሙርሰላት፣ አማ የተሳዓሉን፣ ወኢዘሸምሱ ኩዊረት የያዙት መልዕክት በቀጣዩ አለም (የቂያማ እለት) በሰዎች ላይ ስለሚከሰቱ አሳዛኝ፣ አስደንጋጭ፣ አስፈሪ ነገሮች በውስጣቸው መልዕክት ያለባቸው ምዕራፎች ናቸው። እነዛ መልዕክቶች ናቸው ከመሸበታቸው በፊት ያሸበታቸው።

@muhamedunresulullah

6 days, 8 hours ago

ከአቡ ሁረይራ (▫️) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦

﴿سُئِلَ النبيُّ ▫️ أيُّ الأعْمالِ أفْضَلُ؟ قالَ: إيمانٌ باللَّهِ ورَسولِهِ قيلَ: ثُمَّ ماذا؟ قالَ: جِهادٌ في سَبيلِ اللَّهِ قيلَ: ثُمَّ ماذا؟ قالَ: حَجٌّ مَبْرُورٌ.﴾

“ነቢዩ (▫️) እንዲህ በማለት ተጠየቁ፦ ከስራዎች ብልጫ ያለው የቱ ነው? በአላህና በረሱል ማመን ነው አሉ። ከዛ ቀጥሎ ሲባሉ? በአላህ መንገድ ላይ መታገል (ጂሃድ) ነው አሉ። ከዛስ ቀጥሎ ሲባሉ? ሐጀል መብሩር ነው አሉ።”

📚 ቡኻሪ (1519) ሙስሊም (83) ዘግበውታል
@muhamedunresulullah

1 week, 6 days ago

የአረፋ ቀን ፆም መፆም እንዳትረሳ!

ከአቢ ቀታዳ ተይዞ፡ ነቢዩ ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦

“ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 1162

ማስታወሻ፦ የአረፋ ቀን ፆም የሚፆመው ቅዳሜ ሰኔ 8 ነው።

@muhamedunresulullah

2 weeks ago
2 weeks ago
2 weeks ago

ስታርድ እዝነት ይኑርህ!

ረሱል እንዲህ ብለዋል፦

“አላህ ኢኽሳንን (ማሳመርን) በሁሉም ነገሮች ላይ ፅፏል። የገደላችሁ እንደሆነ አገዳደልን አሳምሩ። አንዳችሁ ባረደ ግዜ አስተራረዱን ያሳምር ማረጃውን ይሳል። የሚታረደውንም እንስሳም ያሳርፍ።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 1955

በሌላ ሀዲስ፦

“አንድ ሰው ወደ አላህ መልዕክተኛ በመምጣት እንዲህ አላቸው፦ ‘እኔ በጌን አርጄ ለሷም እዝነትን አድርጌ ነበር’ ረሱል አሉት፦ ‘ለሷ ለበግህ እዝነትን እንዳደረክ አላህ ለአንተም ይዘንልህ።’”

ኢማሙ አህመድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል: 1081

@muhamedunresulullah

3 weeks ago

ቁርኣንን የማስተማር ትሩፋት!

ረሱል እንዲህ ብለዋል፦

“ከአላህ መፅሀፍ (ቁርኣን) አንዲትም አንቀፅ ያስተማረ፤ ለሱ በሚቀራው (በሚነበበው) አጅር (ምንዳ) ይኖረዋል።”

ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 1335

@muhamedunresulullah

3 weeks ago

ተፈጥሯዊ ፅዳቶች!

ረሱል እንዲህ ብለዋል፦

“አምስት ነገሮች ተፈጥሯዊ ፅዳቶች ናቸው። መገረዝ፣ የብልትን ፀጉር መላጨት፣ ቀድሞ ቀመስን ማሳጠር፣ ጥፍርን መቁረጥና የብብትን ፀጉር መንጨት፡፡”

ቡኻሪ (5891) ሙስሊም (257) ዘግበውታል

@muhamedunresulullah

3 weeks, 1 day ago

ማስታወሻ!

ረሱል  እንዲህ ብለዋል፦

“የዙልሂጃ ወርን ጨረቃ ካያችሁና ከናንተ መካከል አንዱ ኡድሂያን ለማረድ ካቀደ ፀጉሩንና ጥፍሩን ከመቁረጥ ይቆጠብ።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 1977

@muhamedunresulullah

1 month ago

ደጃልም ወረርሽኝም አይገባም!

ከአቡ ሁረይራ ተይዞ፡ ነቢዩ እንዲህ ብለዋል፦

“በመዲና መግቢያዎች መንገዶች ላይ በጥበቃ ላይ የተሰማሩ መላእክት አሉ። ተላላፊ ወረርሽኝና ደጃል አይገባበትም።”

ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 7133

@muhamedunresulullah

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524

Last updated hace 1 semana, 1 día

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated hace 1 semana

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated hace 2 meses