❥ ዳሩል ኢስላም/Darul Islam ❥

Description
وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ
صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ

ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?

ለአስተያየት☞☞ @Darulisalam_bot ለይ ይላኩልን

ለጥያቄ ☞ @Hayatbintkedir ለይ ይላኩ
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 1 week ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 1 week ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 2 weeks ago

1 Monat, 1 Woche her
****🎈***تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال

*🎈تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال

🎈ኢድ ሙባረክ፤ እንኳን ለ1442ኛው የኢድ አል 🎈አድሃ በዓል በሰላም አደረሰን!
# አላህ መልካም ስራችንን ይቀበለን።#ዒድ አል አድሐ 1442 ሂ

Iid Mubaarak! Baga ayyaana Iid al-adha  bara 1442tiin nuun gahe!

Taqabbalallaahu minnaa waminkum Saalihal a'amaal*@Darul_Islam_channal@Darul_Islam_channal

1 Monat, 1 Woche her
*ወንጀሉ ላሳሰበው ሰው ትልቅ ብስራት

*ወንጀሉ ላሳሰበው ሰው ትልቅ ብስራት

«የአረፋ ቀን ፆም የሁለት አመት ወንጀል ያብሳል።»

ትንሽ ሰርቶ ብዙ ማትረፍ ማለት ይህ ነው።

ከአቡቀታዳህ ተይዞ እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ አሉ፦ {ያለፈውንም የወደፊቱንም (የሁለት) አመት ወንጀል ያብሳል}።
ሙስሊም ዘግቦታል።

ይህ ሀቂቃ ለተጠቀመበት ሰው ትልቅ እድል ነው።

√√የአረፋ ቀን ማለት፦

⸕ሰዎች ከጀሀነም ነፃ የሚወጡበት
⸕ወንጀሎቻቸው በብዛት የሚማርበት
⸕ዱአቸው ይበልጥ ተቀባይነት የሚያገኝበት
⸕አረፋ ተራራ ላይ በቆሙት ባሮቹ አላህ የሚፎክርበት
⸕የሀጅ ዋና ሩክን የሆነው አረፋ ተራራ ላይ የሚቆምበት
⸕አላህ እዝነቱ ለባሮቹ የሚቸርበት የአመቱ ምርጥ ቀን ነው።

⁌ይህንን ወሳኝ ቀን፦
☞ቀኑን በመፃም
☞ዱአ በማብዛት
☞ቁርአን በመቅራት
☞ዚክር በመዘከር
☞ሶደቃ በመስጠት
☞ተክቢራ በማብዛትና
👉በሌሎችም መልካም ስራ ላይ ሆነን ልናሳልፈው ይገባል።*@Darul_Islam_channal@Darul_Islam_channal

1 Monat, 1 Woche her
1 Monat, 2 Wochen her
***وَقَالَ رَبُّكُمُ ٱدْعُونِىٓ أَسْتَجِبْ لَكُمْ ۚ …

وَقَالَ رَبُّكُمُ ٱدْعُونِىٓ أَسْتَجِبْ لَكُمْ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ
يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِى سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَ
*
~
ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና፡፡ እነዚያ እኔን ከመገዛት (ከማምለክ )የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን (ጀሐነም)በእርግጥ ይገባሉ፡፡**

~አላህ ሆይ! አንተን በማውሳት፣ በማመስገንና ኢባዳን በማሳመር ላይ አግዘኝ"።*@Darul_Islam_channal@Darul_Islam_channal

1 Monat, 2 Wochen her

*ለ10 ሩ የዙልሂጃ ቀናት ዝግጅት አድርገዋልን?

በዙልሂጃ መግቢያ ላይ ያሉትን #ከዱንያ_ቀናት_ሁሉ_ብልጫ_ያላቸው_አስር_ቀናት ሁላችንም በመልካም ስራ ለማሳለፍ ጥረት እናድርግ፤

ሱና ሰላቶችን መተግበር፣
በመፆም፣ ሰደቃን በመስጠት፣ ህሙማን እና እስረኞችን በመዘየር፣ ቁርአንን አብዝቶ በመቅራት..ወዘተ

عن جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللهِ رَضِيَ الله عَنْهُ قَالَ: قَالَ رَسُولَ اللهِ صَلَّى الله عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: "أَفْضَلُ أَيَّامِ الْدُّنْيَا أَيَّامُ الْعَشْرِ، يَعْنِي عَشْرُ ذِي الحْجَّةِ". أخرجه البزار كما فى كشف الأستار وصححه الألباني في صحيح الجامع ، رقم 1133.

ጃቢር ኢብኑ ዓብዲላህ ባስተላለፉት ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፤  «ከዱንያ ቀናት ሁሉ ብልጫ ያላቸው አስርቱ ቀናት ናቸው፤ ማለትም የዙልሂጃ አስር ቀናት» አልበዛር ስፍረውታል አልባኒም ሰሂህ ብለዉታል  ሰሂሁል ጃሜዕ 1133

"ከዱንያ ቀናት ሁሉ ብልጫ ያላቸው አስርቱ የዙልሂጃ ቀናት" ነገ ዙልሂጃ አንድ ነዉ#ሼር_ያድርጉ👇👇*@Darul_Islam_channal@Darul_Islam_channal

1 Monat, 3 Wochen her
***የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል።**

*የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል።

አንድ ሰው ሶስት ጊዜ አላህን ጀነት ከጠየቀ፦ ጀነትም አላህ ሆይ ይህ ሰው እኔ ውስጥ አስገባው ትላለች። ሶስት ጊዜ ከጀሀነም እሳት ጠብቀኝ ካለ፦ እሳትም አላህ ሆይ ይህ ሰው ከኔ ጠብቀው ትላለች።

📚(ቲርሚዚና ነሳእይ ዘግበውታል)

اللَّهُمَّ إنِّي أَسْأَلُكَ الْجَنَّةَ وَأَسْتَجِيْرُ بِكَ مِنَ النَّارِ
اللَّهُمَّ إنِّي أَسْأَلُكَ الْجَنَّةَ وَأَسْتَجِيْرُ بِكَ مِنَ النَّارِ
اللَّهُمَّ إنِّي أَسْأَلُكَ الْجَنَّةَ وَأَسْتَجِيْرُ بِكَ مِنَ النَّارِ
*
@Darul_Islam_channal
@Darul_Islam_channal

1 Monat, 3 Wochen her

*ألسلام عليكم ورحمة الله وبركاته  إخواني وأخواتي في كل بلاد العالم     أهلان وسهلان فيكم   وأنا أخوكم إسم محمد ربيع من إثيوبيا    من ألفين إحدا عشر وحتى الآن في البيت  بمرض  الله يحفظكم ومن كل  مرض ومن كل إبتلاء يارب العالمين    وساكن في بيت العجار  وعنده ثلاث  أولاد  ماعند شيء  لأولاد  في يدي إلا ربالعالمين   أرجو  مصعاد    ألمؤمن أخوالمؤمن   من فرج عن مؤمن كربة من كرب الدنيا نفس الله له كربة من كرب يوم القيامة    رقم الحساب البنك تجااري ألإثيوبيا  ١٠٠٠١٨٥٢٠٢٧٤٨   رقم جوال  ٠٩٣٦٩٧٩٨٣٥  إسم  محمد ربيع 

አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ
ወበረካቱሁ ውድ ወንድሞቼና ውድ እህቶቼ  እንዴትነችሁ ደህናነችሁ ሰላምነችሁ የአላህ ሰላምና ረድኤት በረከት እዝነት አይለያቹሁ  እኔ ወንድማቹሁ  መሀመድ ረቢኢ ነኝ ከኢትዮጵያ   አዛኙ አላህ ከኩፉ ቀደር ይጠብቃችሁ  በሙሉ አፊያ ያረበል አለሚን  በጤና ችግር ምክንያት ቤት  እንደለሁኝ  አብዘኛ ወንድሞቼ  እህቶቼ  የውቋሉ  ባላቸው ነገሪና  በዱዓቸው  ከጎኔ ያልተለዩኚ    አጅሩን አዛኙ አላህ በእዝነቱ  በዲን በዱንያ ይክፈላቸው ያረበል አለሚን

የልጆቼን  ህይወት   ለመታደግ  ተባበሩኝ   በአላህ ቀደር  ቤት  ለመሆንና   የወንድሞቼን  የእህቶችን  እጂ  ለማየት  ተገደድኩኝ  አዛኙ አላህ ከኩፉ ቀደር በእዝነቱ ይጠብቋቹሁ    የሰው እጂ የሚያሰይ ነገር አያምጧባቹሁ ያረበል አለሚን

የአካዉንት ቁጡር 1000185202748  ነው ስልክ  ቁጥር 0936979835ስም መሀመድ ረቢኢ ነኝ ከኢትዮጵያ  ሀፈዘኩም አሏሁ ወምንኩሊ በላእ ያረበል አለሚን*#ሼር_በማድረግም_ተባበሩን@Tidar_Be_Islam@Tidar_Be_Islam

1 Monat, 3 Wochen her
2 Monate her
****❗️***ሶላት የሌለው ሰው ዲን የለውም***❗️***

*❗️ሶላት የሌለው ሰው ዲን የለውም❗️

ሶላት የዲን ምሰሶ ነው (الصلاة عماد الدين)
☜‏قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله :
☞ሸኽ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ ብለዋል።

【الَّذِي لا يُصَلِّي لا يَقُومُ لهُ دِينٌ، وإنْ شَهِدَ أنَّ لا إِلهَ إلَّا الله وأنَّ مُحمّدًا ﷺ رسولُ الله ،لأنّهُ يحتاجُ إلى عُمُودٍ يُقِيمُ عليهِ الدِّين، وهو لا يُوجَدُ إلا بِالصَّلاة】
ሰላት የማይሰግድ ሰው ሸሀደተይን (ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህ) ቢል ራሲ ዲኑን (እስልምነውን) አይቆምለትም። ምክንያቱም ዲኑን የሚያቆምበት ምሰሶ የግድ ያስፈልገዋልና። የዚህ ማቆምያ ምሰሶ ደሞ ከሶላት ውጪ ምንም የለም።
📚(شرح الأصول الثلاثة - ص ٢٤٢)*@Darul_Islam_channal@Darul_Islam_channal

2 Monate her

*ተከታታይ የነዋቂዱል ኢስላም ደርስ

በውስጡ የተወሱ ነጥቦች
☞በተወሱል ዙሪያ የሚነሱ ሹብሀዎች
☞የድሮ ሙሽሪኮች ስራ ስሙ ተቀይሮ
☞የተወሱል ትክክለኛው አመለካከት
☞በተወሱል ዙሪያ የአህባሾች ብዥታ#ክፍል_አረት/④ት
አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ*@Darul_Islam_channal@Darul_Islam_channal

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 1 week ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 1 week ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 2 weeks ago