ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።
ያግኙን +251913134524
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም
- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
ለማስታወቂያ ስራ --> @MKHI7
Last updated 1 month, 2 weeks ago
BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot
Last updated 3 weeks, 6 days ago
#3ልጆቼን_ሳልሞት_አገናኙኝ
(ሼር ማድረግ ሶደቃ ነው ወገን። ወገኑን የሚረዳ የአላህ እርዳታ ከሱ ጋር ነው።)
~
ወ/ሮ ሐሊማ ሰይድ እባላለሁ ሰሜን ወሎ ወልድያ ከተማ ነው የምኖረው። ከባለቤቴ ሙሀመድ ሁሴን (አባናኖ) ጋር ተጋብተን አ. አ. እንንኖር ነበር ከዛም አረብ ሀገር በመሄድ #ሁለቱን_ልጆቻችንን ወለድን። #ሶስተኛዋ አ. አ. ተወለደች።
ልጆቼ
1ኛ አብዱልመጅድ ሙሀመድ ሁሴን
2ኛ ፎዝያ ሙሀመድ ሁሴን
3ኛ መሬም ሙሀመድ ሁሴን
አ.አ. አየር ጤና አካባቢ እንኖር የነበረ ሲሆን ባለመግባባትችን እና በኑሮው መክበድ ምክንያት በ1994 ተመልሼ ወደ አረብ አገር ስሄድ ልጆቼን አክስታቸው ጋ ሰጥቼ ብሄድም አባታቸው ከአክስታቸው ቀምቶ ወሰዳቸው።
አረብ ሀገር እያለሁ ለልጆቼ የምችለውን እያደረኩ የነበረ ቢሆንም ለምን ጥለሽ ሄድሽ በሚል ልጆቼን ከ1997 ጀምሮ ሊያገናኘኝ አልቻለም።
ትልቁ ልጄ አብዱልመጅድ በ1997 አ.አ ዳንዲቦሩ ትምርት ቤት እየተማረ ትምርት ቤቱ እየሄድኩ አገኘው የነበረ ቢሆንም በሌላ ጊዜ ስሄድ ትምርት ቤቱን ለቋል ተብሎ ላገኘው አልቻልኩም።
ለማግኘት ብዙ ግዜ አ.አ ተመላለስኩ እንኖርበት የነበረው ሰፈር ጠየቅኩ ላገኛቸው አልቻልኩም። በእናትነት አንጀት ይህን ሁሉ አመት እነሱን እያሰብኩ አለሁ አባታቸው አልፎ አልፎ ቢደውልም ልጆቹን ግን እንዳገኛቸው አይፈቅድም።
ሲደውል ልጆቹ ትልቁ ልጄ አብዱልመጅድ ጂማ ዩንቨርሲቲ መካከለኛዋ ፎዝያ ጎንደር ዩንቨርሲቲ እንደተማሩ ነግሮኛል።
ልጆቼን ከ 20 አመት በላይ ሳላገኛቸው እዬኖርኩ ነው እባካችሁ ይህን የምታዩ ሁሉ ሳልሞት ልጆቼን እንዳገኛቸው አግዙኝ።
ስልክ
0921568570
0910633833
ሳዑዲ አረቢያ ከሁሉም ቦታ እና ወደ ኢትዮ እናደርሳለን ይዘዙ ።
0 54 798 4638 📞
ቴሌግራም https://t.me/Sarah_online_shopping
https://t.me/Sarah_online_shopping
አሽሙር መሆኑ ነው ...? ከፌስቡክ መንደር ነው ያገኛሁት። እና...መልስ እንስጠው አይደል? እናንተ ካላችሁማ ሐተታ ነገር እንወርውር:-
1- ከመሰረቱ ኢየሱስ ማንንም ባሪያዎቼ ብሎ የመጥራት ስልጣኑ የለውም። ምክንያቱም እርሱ ራሱ "ባሪያ" ስለሆነ። (ኢሳይያስ 42፥1 | ሱራ 19፥30)። ስለዚህ ባሪያ የሆነ አካል ሌላውን ወንድሜ ወይም እህቴ ብሎ እንጂ "ባሪያዬ" ብሎ በፍጹም መጥራት አይችልም። ለዚያም ነው ኢየሱስ በወንጌል ላይ ምዕመናንን ወንድሞቼ ብሎ የሚጠራቸው (ማቴዎስ 12፥50)። ስለዚህ "ባሪያዬ" ብሎ እንዲጠራህ አትጠብቅ !
2- ለአምላክ ባሪያ መሆንና ባሪያ ተብሎ መጠራት ልዕቅናና ክብር እንጂ በፍጹም ውርደት አይደለም። ውርደቱ ለፍጡር ባሪያ መሆን ነው። ለዓለማቱ ፈጣሪ ባሪያ መሆን ምነኛ መታደል ነው ! ምናልባት ግን ባሪያ መባሉ ውርደት ከመሰለህ:-
▣ ኢየሱስ የእ/ር ባሪያ ተብሏል። ❲ኢሳያስ 42፥1❳
▣ ገብርኤል የእ/ር ባሪያ ተብሏል። ❲ሉቃስ 1፥38❳
▣ ሙሴ የእ/ር ባሪያ ተብሏል። ❲ዘኁልቁ 12፥7❳
▣ ኢዮብ የእ/ር ባሪያ ተብሏል። ❲ኢዮብ 1፥8❳
▣ ዳዊት የእ/ር ባሪያ ተብሏል። ❲1ዜና 17፥7❳
▣ ዮሐንስ የእ/ር ባሪያ ተብሏል። ❲ራዕይ 19፥10❳
▣ ጳውሎስ የእ/ር ባሪያ ተብሏል። ❲ቲቶ 1፥1-2❳
አጠቃላይ ምዕመኑስ ቢሆን "ባሪያ" አይደል እንዴ ?
“ሃሌ ሉያ። የእግዚአብሔርን ስም አመስግኑ፤ እናንተ የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሆይ፥ አመስግኑት፥”
— መዝሙር 135፥1
3- ባይሆን ኢየሱስ «በጎቼ» ብሎ ስለሆነ የሚጠራችሁ በግልጽ በግ መሆናችሁን አምናችሁ ተቀበሉ። ማለቴ በግ ነን" በሉ! ምን ችግር አለው ?!
በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤”— ዮሐንስ 10፥27
.....🔖አል-በያን የቁርአን ማዕከል .....
አሰላሙዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
💡💡አስደሳች ዜና 💡💡
📎 በመላው አለም ለምትግኙ ሙስሊም
ማህበረሰብ
📌አል-በያን የቁርኣን ማዕከል በመላው አለም ለሚገኙ ሙስሊም ማህበረሰብ ባሉበት ሆነው ከቁርአን ጋር የሚትዋወቁበትን ፤ ስለ ዲንዎ እውቀት የሚሸምቱበትን፤ልጅዎ ስለ ዲናቸው የሚማሩበትን መድረክ አዘጋጅቶ እንሆ ምዝገባ ጀምሯል፡፡
በማዕከላችን የሚቀርቡ የትምህርት ዘርፎች
❶ ቃዒደቱ ኑራኒያ
▸ ለጀማሪዎች
▸ ሀርፍን ለማስተካከል
➋ ቁርኣን ንባብ (በተጅዊድ)
▸ ለጀማሪዎች
▸ ቁርአን ንባብ ማስተካከል ለሚሹ
➌ ቁርኣን ሒፍዝ
( ልዩ በሆነ ሙራጃአ ክትትል)
▸ ለሒፍዝ ጀማሪዎች
▸ መራጃአ ለማድረግ
❹ የተጅዊድ ትምህርት
▸ ለጀማሪዎች
▸ መነሻ እዉቀት ላላቸዉ
📝ትምህርቱ የሚሰጠው
🎯 በዙም
🎯 በዋትስ አፕ
🎯በቴሌግራም
✔️ አስተምህሮቶቻችን በተገደቡ ጊዚያት የተከፈሉ መሆናቸዉ ቀላል እና ግልጽ ናቸዉ።
🌍 ባሉበት ከየትኛውም የአለም ክፍል
🕒 በሚመችወት ሰኣት
🎯ለሁሉንም ፆታ እና እድሜ ክልል የተዘጋጀ
®ለመመዝገብ
በቀጥታ ለመደወል👇
📲 +251923511922
በቴሌግራም ለመመዝገብ ከታች ያለውን ዩዘር ኔም ይጠቀሙ 👇
✔️@AlBayaan_DM
✔️@justme1p
በዋትስ አፕ ለመመዝገብ 👇
✔️ +251984743421 ይጠቀሙ
መድረካችንን ለመቀላቀል 👇
🔗ቴሌግራም
▸https://t.me/Merkez_AlBayaan
©️Al-Beyaan center for Holy Qur'an
አል-በያን የቁርኣን ማዕከል
••┈●••••••●••••••●┈••
አሏህ የማይምረው ወንጀል ቢኖር ሽርክን ነው
። የእሬቻ በዓል ሽርክ ነውና ከማክበር በአሏህ እንጠበቃለን ። እኛ ሙሥሊሞች ነን ።
እደለኛ ሰው ማለት.....!
በሌሊቱ ወቅት የሱረቱል በቀራን የመጨረሻ ሁለት አንቀጾች ያነበበ ሰው በአላህ ፍቃድ ሌሊቱን ከመጥፎ ነገር ሁሉ እንደሚጠበቅ ተረድቶ ሲያበቃ አንቀፆቹን አዘወትሮ ያነበባቸው ሰው ነው።
እደለኛ ሰው ማለት.....!
ፈርድ የሆኑ ስላቶችን ከሰገደ በኋላ አያተል ኩርሲይን ካነበበ ጀነትን መግባት ሞት እንጂ ምንም እንደ ማይከለክለው ተረድቶ አዘወትሮ አያተል ኩርሲይን ያነበበ ሰው ነው።
እደለኛ ሰው ማለት.....!
ከመተኛቱ በፊት አያተል ኩርሲይን ያነበበ ሰው ለሊቱን ሙሉ እስኪያነጋ ከአላህ የተመደበ ጠባቂ እንደሚጠብቀውና ሸይጣንም እንደማይቀርበው አውቆ ከመተኛቱ በፊት አያተል ኩርሲይን አዘወትሮ ያነበበ ሰው ነው።
እደለኛ ሰው ማለት.....!
ሱረቱል ኢኽላስን ሶስት ጊዜ ማንበብ ሙሉ ቁርዓንን ከማኽተም ጋር እንደሚስተካከል ተረድቶ ይህችን ሱራ አብዝቶ ያነበበ ሰው ነው።
እደለኛ ሰው ማለት.....!
ለሴትና ለወንድ አማኞች ሁሉ ዱዓዕ ያደረገ ሰው በአያንዳንዱ አማኝ አላህ ዘንድ አጅር እንደሚመዘገብለት ተረድቶ ለሙዕሚኖች ሁሉ አብዝቶ ዱዓዕ ያደረገ ሰው ነው።
እደለኛ ሰው ማለት.....!
ሱብሃነሏህ
ወል ሀምዱ ሊላህ
ወላ ኢላሃ ኢለሏህ
ወሏሁ አክበር
ማለት ፀሀይ ከወጣችበት ሁሉ የተሻለና የበለጠ መሆኑን ተረድቶ እነዚህን ውድ ቃላት አብዝቶና ደጋግሞ ያላቸው ሰው ነው።
እደለኛ ሰው ማለት.....!
ይህንን ካወቀ በኋላ የሰራበትና ሌሌሎችም እንዲያውቁና እንዲተገብሩ በማሰታወስና በማካፈል የአጅሩ ተካፋይ የሆነ ሰው ነው።
በሙሥሊምነታችን የሚመጣብንን ችግር በስልጤነት፣ በኦሮሞነት፣ በአማራነት፣በትግሬነት ወዘተ መፍታት አንችልም። መፍታት የምንችለው በሙሥሊምነት ብቻ..!
መጅሊስ መውሊድን አከበረ ማለት መጅሊሱ ቢድዓ ሰራ ማለት እንጅ መውሊድ ሱና ወይም መሽሩዕ ሆነ ማለት አይደለም።
https://t.me/joinchat/AAAAAEV2Kb4hUy-9DkHbtg
ብዙ ሠለምቴዎች ከሠለሙ በኃላ በአቂዳቸው ይጠነክሩ ዘንድ በአስሓቡል የሚን የትምህርት ገበታ አለ ። ይህንን አስመልክቶ በመቶ የሚቆጠሩ የሠለምቴዎች ስብስብ በሥሩ ይገኛሉ ።
የሚማሩበት የአስሓቡል የሚን የትምህርት ዘርፍ ።
ሠለምቴዎች አዲሥ እሥልምናን እንደተቀበሉ ሥለ ሶላት ማስተማር ።
ቁርኣን ከሑሩፍ እስከ ማኽተም ።
በኦላይን ትምህርት መሳተፍ የምትፈልጉ እህቶች ከሥር በተዘረዘሩት አድራሻ ማናገር ይችላሉ።
http://t.me/Menar_001
http://t.me/Bint_0
https://t.me/Quran_is_life_Sari_A
https://t.me/OBintMahmud
ወደ እሥልምና የመጡበትን የሒዳያ ሰበቦዎን ማካፈል እና ለሌሎች ትምህርት ይሆን ዘንድ በእንዴት ሰለምኩኝ ፕሮግራማችን እንግዳ መሆን ከፈለጉ ፦
http://t.me/Muslim_negn9
http://t.me/nuni7274
ወይም https://t.me/Selmeta
አስሐቡል የሚን Page
https://t.me/joinchat/AAAAAEV2Kb4hUy-9DkHbtg
እንደ ቀላል አትዩት‼
ልጅቱ እንዲህ ትላለች
ከወራት በፊት ከቤት ልወጣ አሰብኩና ከነበሩኝ ሽቶዎች የበለጠ መልካም መዐዛ ያለውን ለመቀባት ወሰንኩ ፤ በእርግጥ ሴት ልጅ ሽቶ ተቀብታ መውጣት እንደሌለባትና ሽቶ ተቀብታ ከቤት መውጣቷ ከባድ ወንጀል እንደሆነ አውቃለሁ ፤ ነገር ግን ማንም ወንድ አያሸተውም ትኩረታቸውንም አልስብም እንዲሁም ከሴት ጓደኞቼ ጋር ስገናኝ ከኔ መልካም ሽታ እንዲያገኙ ብዬ በማሰብ ነበርና ለጥንቃቄም ብዬ ሁለት ሶስት ጊዜ ብቻ ነበር የተቀባሁት። የሆነው ሆኖ ከቤት ውስጥ ሆኜ በአፕሊኬሽን ኡበር ታክሲ ጠራሁና መንገዴን ጀመርኩ። ሹፌሩ እጅግ ዝምተኛና ስርአት ያለው ሰው ነበር ፣ መድረስ ከፈለግኩበት ስፍራም እንደደረስኩ ክፍያዬን ፈፅሜ ወረድኩ። ከታክሲ ከወረድኩ ሰላሳ ደቂቃዎች በኃላ ሞባይል ስልኬ ላይ መልዕክት ደረሰኝ ፤ ቁጥሩ ለኔ እንግዳ ነበር ፤ ማነው የማላውቀው ሰው ደሞ መልዕክት የላከብኝ ብዬ እራሴን እየጠየቅኩ መልዕክቱን ከፈትኩት፤
መልዕክቱ እንዲህ የሚል ነበር፦
『በጣም ውብ ነሽ በተለይ የተጠቀምሽው ሽቶ ደግሞ መዓዛው ልዩ ነው።』
ወይ ጥፋቴ ! ለካስ መልዕክቱን የላከው ያደረሰኝ የታክሲ ሹፌር ሆኗል ፤ በቃ ይህንን መልዕክት ሳነብ ሰውነቴን ሁሉ ነዘረኝ አለቀስኩም ፤ እጅግ ተፀፀትኩ ፤ ወደ ቤትም ተመልሼ ረከአተይን ሰገድኩና ወደ ጌታዬ ተፀፅቼ መሀርታን ጠየቅኩት ፤ ፊት ለፊቴ የመጣው ያ የነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ንግግር ነበር ፤ እንዲህ የሚለው ንግግራቸው፦ 【የትኛዋም ሴት ሽቶ ተቀብታ ሰዎች እንዲያሸቱላት (ትኩረታቸውን ለመሳብ) በአጠገባቸው ካለፈች እርሷ ዝሙተኛ ናት።】
እናም እህቶቼ ነገሩ ከባድ ነው እንደምናስበው ቀላል አይደለምና እንጠንቀቅ !
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።
ያግኙን +251913134524
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም
- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
ለማስታወቂያ ስራ --> @MKHI7
Last updated 1 month, 2 weeks ago
BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot
Last updated 3 weeks, 6 days ago