A place to learn English easily.
Owner - @Samson_G
Buy ads: https://telega.io/c/English_Ethiopian
Last updated 1 month, 3 weeks ago
NGO, የመንግስት እና የግል ድርጅቶች የስራ ማስታወቂያ እና ነፃ የትምህርት እድሎችን ያገኛሉ ቤተሰበ ይሁኑ ሌሎችንም ይጋብዙ
ለማስታወቂያ @Human133 ላይ አናግሩን
We need promoters
Website: www.abayjobs.com
Facebook: https://www.facebook.com/abayjobs12
Last updated 1 week ago
ሰላም ጤና ይስጥልኝ፡
ሸዋ ሮቢት አካባቢ ያላችሁ ወዳጆች፡ ሸዋ ሮቢት ውስጥ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም የምትባል ቤተ ክርስቲያን አለች? የምታውቁ ብትጽፉልኝ ወሮታ እመልሳለሁ።
እግዚአብሔር ይስጥልኝ
------------------------
Update:
አመሰግናለሁ። ከንግዲህ አትጨነቁ -- የጻፉልኝ ሰዎች አግዘውኛል
ዮሐናን አመስግኑልኝማ https://youtu.be/L3I7G9CyJrs?si=I3TVACwdHKGdJqKM
ይኸውላችሁ፡ ዛሬ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር 9 ሰዓት ላይ (CFEE) የፈረንሳይ ኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል (ጃንሜዳ ያለው) ይሄን ውይይት በZOOM ያካሂዳል።
ርዕሱ፡ The Stelae Culture Complex in the Horn of Africa
By Dr. Ayele Tarekegn
On presential at the CFEE Library (Jan Meda)
Topic: FMSEH - CFEE 2025 Seminar Series (1)
Time: Jan 31, 2025 03:00 PM Nairobi
Join Zoom Meeting
https://univ-grenoble-alpes-fr.zoom.us/j/93176792250?pwd=FKbwRHGsjPAodxfRT1VfVPNDKhBt5y.1
Meeting ID: 931 7679 2250
Passcode: 875984
ለተጨማሪ መረጃ፡ https://cfee.hypotheses.org/10997
አቤ ጉበኛ አንድ ለናቱ መግቢያ ላይ የጻፈውን አይታችኋል? እዩትማ:
ጳውሎስ ኞኞ “ይህን ሥራ ስሠራ ከሚስቴ ውጪ ያገዘኝ ማንም የለም። ደኅና እንሁን ብቻ” ካለው ጋር ተመሳሰለብኝ ?
ሁለቱም የቴዎድሮስ ታሪክ መጽሐፎቻቸው ላይ ነው ደግሞ እንዲህ ያሉት። የካሳ ወኔ ነሸጥ እያረጋቸው ነው?
የሚመጣው ሳምንት ረቡዕ ኅዳር 18 ቀን፣ በኢትዮጵያ ሰዐት አቆጣጠር 8 ሰዐት ላይ “Rethinking Political Legitimacy: Tewodros II and the Fekkare Iyesus” በሚል ርዕስ ፐሬዘንቴሽን/ሌክቸር አቀርባለሁ። መሳተፍ የምትፈልጉ በዚህ ዙም አድራሻ መቀላቀል ትችላላችሁ።
https://uni-hamburg.zoom.us/j/92260268033?pwd=YkpBUXNlV3kzdEZhT3p4TUJONlpFQT09
Prague የሚዘጋጀው የአፍሪካ ጥናት ኮንፍረንስ call for papers/abstracts ከተለቀቀ ሰንብቷል፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል የአሁኑ ሐሙስ እና አርብ አንድ ጉባኤ እና ዐውደረእዕይ ያካሂዳል። ስለባርያ ንግድ ነው። ማስታወቂያው ይኼው:
ሰላም ጤና
ኢቲቪ/አሁን EBC/ የሚሠራ ሰው አለ እዚህ? ወይ እዛ የሚሠራ ሰው የሚያውቅ? ከarchives ክፍል መረጃ ፈልጌ ነው። አመሰግናለሁ
በጎንደር ዘመነመንግሥት ከሮ ስለነበረው የተዋሕዶዎች እና የቅባቶች የሃይማኖት ክርክር
የቅብዓቶች ባህል «የእግዚአብሔር ቃል በድንግል ማርያም ማኅፀን ሲፀነስ ከእርስዋ የተነሣው ሥጋ በመንፈስ ቅዱስ ቅብዓት የአብ የባሕርይ ልጅ ሆነ» ሲል
የተዋሕዶዎች ደግሞ «የእግዚአብሔር ቃል በድንግል ማርያም ማኅፀን ሲፀነስ ከእርስዋ የተነሣው ሥጋ በተዋሕዶ የአብ የባሕርይ ልጅ ሆነ» የሚል ነው።
ታድያ በጎንደር ዘመነ መንግሥት የነዚህ ሁለት ዕይታዎች ክርክር በየዘመኑ እየተነሣ እርስበርስ ሲሸናነፉና በአዋጅ ሲያስነግሩ ኖረዋል።
ለምሳሌ፡
«በአእላፍ ሰገድ ዮሐንስ ዘመን፣ 1672 ዓ.ም. ጥቅምት 10 ቀን የሃይማኖት ጉባኤ ቆሞ ነበርና የቅብዓቶች አፈ ጉባኤ አባ አካለክርስቶስና የተዋሕዶዎች አፈ ጉባኤ አባ ኒቆላዎስ በየበኩላቸው ከመጻሕፍት እየጠቀሱ በንጉሡ ፊት በብዙ ተከራከሩ። በክርክሩም ላይ አባ አካለክርስቶስ ተረትቶ ጳጳሱና እጨጌው አወገዙት። ንጉሡ አእላፍ ሰገድ ዮሐንስም የተዋሕዶዎችን መርታት የቅብዓቶችን መረታት አይተው «ከበረ ሥጋ በተዋሕዶ» ተብሎ አዋጅ እንዲነገር አደረጉ። እርሳቸው ራሳቸው ግን የግል እምነታቸውን ሲገልጡ «እኔ ራሴ በተረቺዎቹ በኩል ነኝ» ብለው ተናገሩ ይባላል።»
እንዲሁም፡ «ቅብዓቶች በአድራር ሰገድ ቴዎፍሎስና በአድባር ሰገድ ዳዊት ዘመን አሸናፊዎች ሆነው ነበርና «በቅብዓት የባሕርይ ልጅ» እንዲባል ዓዋጅ እየተነገረላቸው ደስ የተሰኙበት ጊዜም ነበር።»
ምንጭ፡ ትዝታዬ - ስለራሴ የማስታውሰው (1891–1923)
በመርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ገጽ 112–113
A place to learn English easily.
Owner - @Samson_G
Buy ads: https://telega.io/c/English_Ethiopian
Last updated 1 month, 3 weeks ago
NGO, የመንግስት እና የግል ድርጅቶች የስራ ማስታወቂያ እና ነፃ የትምህርት እድሎችን ያገኛሉ ቤተሰበ ይሁኑ ሌሎችንም ይጋብዙ
ለማስታወቂያ @Human133 ላይ አናግሩን
We need promoters
Website: www.abayjobs.com
Facebook: https://www.facebook.com/abayjobs12
Last updated 1 week ago