ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።
ያግኙን +251913134524
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም
- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
ለማስታወቂያ ስራ --> @MKHI7
Last updated 1 month, 2 weeks ago
BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot
Last updated 3 weeks, 5 days ago
አርሰናል በሁለት የውድድር አመት ለተከታታይ ግዜ ቶፕ 2 ውስጥ ሲያጠናቅቅ ከ2005 በኋላ ለመጀመሪያ ግዜ ነው።
ሳካ በትናንትናው እለት ያጋጠመው ጉዳት አሳሳቢ እንዳልሆነ ተገልጿል።
ፖስትኮግሎው፡- ማህበራዊ ሚዲያውን አይተህ ከሆነ 99% የሚሆኑት የስፐርስ ደጋፊዎች በበማን ሲቲ እንድንሸፍ ይፈልጋሉ። እንደዚ ምታስብ ከሆነ ምክር ያስፈልግሃል።
ፉክክሩ ይገባኛል ነገርግን የራሱን ቡድን እንዲሸነፍ የሚፈልግ ሰው አይገባኝም።
አንጌ🫡🫡
ፋቢዮ ቪዬራ ስለ ቤን ኋይት
"ጥሩ እየሰራ ነው ብዬ አስባለሁ፣ እሱ ተፋላሚ ነው፣ ሁልጊዜ በሜዳ ላይ ለእያንዳንዱ ኳስ ይፋለማል።"
ጄሚ ካራገር
“እኔ እንደማስበው አርሰናል አሁን በመከላከል ረገድ በአውሮፓ እና ምናልባትም በአለም ላይ ላለ ለየትኛውም ቡድን አስቸጋሪ ያደርጋቸዋል። 2024 ከገባ በኋላ ደግሞ ከመጀመሪያው የውድድር አመት አጋማሽ ተሻሽለዋል። ለእኔ ትልቁ ምክንያት የካይ ሃቨርትዝ ሚና ነው።”
8-1 tarik mekelbes yelebetm
ጁሪየር ቲምበር በበርንማውዝ ጨዋታ ላይ ወደ ቡድን ስብስብ ውስጥ ይካተታል ። [ Simon Collings ]
ሚኪ ቫንዴቭን [ የቶተንሃም ተከላካይ ] ፦
" በጨዋታው ከአርሰናል ያነስን ነን ብዬ አላስብም ፤ ነገርግን እነሱ ጎል ላይ ሲደርሱ ጨካኞች ናቸው ፤ ያገኙትን ዕድል ተጠቅመዋል ይህም በጨዋታው ልዩነት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል ።" ሲል ተናግሯል ።
ልክ በዛሬዋ ቀን በ2007 ለመጀመሪያ ጊዜ የሴቶች አውሮፓ ሻምፕዮንስ ሊግ ዋንጫን ማንሳት ቻልን።
ከኛ ሌላ የሴቶች አውሮፓ ሻምፕዮንስ ሊግ ያነሳ ሌላ ምንም የእንግሊዝ ክለብ የለም።
አርሰናል በፕሪምየር ሊጉ ለ2 አመት በተከታታይ 10 ክሊን ሺት ከሜዳ ውጭ ማስመዝገብ ችሏል።
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።
ያግኙን +251913134524
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም
- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
ለማስታወቂያ ስራ --> @MKHI7
Last updated 1 month, 2 weeks ago
BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot
Last updated 3 weeks, 5 days ago