Why Pay for Entertainment? Access Thousands of Free Downloads Now!

ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

Description
╔════◈◉◈════╗
                     أهل السنة والجماعة
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።

🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም

🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን

╚════◈◉◈════╝
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524

Last updated hace 1 semana, 1 día

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated hace 1 semana

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated hace 2 meses

3 days, 10 hours ago
የረሱልና የነቢይ ልዩነታቸው ሩሱሎች በአዲስ ሸሪአ …

የረሱልና የነቢይ ልዩነታቸው ሩሱሎች በአዲስ ሸሪአ መላካቸው ነው ፣ የሁለቱን ልዩነት የመፅሀፍ መስሰጠትና አለመሰጠት ያደረጉ ምሁራን ቢኖሩም ይህ መለያ ሁሉም ሩሱሎችና ነቢያቶች ላይ ተጨባጭ ስለማይሆን ደካማ አቋም ነው

👉 የረሱልንና የነቢይን ልዩነት የኪታብ መስሰጠትና አለመስሰጠት ያደረጉ ልሂቃን ኪታብ ሲሉ የፈለጉበት “ አዲስ ሸሪአ “ ለማለት ይመስለኛል ይህን ስል ከተለያዩ አመላካች ሀሳቦች በመነሳት ነው

وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ﴾
[
العنكبوت: **1

# ولم يُذكر الكتاب الذي أوتي نوح عليه السلام مع كونه رسولا**

ዶ/ ር ሀምዛ በክሪ

4 days ago
ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
6 days, 6 hours ago

ከሰለፍ ትውልድ የሆኑት የሙፈሲሮች መሪ ኢማም ኢብኑ ጀሪር አጥጠበሪ እንዲህ ይላሉ :-

“ ከአህለል ቂብላ የሆኑ አሏህን በብቸኝነት የሚያመልኩ ሙስሊሞችና ሌሎችም አሏህን ሱብሀነሁ ወተአላ በእንቅስቃሴና በመርጋት መግለፅ የተበላሸ አስተሳሰብ መሆኑን ተስማምተዋል “

አትተብሲር

اعرف الحقَّ تعرف أهله

قال شيخ المفسرين الإمامُ ابن جرير الطبري رضي الله عنه السلفي :
👈🏻اجتمع الموحِّدُون من أهل القبلة وغيرهم على فساد وَصْفِ الله تعالى بالحركة والسكون. (التبصير، ص201)

1 week, 4 days ago
1 week, 4 days ago
1 week, 4 days ago

https://t.me/sufiyahlesuna

🎤 alfeqir abdulghaniy

2 weeks, 5 days ago
[***😍******😍******😍******😍******😍******😍******😍******😍******😍******😍******😍******😍*** «ላለመደናቀፍ፣

[😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍                       «ላለመደናቀፍ፣
                   ላለመወናከፍ ፣
                 ማግባት ነው መሸከፍ፣
                    ከሀላል ቀበሌ!
                  አህመድ ኸይረል ወራ
                     አሩሱል ከማሌ!»

💖 ተወዳጅ የሆነዉ የ MUSLIMS  FAMILY👨‍👩‍👧 ቤተሰብ ይሁኑ 💖  ይቀላቀሉን እጅግ ይወዱታል

⚠️ ከተወሰነ ደቂቃ ቡሃላ ይጠፋል ይፍጠኑ ⚠️](https://t.me/addlist/3agyuIn4l7IxYTg0)

2 weeks, 6 days ago

በዐስሩ ቀናት ምን እንስራ?
        (ክፍል ሶስት)
================

❺ ሶላቱል‐ጀማዓ: ‐
ሶላትን በጀመዐ መስገድ ነቢዩ [ﷺ] ቅስቀሳ ያደረጉበት፣ ሰዎች ያለ በቂ ምክንያት እንዳይዘናጉ ያስጠነቀቁበት እና ታላቅ ምንዳ ያለው ተግባር ነው።
አቡዳዉድ አቡ ኡማማን [ረዐ] በመጥቀስ እንደዘገቡት የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ ብለዋል: ‐
«ከቤቱ ዉዱእ አድርጎ ግዴታ የሆነን ሶላት ለመስገድ የወጣ ሰው ሐጅን ኢሕራም ያደረገ ሰውን ምንዳ ያገኛል። የዱሓን ሶላት ለመስገድ የወጣ ሰው ደግሞ ‐ከሶላት ውጪ ሌላ ምክንያት ከሌለው‐ ዑምራ ያደረገ ሰውን የሚያህል ምንዳ ያገኛል። በመካከል ቧልትን ሳይቀላቅሉ ከሶላት አስከትሎ ሌላ ሶላትን መስገድ ሰውየውን አላህ ዘንድ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ካሉት "ዒሊይ‐ዪን" ጋር ያስመዘግበዋል።»

❻ ጾም: ‐
ዘጠኙን ቀናት መጾም እንደሚወደድ የሚጠቁሙ በርካታ ሐዲሶች ተገኝተዋል።
አቡ ኡማማ [ረዐ] እንዲህ ይላሉ: ‐ «የአላህ መልክተኛ ሆይ እዘዙኝ!» አልኳቸው። እርሳቸውም: ‐ «ጾምን አብዛ፤ እርሱን የሚስተካከል የለም።» አሉኝ።» ነሳኢይ ግበውታል።

«ነቢዩ [ﷺ] ዓሹራን፣ የዙልሒጃን ዘጠኝ ቀናት እና ከየወሩ ሦስት ቀናት ይጾሙ ነበር።» ነሳኢይ ዘግበውታል።

❼ ሶደቃ: ‐
ሶደቃ ታላቅ ምንዳ አለው። ሲሳይን ይባርካል። በዱንያ መልካም ስም፣ በአኺራ ደግሞ ታላቅ ደረጃን ያስገኛል።
:
በቲርሚዚይ ዘገባ እንደተገለፀው የአላህ ነቢይ [ﷺ] እንዲህ ይላሉ: ‐ «ማንም ሰው አንድን መልካም ነገር ከመፀወተ ‐አላህ መልካምን እንጂ አይቀበልም‐ አዛኙ ጌታ በቀኙ (በጥሩ ሁኔታ) ይቀበለዋል። አንዲት ተምር ብትሆን እንኳን በርሱ እጅ ላይ (እንክብካቤ) ትፋፋለች። አንዳችሁ ግልገላችሁን እንደምትንከባከቡት ከተራራ እስከምትበልጥ ድረስ ተንከባክቦ ያሳድጋታል።»
❽ ቁርኣን: ‐
ዐስሩን ቀናት በረመዳን እና በዙልሒጃ መሀል ለሁለት ወራት ያህል አብዝሃኞቻችን ከተውነው ቁርኣን ጋር ለመታረቅ እንጠቀምባቸው። ቁርኣንን ቢያንስ አንድ ጊዜ እናኽትም። ከመልክቱ ጋርም ቅርርብ እንፍጠር።…
ቁርኣንን ማንበብ ከሌሎች ዚክሮች የበለጠ ትልቅ ምንዳ አለው።
የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ ብለዋል: ‐ «ከአላህ መፅሀፍ ውስጥ አንድን ፊደል ያነበበ ሰው አንድ ሐሰና አለው። እያንዳንዱ ሐሰና ደግሞ በዐስር አምሳያው ይባዛል። الم (አሊፍ ላም ሚም) አንድ ፊደል ናት አልልም። ነገርግን አሊፍ አንድ ፊደል፣ ላም አንድ ፊደል እና ሚምም አንድ ፊደል ናቸው።» ቲርሚዚይ ዘግበውታል።

*❤️ አሏህ ሱ.ወ ይህን የተከበሩ ቀናትን የምንጠቀምት ያድርገና 🤲*🤲**

https://t.me/sufiyahlesuna

3 weeks, 1 day ago

ኢማሙ አህመድ ረሂመሁሏህ እንዲህ ብለዋል:-

የሀዲስ ልሂቃን የሀዲሶችን ትርጏሜ ( ጥልቅ መልእክቶች) አይረዱም ነበር ፣ ኢማም አሽሻፊዒይ መጥተው አብራሩላቸው

አትተህዚብ

1 month ago

አል ኢባናህ ዐን ኡሱል አድዲያናህ

✍️ መፅሀፋ የተፃፈው አህለሱናዎች ሙተሻቢሀትን ከምንረዳባቸው ዘይቤዎች መካከል አንዱ በሆነው የተፍዊድ ዘይቤ እንደሆነ ልብ በሉ ፣ ተፍዊድን በደንብ ተረዱ ፣ አለበለዚያ ውዝግብ ነው የምትሉት

✍️ እንዲሁም ሲፋ( ባህሪ) እና አዕዷእ ወይም ክፍለ አካልን ለይተን ማወቅ አለብን የዚያኔ ወሀቢዮች ኢባና የነርሱን ተጅሲም በሚያፀድቅ መልኩ እንደተፃፈ የሚነዙት ወሬ ስህተት እንደሆነ ይገለጥልናል

✍️ ለምሳሌ : ኢማም አቡል ሀሰን አልአሽዐሪ “ ሲፈተል የድን “ ለአሏህ ያፀድቃሉ ፣ ሲፋና የሰውነት አካል መለየት የማይችል ሰው ይመጣና ይሀው ኢማም አቡል ሀሰን አልአሽዐሪ ለአሏህ ትክክለኛ እጅ አፅድቀዋል ይልሀል ፣ እርሳቸው ያፀደቁት ግን ባህሪን እንጂ አካልን አይደለም

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

#ኢትዮጵያ

ያግኙን +251913134524

Last updated hace 1 semana, 1 día

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated hace 1 semana

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated hace 2 meses