ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ!
➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች
➮የአፍሪካ መረጃዎችን በሙሉ
➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ
➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች
➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ
ለማስታወቂያ ስራ @Promotion_4_3_3_Bot
⓸-⓷-⓷ስፖርት በኢትዮጵያ| 2017
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ሙሌ ስፖርት ስፖርታዊ መረጃዎችን ከእሁድ እስከ እሁድ ያገኙበታል
የሃገር ቤት መረጃ
የአውሮፓ ሊግ መረጃ
ቀጥታ ስርጭት
የዝውውር ዜና
ለማስታወቂያ ስራ @Mulesporta
@Teme_Ayu
ስልክ ቁጥር +251911857852
Last updated 3 weeks, 4 days ago
–The Best Arsenal Football Club Telegram Channel in Ethiopia.
–በኢትዮጵያ ትልቁ የአርሰናል ቴሌግራም ቻናል ነው። ስለ አርሰናል አዳዲስና ትኩስ መረጃዎች የዝውውር ፣ ዜናዎች ፣ኃይላይቶች፣ቪዲዬች፣ ትንታኔ በቀጥታ ያገኛሉ። ____________________
📥 ለማስታወቂያ ስራ : @EA_Question_bot
https://telega.io/c/ETHIO_ARSENAL
Last updated 2 weeks, 2 days ago
ራጃ ናይንጎላን እስር ቤት መግባቱ ተገለጸ !
ቤልጂየማዊው የቀድሞ የሮማ እና የኢንተር ሚላን የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ራጃ ናይንጎላን እስር ቤት መግባቱ ተገልጿል።
ራጃ ናይንጎላን ዛሬ ጠዋት ለእስር የተዳረገው ከአደንዛዥ ዕዝ ዝውውር ጋር በተያያዘ መሆኑን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን አስነብበዋል።
ተጨዋቹ ላይ የሚደረገው የፖሊስ ምርመራ መቀጠሉን እና ተጨማሪ አስተያየቶችን መስጠት እንደማይችል ጠበቃው መናገሩ ተገልጿል።
የ 36ዓመቱ ራጃ ናይንጎላን ከቀናት በፊት ነበር ለቤልጂየም ሁለተኛ ሊግ ተፎካካሪው ሎከሬን ቴምስ ለመጫወት ፊርማውን ያኖረው።
ጄምስ ማካቲ ወደ ባየር ሊቨርኩሰን ?
የቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሌቨርኩሰን የማንችስተር ሲቲውን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ጄምስ ማካቲ ለማስፈረም መጠየቃቸው ተገልጿል።
ባየር ሌቨርኩሰን ተጨዋቹን የመግዛት አማራጭ ባካተተ የውሰት ውል ለማስፈረም ማንችስተር ሲቲን አነጋግረው እንደነበር ተዘግቧል።
ይሁን እንጂ ማንችስተር ሲቲ እና አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ጄምስ ማካቲን መልቀቅ እንደማይፈልጉ ማሳወቃቸውን ፋብሪዝዮ ሮማኖ ዘግቧል።
አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ እንግሊዛዊው አማካይ ጄምስ ማካቲ የቡድኑ ቋሚ ተሰላፊ ተጨዋች መሆን ይችላል ብለው እንደሚያምኑ ተነግሯል።
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሰባተኛ ጨዋታ አታላንታ እና ሞናኮ ተጋጣሚዎቻቸውን መርታት ችለዋል።
ሞናኮ ከአስቶን ቪላ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ደረጃቸውን አሻሽለዋል።
አታላንታ በበኩሉ ስቱርም ግራዝን 5ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ድንቅ ጊዜ ማሳለፉን ቀጥሏል።
አታላንታ በሻምፒየንስ ሊጉ ካደረጋቸው ሰባት ጨዋታዎች አራቱን አሸንፎ በሁለቱ አቻ ሲለያይ በቀሪው ተሸንፏል።
የሻምፒየንስ ሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
3️⃣ አታላንታ :- 14 ነጥብ
7️⃣ አስቶን ቪላ :- 13 ነጥብ
9️⃣ ሞናኮ :- 13 ነጥብ
ዴክላን ራይስ ከቡድኑ ጋር አልተጓዘም !
እንግሊዛዊው የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የመሐል ሜዳ ተጨዋች ዴክላን ራይስ ለነገው የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ወደ ጣልያን እንዳልተጓዘ ተገልጿል።
ተጨዋቹ ወደ ጣልያን ያልተጓዘው ለቅድመ ጥንቃቄ መሆኑ ሲገለፅ ከባድ ጉዳት እንዳላጋጠመው ተጠቁሟል።
በሌላ በኩል ጉዳት ላይ የቆየው ኖርዌያዊው አማካይ ማርቲን ኦዴጋርድ ከቡድኑ ስብስብ ጋር አብሮ መጓዙ ተመላክቷል።
“ አርሰናል ከአውሮፓ ምርጥ ክለቦች አንዱ ነው “ ሲሞን ኢንዛጊ
የኢንተር ሚላኑ ዋና አሰልጣኝ ሲሞን ኢንዛጊ የነገ ተጋጣሚያቸው አርሰናል በዚህ ሰአት ከአውሮፓ ምርጥ ክለቦች አንዱ መሆኑን ገልፀዋል።
ነገ ከከባድ ተጋጣሚ ጋር ጨዋታ እንደሚጠብቃቸው የገለፁት አሰልጣኙ " አርሰናል ከአውሮፓ ምርጥ ክለቦች አንዱ ነው " ብለዋል።
አሰልጣኝ ሲሞን ኢንዛጊ አክለውም አርሰናል የዘንድሮውን የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ የማሳካት እድል ካላቸው ክለቦች አንዱ መሆኑን ገልፀዋል።
" የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ምርጥ ውድድር ነው ባለፉት ጥቂት አመታት ወደዚያ የመሄድ እድሉ ነበረኝ ነገር ግን እኔ በኢንተር ሚላን ደስተኛ ነኝ።" ሲሞን ኢንዛጊ
? የአውሮፓ ምርጥ ተጫዋቾችን የምናይበት የሻምፕዮንስ ሊግ ፍልሚያ ዛሬ ምሽት ቀጥሏል!
ዛሬ ምሽት ሩበን ሞሪም የመጨረሻውን የሻምፕዮንስ ሊግ ጨዋታ ከቀድሞው ቡድኑ ጋር ያደርጋል!
??Sporting vs ???????Man City ከምሽቱ 5:00 ሰዓት
? ዛሬውኑ ፓኬጅዎን ያሳድጉ ፣ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች ጨዋታዎችን ከትንታኔ ፣ ከተጫዋች ብቃት እስከ ቡድን ወኔ በሜዳ ፕላስ ፓኬጅ ይከታተሉ!
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፀሚነት አላቸው! ለበለጠ መረጃ
?
www.dstv.com/en-et
ዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ!
?
https://bit.ly/3RFtEvh
#ChampionsLeagueAllonDStv #ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvEthiopia #DStvSelfServiceET
አርባምንጭ ከተማ ተከታታይ ድሉን አሳካ !
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ስድስስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርባምንጭ ከተማ ከፋሲል ከነማ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
የአርባምንጭ ከተማን የማሸነፊያ ግብ አበበ ጥላሁን ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ፋሲል ከነማ በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
አዲስ አዳጊው ክለብ አርባምንጭ ከተማ በውድድር ዘመኑ ተከታታይ ሁለተኛ ድሉን ማሳካት ችሏል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
8️⃣ ፋሲል ከነማ :- 7 ነጥብ
9️⃣ አርባምንጭ ከተማ :- 7 ነጥብ
ቀጣይ መርሐ ግብር ?
እሁድ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ ከተማ
ማክሰኞ - ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ!
➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች
➮የአፍሪካ መረጃዎችን በሙሉ
➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ
➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች
➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ
ለማስታወቂያ ስራ @Promotion_4_3_3_Bot
⓸-⓷-⓷ስፖርት በኢትዮጵያ| 2017
Last updated 1 month, 2 weeks ago
ሙሌ ስፖርት ስፖርታዊ መረጃዎችን ከእሁድ እስከ እሁድ ያገኙበታል
የሃገር ቤት መረጃ
የአውሮፓ ሊግ መረጃ
ቀጥታ ስርጭት
የዝውውር ዜና
ለማስታወቂያ ስራ @Mulesporta
@Teme_Ayu
ስልክ ቁጥር +251911857852
Last updated 3 weeks, 4 days ago
–The Best Arsenal Football Club Telegram Channel in Ethiopia.
–በኢትዮጵያ ትልቁ የአርሰናል ቴሌግራም ቻናል ነው። ስለ አርሰናል አዳዲስና ትኩስ መረጃዎች የዝውውር ፣ ዜናዎች ፣ኃይላይቶች፣ቪዲዬች፣ ትንታኔ በቀጥታ ያገኛሉ። ____________________
📥 ለማስታወቂያ ስራ : @EA_Question_bot
https://telega.io/c/ETHIO_ARSENAL
Last updated 2 weeks, 2 days ago