ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።
ያግኙን +251913134524
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም
- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
ለማስታወቂያ ስራ --> @MKHI7
Last updated 1 month, 2 weeks ago
BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot
Last updated 3 weeks, 5 days ago
በጥሩ ተስፋ ረጋ ብለሽ የምትጓዢዉ ጉዞ ቢረዝምም አንድ ቀን ያሰብሺዉ ይሳካል ብቻ ያሰብኩት የተመኘሁት መልካም ነገሮች ለምን ዘገዩ በሚል ሀሳብ ተስፋ አትቁረጭ!
ምን ጊዜም ከሶብር በኋላ ጥሩና #መልካም ነገሮች እንዳሉ ዉስጥሽን አሳምኚዉ።
ኢላሂ ርዝቃችን አስፋልን ሀቲማችንን አንተ አሳምርልን ሰብር ጥንካሬ ብርታት ወፍቀን ከዱኒያም ከአኼራ ፊትና ጠብቀን የአላህ
محمد_الفقيه سورة الكهف
•••━══❁✿❁══━•••
https://t.me/Quran_kerim_Channal
ዱኒያ!
የዱኒያ ፈተና ቢበዛብህ ከቶ፣
ድብልቅልቅ ብትል የምትይዘዉ ጠፍቶ፣
ልብህን ቢያቆስለዉ የሰዉ እንቶፈንቶ፣
እርግፍ አርገህ ታወዉ ይቀራል ፈትፍቶ፣
ለዱኒያ አትጨነቅ ለሚቀረዉ ጠፍቶ፣
አደራ ጀግናዬ ለዲኒያ እጅ አትስጥ፣
ታገስና ቀጥል ይመጣል ያኔ ለዉጥ፣
ጀሊሉ ለሚሻዉ እሱ ነዉ የሚሰጥ፣
የሲራ ትምህርቶችን ለመከታተል
ይህንን ቻናል ይቀላቀሉ።
***አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበርካትሁ
ኢንሻአላህ እህቶች ለእህቶች የቁረአን ግብዣ
እና በውድ እና ብርቅየ በሰለፍዮች
እህቶቻችን ምክር ድምቅ ብለን እናመሻለን
የሚጀምረው 9:30 ሁላችሁም ተዘጋጁ
ለመቀላቀል የፋለገ👉@meEmuIkram 👉@umuabdallah35👉 አናግሩን*** @YeUsmaneht_yemuazakst
بث مباشر - سلسلة الأخلاق الإسلامية
ተከታታይ ኢስላማዊ ስነምግባሮች
ክፍል 003
خلق الأمانة
አደራን የመወጣት ሥነ-ምግባር
معنى الأمانة
الترغيب في أداء الأمانة من القرآن والسنة
أقوال السلف والعلماء في الأمانة
فوائد الأمانة
من صور الأمانة
نماذج للأمانة من حياة النبي صلى الله عليه وسلم والأمم الماضية
*الأمانة في واحة الشعر
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
"እኔ" ገደል እንዳይከተን
~
"እኔ እኔ" ሲበዛ ለሰሚው ያቅለሸልሻል። ድንበርም ያስታል። ለራስ የተጋነነ ግምት ማሳደር ጎንበስ ብሎ ለመማር እንቅፋት ይሆናል። በ "እኔ" የተለከፈ ማንነት ከኢኽላስ ጋር የመጣላቱ እድል ሰፊ ነው። እዚህ ላይ አንድ የሚደንቅ የሶሐቦች ስብእና አለ። ከሚያስተላልፏቸው ገድሎች ውስጥ የራሳቸው ሲሆን ጊዜ "አንድ ሰው እንዲህ አድርጎ" በማለት እንደዋዛ የአንድ ማንነቱ የማይታወቅ ሰው ጉዳይ በሚመስል መልኩ የሚያቀርቡበት ሁኔታ አለ። ታሪኩ በሌላ አቅጣጫ ሲፈተሽ ግን የራሳቸው ገድል ሆኖ ይገኛል። ሱብሓነላህ!
ኢኽላስን ለማረጋገጥ፣ ስግብግብ ነፍስያን ለማሸነፍ፣ በራስ ፍቅር ክንፍ ከማለት ለመዳን "እኔ፣ እኔ" በሚል ክፉ ስሜት ላይ ጦርነት ማወጅ ያስፈልጋል። ነፍሲያን ጉሮሮዋን አንቆ መያዝ። የኢኽላስ ነገር ለነፍሲያ ፈተና ነው። የአንድ ሸይኽ ደርስ ላይ የሚገርም ገጠመኝ ሰማሁኝ። የሆነ ሰው ሌሊት እየተነሳ ሶላት መስገዱ ማንም ዘንድ አለመታወቁ ይከነክነዋል። እና በብልሃት ሰጋጅነቱን ማሳወቅ ፈለገ። ፋርማሲ ገባና
✅ "እኔ" ይሉኝታ ያሳጣል።
✅ "የኔ" ስግብግብ ያደርጋል።
✅ "እኔ ዘንድ" ትእቢት ያወርሳል።
እነዚህ ስሜቶች ልባችንን እንዳይቆጣጠሩ መጠንቀቅ ይገባል። ጠቢቡ ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
" 'እኔ'፣ 'የኔ' እና 'እኔ ዘንድ' ማለት ድንበር እንዳያልፍብህ መጠንቀቅ ይገባል። እነኚህ ሶስት ቃላት ኢብሊስ፣ ፊርዐውን እና ቃሩን ተፈትነውባቸዋል።
👉🏾 'እኔ ከሱ በላጭ ነኝ' የሚለው የኢብሊስ ነው።
👉🏾 'የግብፅ ግዛት የኔ ነው' የሚለው የፊርዐውን ነው።
👉🏾 '(ሀብቱን) የተሰጠሁት እኔ ዘንድ ባለው እውቀት ብቻ ነው' የሚለው የቃሩን ነው።
➡️ 'እኔ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ 'እኔ ባሪያ ነኝ'፣ 'እኔ አጥፊ ነኝ'፣ 'እኔ ምህረትን ለማኝ ነኝ'፣ 'እኔ ወንጀለኛነቴን የማምን ነኝ'፣ ... በሚለው የባሪያ ንግግር ውስጥ ነው።
➡️ 'የኔ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ 'የኔ ወንጀል'፣ 'የኔ ውርደት'፣ 'የኔ ድህነት' በሚለው ውስጥ ነው።
➡️ 'እኔ ዘንድ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ ደግሞ 'ምሬንም ሆነ ቀልዴን፣ ስህተቴንም ሆነ አውቄ የፈፀምኩኑን ምህረት አድርግልኝ። ይሄ ሁሉ እኔ ዘንድ አለና' በሚለው ውስጥ ነው።"
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
*↪️ሱረቱል ካህፍ ↩️*
*💦የቻለ ይቅራ ያልቻለ ያድምጥ*
እውነት / ሀሰት
((1)) ሸሪአዊ እውቀት መፈለግ መማር ግዲታ ነው ??
ጥያቄ ትክክለኛው መልስ ሰታገኙ የሚያመጣላችሁን add አድርጉለት 👇
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።
ያግኙን +251913134524
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም
- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
ለማስታወቂያ ስራ --> @MKHI7
Last updated 1 month, 2 weeks ago
BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot
Last updated 3 weeks, 5 days ago