"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።
Last updated 1 month, 3 weeks ago
The first Telecom operator in Africa https://t.me/EthiotelecomChatBot
Last updated 1 day, 15 hours ago
እንኳን ወደ ውዱ 4-3-3 Film ቻናላችን በሰላም መጣቹ
አዳዲስ እና የድሮ እንግሊዘኛ/አማርኛ/ህንድ/ቱርክ ፊልሞችን እና ከ1000 በላይ ተከታታይ ፊልሞችን የምታገኙበት ቻናል ነው
ለማስታወቂያ ስራ - @Abusheymc
ሃሳብ አስታየት ካሎት - @Abushecbot
Buy ads: https://telega.io/c/Films_433
Last updated 1 month, 2 weeks ago
Association of African Business Schools on LinkedIn: #aabsconnect #businessschool #accra #connect2023
CONNECT SPEAKERS SPOTLIGHT Meet Desalegn Mekuria Nigusse, the President of Kibur College - a visionary educator and business leader with 17 years of…
እንኳን ለ82ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ ቀን አደረሰን!
Ethiopians’ Patriots Victory Day!
የዛሬ 82 ዓመት በዛሬዋ ዕለት ፡ ጣሊያን በፈፀመው ወረራ ምክንያት ጀግኖች አርበኞች ለ5 ዓመታት ባደረጉት መራር ትግልና በከፈሉት ታላቅ መሰዋዕትነት ኢትዮጵያ ነፃነቷን ልታስጠብቅ :ሉዓላዊነቷንም ልታስከብር ችላለች::
ክብር እና ሞገስ ለጀግኖች አባቶቻችን!
The Ethiopian Patriots' Victory Day, Ethiopia is celebrating on 5 May in commemoration of the Ethiopian resistance movement and patriots' victory over the Italian five years of aggression and the return of Emperor Haile Selassie to the throne in 1941.
#kiburcollege #ethiopia #ethiopianpatriots #አርበኞች #africaresistance
Congratulations 🎊Kibur Hackathon 2022 Winners!! እንኳን ደስ አላችሁ!!
ክቡር ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀው
ዕድሜያቸው ከ 17-21 የሆኑ ተማሪዎችን ያሳተፈ ለ24 ሰዓታት ያለማቋረጥ በኮሌጅ ውስጥ የተካሄደው ክቡር ሃካቶን (Kibur Hackathon) በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ::
1st Gold Medalist Team “Abyssinian”
Dan Kebede
Eyerusalem belachew
Leelshaday Mintesnot
2nd Silver Medalist rank team “Axis”
Dagmawi Solomon
Abdejelil beheredin
Beamlak tadesse
Rani Mesele
3rd Bronze Medalist team “Trident”
Dagim Tesfaye
Abel Shibabaw
Mohammed Ibrahim
በውድድሩ አንደኛ ለወጡት 10,000 ብር 2ኛ 5000 እንዲሁም ሶስተኛ ለወጡት 3000 ከሜዳሊያ ጋር ተሸላሚ ሆነዋል::ለተወዳደሩትም የተሳትፎ ምስክር ወረቀት ይሰጣል::
#kiburcollege #hackathon
ክቡር ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀው
ዕድሜያቸው ከ 17-21 የሆኑ ተማሪዎችን ያሳተፈ ክቡር ሃካቶን (Kibur Hackathon) የመጨረሻው ዙር ማጠቃለያ ፍፃሜ ውድድር በመካሄድ ላይ ነው:: ይህ ውድድር ዓላማው መሰረታዊ የኮዲንግ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ክህሎትን በመጠቀም ማህበረሰብ ተኮር ችግሮችን መፍታትን መሰረት ያደረገ ነው::
ለውድድሩ ከ100 በላይ ተወዳዳሪ ቡድኖች ተመዝግበው የነበረ ሲሆን በየደረጃው ለ3ኛ ዙር ፍፃሜ የደረሱ ከተለያዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲዎች የተወጣጡ 11 ቡድኖች በዛሬው ዕለት የመጨረሻውን ውድድር በኮሌጁ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሌሊትን ጨምሮ ለ24 ሰዓታት ያካሂዳሉ::አሸናፊዎችም ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋሉ::
በውድድሩ ከእንድ እስከ ሶስት ለሚወጡ ተማሪዎች ሽልማት የተዘጋጀ ሲሆን ለተወዳደሩት የተሳትፎ ምስክር ወረቀት ይሰጣል::
#kiburcollege #hackathon
Kibur Hackathon is live on facebook:
https://www.facebook.com/kiburcollege
Log in to Facebook
Log in to Facebook to start sharing and connecting with your friends, family and people you know.
"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።
Last updated 1 month, 3 weeks ago
The first Telecom operator in Africa https://t.me/EthiotelecomChatBot
Last updated 1 day, 15 hours ago
እንኳን ወደ ውዱ 4-3-3 Film ቻናላችን በሰላም መጣቹ
አዳዲስ እና የድሮ እንግሊዘኛ/አማርኛ/ህንድ/ቱርክ ፊልሞችን እና ከ1000 በላይ ተከታታይ ፊልሞችን የምታገኙበት ቻናል ነው
ለማስታወቂያ ስራ - @Abusheymc
ሃሳብ አስታየት ካሎት - @Abushecbot
Buy ads: https://telega.io/c/Films_433
Last updated 1 month, 2 weeks ago