【ተውሂድ የሁለት ሀገር ስኬት】

Description
➷ በዚህ ቻናል የሱና ኡስታዞች ደአዋና የተለያዩ ፁሁፎች የሚለቀቅበት ነው !!

➷➷ "ለአላህ መብት "ለሆነው ወደዚህ ምድር "የመጣነው "አላህን በብቸኘነት "ለማምለክ" እንጂ
"ለሌላ አላማ" አይደለም⤵️⤵️⤵️ !!!

ወደቻናላችን ➦ "ጆይን ብለው ይቀላቀሉ "ተጠቃሚ ይሆናሉ "
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷ https://t.me/joinchat/NDou6IAArAowMjU0
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 2 weeks ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 3 weeks, 5 days ago

2 months ago
2 months ago

🛑👉**ሴቶች በረመዷን የሚፈፅሟቸዉ ስህተቶች
~~

1⭟ያረረ ምግብ  ይዞ ሚዲያ መዉጣት!

2⭞ምግብ በብዛትና ባይነት ተሰርቶ በየ ሚዲያዉ እስቶሪ መለጠፍ!**«ሁለቱም``ከሚዲያ ፖስትቢገናኝም ግን ትንሽ ሀሳብ ለመሥጠት ስለፈለኩ ነዉ

☞ወደ መጀመረያዉ ነጥባችን ስመለስ ምግቡ ያሣረርነዉ እኛዉ እኮ ነን ተረስቶ ካልሆነ በስተቀር ያረረዉ በሚዲያ ተጥደን ነዉ ሴት ልጅ በዚህ መጠን በሚዲያ ተጥደን ምግብ ማሣረር ነዉር አይደለም??እና ነዉራችንን መሠተረ እንጂ እንዴት ሚዲያ እንዘረግፈዋለን ምግቡም እኮ ረስተንና ወይ ስራ ላይ ሆነን ካልሆ ያረረዉ እንጠየቅበታለን እኮ ይህ ዘነጋሹ እህቴ ደሞ የሼር  አቀባበላች ለየት ያለ ነዉ ኸይር ነገር ሲሆን እኮ ሼር ለማድረግ እጃችን ይቀጠቀጣል **በዚህ ነዉር በሆነ ተግባር ግን ማን ይቅደመኝ ማን እያልና እናሯርጠዋለን ይህ እኮ የሸይጧን ስራ ነዉ ዉድ እህቶች ልንቆጠብ ይገባል!!

☞ደሞ እኮ አታፍርም ይበቃዋል ላዉጣዉ ትላለች እኮ በሚዲያ አዉጥታዉ ሱብሀነላህ አላህ ይዘንልን እንጂ የኔና ያንቺ ወንጀል ከባድ ነዉ ኡኽታ**!!

☞*ወደ ሁለተኛዉ ነጥብ ስመለስ በአይነቱ በብዛት ሰርታቹ ሚዲያ የምትለጣጥፉ እህቶች አደብ ሊኖራቹ ይገባል ይህ የሚለጠፍዉ ምግብ የሥንቱ ምኞት ይሁን ስንቱ ሊያገኘዉ ይፈልጋል?

አስተዉይ እኛ ይህ ሁሉ ሰርተን ሊታይልን ሚዲያ እያወጣን ስንት ሰዉ እንኳን ባአይነቱ ይቅርና ማፍጠረያ በስራቱ የሌለዉ አለ በርግጥም አረቦች አላህ ካዘነላቸዉ በስተቀር ረመዷን የምግብ ወር እስኪመሥል ድረስ ምግብ ቤቱ ይሞሉታል ግን እኛ ትላንት የመጣንበት ትላንት ያሳለፍነዉ ልናሥተዉል ይገባል እንኳን ይህ ሁሉም ምግብ ሰርተን ሚዲያ ልንለጣጥፍ ይቅርና ከቤተሰብም ይሁን በተናጥል ለብቻችንም ይሁን ስንኖር የአንድ ዳቦ ሳንቲም አጥተን የተራብን ግዜ የለም ይሁን??ኧረ ይኖራል አለም ስለዚህ ያንግዜ ለምን አናስተዉለዉ ዛሬ አልሀምዱሊላህ እንዳሻን እንበላለን እንዳአሻን እንደፋዋለን አልፎም ሚዲያ እንፖስተዋለን የዛሬዋ ቀን ተመልሳ ላትመጣ ስለምትችል ጥጋባችንም በልክ እናድርገዉ አኽዋቲዛሬያለንበት ብቻም ሳይሆን ትላንት የመጣንበት ነገ የምንወድቅበት ማሥተዋል ይኖርብናል፣ ሁሌ በዛሬዉ ሁኔታ ልንኖር አንችልም!* አደብ``ሊኖረን ይገባል  በነሱ ብር በተገዛ ምግብ በነፃ ዋይፋ በገዛ ስልካችኝ አገኘን ብለን የሰዉ ቀልብ ሊሰብር የሚችል ነገር ጓጉቶለት ሊያገኘዉ የማችለዉ ነገር ልንተገብር አይገባም ለአይንም ጥሩ አይደለም ከዚህ ተግባር እራቁ።

አንድ ሰሞኑ ሚዲያ ሲዘዋወር የነበረዉ የፈትዋ ጥያቄ ምን ነበር መሠላቹ በዚህ ተግባር የተጠመዳቹ እህቶቼያሼይኽ የማፈጥርበትም የምሳኸርበትም ያኔ ሱሁር የምበላበት ምንም የለኝም ፆሜን እንዴት ይታያል?? **ነበር የሚለዉ

☞ሸይኹም መልስ ከመስጠት ይልቅ እንባ ተናንቆዋቸዉ ማልቀስ ጀመሩ

☞እኛ ግን ልባችን ከመድረቁ የተነሳ ይህ ተግባር እንፈፅማለት የዚህ ሰዉዮ ንግግር ብቻ ከምንተገብረዉ መጥፎ ተግባር ሊከለክለን ይገባል ላሥተዋለዉ አኪድ ብዙዎቻችን ዘንድ ደርሰዋል ወይስ ሚዲያ የሀብታም የፈለገዉ ገዝቶ ሰርቶ የሚበላ ሰዉ ብቻ የሚጠቀም ይመስለናል?? ሚዲያ ተጠቃሚ ሀብታም ብቻ  ሳይሆን ድሀዉም የሌለዉም ይጠቀማል። ብሩ ኖሮት የሚሰራለት ገዝቶ የሚያመጣለት  የሌለዉ  ይኖራልና በኸይር ነገር ብቻ እንጠመድ**።

✍️𝑏𝑖𝑛𝑡 𝙖𝙝𝙢𝙚𝙙

2 months ago

ይህ ግሩፕ የሸኻችንን ሸኽ ያሲን ሙሳን
ለማሳከም የተከፈተ ነው 
በዚህ በተከበር ወር ከኸይር ስራ ልንሰላች
አይገባም  ይህ እንደ ተራ ነገር ቆጥረነው
scroll  አድርገን ልናልፈው ፈፅሞ ተገቢ አይደለም

ተቀላቀሉ 👇👇👇
t.me/+FCoJ8Aqxga1mZmI0
t.me/+FCoJ8Aqxga1mZmI0

2 months, 1 week ago

☑️ ቁርአን አብረን እናኽትም
〰️*〰️*〰️〰️〰️〰️〰️ጁዝ ሶስት الليلة( ٣)  رمضان

🎙الشيخ علي عبد الله  جابر رحمه الله
ከሱራቱል በቀራ ቁጥር((253))**እስከ ሱራቱል አሊ ዒምራን ((91))
==
https://t.me/Asselef

2 months, 1 week ago
2 months, 1 week ago

*🔎*ኢማሙ ኢብኑ ረጀብ ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡-

❝የሌሊትን ሶላት መስገድ  በጀነት ውስጥ ደረጃዎችን ከፍ እንዲሉ ያደርጋል ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ለነብዩ (ﷺ) እንዲህ አላቸው፡- {«ከሌሊትም ላንተ ተጨማሪ የኾነችን ሶላት በእርሱ (በቁርኣን) ስገድ፡፡ ጌታህ ምስጉን በኾነ ስፍራ በእርግጥም ያቆምሃል፡፡»} ስለዚህ ነቢዩንﷺ በሌሊት ሶላት ውስጥ ቁርኣንን በመቅራታቸው ምንዳቸውን ወደ ተከበረው እና ወደ ተመሰገነው ስፍራ ከፍ እንደሚል ነገራቸው።❞
📚رسائل ابن رجب 47
═════ ❁✿❁ ═**

2 months, 1 week ago

﴿ الحَمدُ لِلَّهِ الَّذي لَهُ ما فِي السَّماواتِ وَما فِي الأَرضِ وَلَهُ الحَمدُ فِي الآخِرَةِ وَهُوَ الحَكيمُ الخَبيرُ ﴾ - سبإ

2 months, 1 week ago

🌴 የሙሐዶራ ፕሮግራም በወራቤ🌴****

በታላቁ የረመዷን ወር ዋዜማ የፊታችን ቅዳሜ ማለትም የካቲት 30/2016 ዓ.ል በዓይነቱ ልዩ የሆነ የረመዷን ኢስቲቅባል ሙሐዶራ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቆታል።

በፕሮግራሙ ከሚታደሙ ዱዓቶች መካከል:-

1ኛ- ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (አቡ ሑዘይፋ)
2ኛ- ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ
3ኛ- ኡስታዝ አብዱናሲር መኑር
4ኛ- ኡስታዝ ሙሐመድ ሱልጣን

እንዲሁም በዕለቱ የጥያቄና መልስ ፕሮግራም ይኖረናል።

🗓ቅዳሜ የካቲት 30/2016 ዓ.ል
🕌 የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ
🕰 ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ

N.B የሻይ ብና ፕሮግራም አዘጋጅተን እንጠብቆታለን☕️

Ѕнαяє
https://t.me/wru_ms_officialgroup
t.me/WRU_MSJ_Official_channel

2 months, 1 week ago

ከእውቀት እና ከገንዘብ የቱ ይበልጣል?
~
ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦

የሸሪዐ እውቀት በገንዘብ ላይ ያለው ብልጫ በተለያየ መልኩ ይታወቃል።

  • እውቀት የነብያት ውርስ ሲሆን ገንዘብ ግን የንጉሳንና የሃብታሞች ውርስ ነው።

  • የገንዘብ ባለቤት ሲሞት ገንዘቡ ይለየዋል። የእውቀት ባለቤት ግን አብሮት ቀብሩ ይገባል።

  • ገንዘብ ወደ ጥጋብና ጉራ ይጣራል። እውቀት ወደ መተናነስና ባርነት ነው የሚጣራው።

[ሚፍታሑ ዳሪ ሰዓዳህ፡ 1/129]

=
* የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/IbnuMunewor

2 months, 2 weeks ago

ኢምሙ ኢብኑል ቀይም ረሒመሁሏህ እንዲህ ብለዋል፡- ❝ስንትና ስንት አይኖች አለቀሱ እንዲሁም ስንትና ስንት ጉበቶች (ጨጓራዎች)  ተቃጠሉ በበዳዮች በደል ምክንያት ስንትና ስንት የሚስኪን ደሞች ፈሰሱ በጨቋኞች ምክንያት  የተበዳይን ዱዓ አትናቅ የልቡ ብልጭታ በድምፁ ጩኸት ወደ ቤትህ ሰገነት
የተላከ ነውና።

📚بدائع الفوائد ٢٤٢/٣]]
═════ ❁✿❁ ═

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 2 weeks ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 3 weeks, 5 days ago