Infinite Entertainment, Zero Cost: Get Your Free Books, Music, and Videos Today!

አስ–ሱናህ

Description
ይህ ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው።

💎እዲሁም የኡለማዎች አጫጭር ፈትዋዎች ይለቀቁበታል إن شاء الله
ስተቴ በቁርአን በሀዲስ ላረመኝ الله ይዘንለት።
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 2 weeks ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 3 weeks, 5 days ago

1 week, 6 days ago
1 week, 6 days ago
1 week, 6 days ago
2 weeks, 6 days ago

ከደርስ ላይ የተወሰደ
                 የኡለማ ምክር

በምክሩ ውስጥ የተካተቱ አንገብጋቢ
ነጥቦች ።

✔️ በሚጠቅምህ ነገር ላይ ተሽቀዳደም!
✔️ የሰውን ታሪክ አውሪ አትሁን!
✔️ ዲንህ ላይ የበታችነትን አትቀበል!
✔️ ዱንያ ላይ ተሽቀዳደም አልተባልክም!
✔️ ካለማወቅ ወደ ማወቅ መተሀል
አላህን አመስግን!
✔️ በሰራሀው ስራ ላይ በአላህ ታገዝ
✔️ ስንት ኪታብ ተምረህ ጨርሰሀል
ግን የትኛውን ለሰዎች አደረስክ
አስተማርክ!
✔️ አንድ ኪታብ በትክክል ከተማርክ
አንተ ተቀይረሀል!
✔️ የወሬ ስው አትሁን!
✔️ ክፋለ ሀገር ስትሄድ ተደብቀህ
ገብተህ ተደብቀህ አትምጣ አስተምር!
✔️ አንተ ደርስላይ ልትጠነክር ዘንድ
ግዴታ【በላ ፊትና መምጣት አለበትን!】
✔️ ዛሬ ጠያቂ ነህ ነገ ተጠያቂ ነህ
ጠንክረህ ከኡስታዞች ኢልምን ተማር!
✔️ ሁሌ ጠያቂ አትሁን!
✔️ለምን መጣሁ ምን ይዤ ሄድኩ በል
ወደ ተምረህ ስትሄድ!
✔️ የሸህ ሙቅቢልን ተማሪዎች አላህ
በረካ አደረገለት ለምን ይመስለሀል!
✔️ ለሆድክ ገብጋባ / ተጨቃጫቂ
አትሁን !
✔️ ስንት ሰው ነው በኢልም ነጃ የወጣው
አንተ ግን ታሾፋለህ!
✔️ ምርቱ አخራ ላይ ነው አሁን ስራ!
✔️ ከመጓጓትህ ጋር በአላህ ታገዝ
አሊያ እዛ ጉጉትህ ላይ አላህ
መጥፊያ ሊያደርግብ ይችላል!
✔️ ሰነፋ አትሁን ስንፋና ከخይር ያግዳል
የሀቅ መንገድን ይዘጋል

𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥👉🏿*@tewihd
Add ያድርጉ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~
𝐠𝐫up
👉🏿***@Islam_lslamm

3 weeks ago
3 weeks, 1 day ago

*♻️ ዱንያ ውስጥ ጓደኛ ስትይዝ♻️*

↘️ ስትርቀው የምትናፍቀው
↘️ ስትዘናጋ የሚያነቃህ
↘️ ዱዓእ ሲያደርግ የማይረሳህ
↘️ የህይወት ማእበል መንገድ ሲያስትህ የሚመራህን ጓደኛ ያዝ።*👉🏿*@tewihd

3 weeks, 1 day ago

🔊 እጅግ አሳሳቢ የሆነ ጉዳይ
بسم الله الرحمن الرحيم

አንድ ዒባዳ ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ መሟላት ያለባቸው ስድስቱ መሰረታዊ ነገሮች
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️

ኡለማዎች በአጠቃላይ አንድን ዒባዳ ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ የግድ ሁለት ነገሮች መገኘት እንዳለባቸው ተስማምተዋል።

1ኛው, "አል_ኢኽላስ" (ለአላህ ብቻ ብሎ መስራት) ሲሆን
2ኛው, "አል_ሙታባዕ) (የአላህ መልዕክተኛ በሰሩት መልኩ መስራት) ነው።
🌱🌴🌱🌴🌱🌴

አንድ ዒባዳ ደግሞ የአላህ መልዕክተኛ በሰሩት መልኩ ሊሰራ አይችልም የግድ ስድት መሰረታዊ ነገሮች ገጥሞ ከተገኘ እንጂ።

እነሱም የዒባዳው 👇🏾👇🏾
ምክንያቱ ዐይነቱ መጠኑ አፈፃፀሙ ጊዜው እና ቦታው ናቸው።

አንድ ዒባዳ እነዚህ ስድስት ነገሮች ሳይገጥም ቢሰራ ዒባዳው አላህ ዘንድ ተቀባይነት አይኖረውም (ተመላሽ ይሆናል) ምክንያቱም በአላህ ዲን ላይ የተጨመረ ፈጠራ ስለ ሚሆን።
🌱🌴🌱🌴🌱🌴🌱🌴

በዝርዝር ስናያቸው👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾

1ኛ, የዒባዳው ምክንያት;
የትኛውንም ዒባዳ ሲሰራ ምክንያቱ ሸሪዐውን የገጠመ መሆን አለበት። ከሸሪዐዊ ምክንያቱ ከወጣ ስራው ውድቅ ይሆናል።

ለምሳሌ;
👉🏿አንድ ሰው ሁሌም ቤቱ በገባ ቁጥር ሁለት ሁለት ረከዐ መስገድ ሱና አድርጎ ቢይዝ ይህ ሰላት ውደቅ ይሆንበታል።
ሰላት የተደነገገ ከመሆኑም ጋ እዚህ ቦታ ላይ ግን ሸሪዐዊ ምክንያት ባለ መግጠሙ ውድቅ ይደረግበታል።

2ኛ, የዒባዳው ዐይነት;
የትኛውንም ዒባዳ ዐይነቱን ሸሪዐን የገጠመ መሆን አለበት። የዒባዳው ዐይነት ከሸሪዐው የወጣ ከሆነ ዒባዳው ውድቅ ይሆናል።

ለምሳሌ;
👉🏿አንድ ሰው የዑዱሂያ ቀን ፈረስ አርዶ ዑዱሂያ ይሁንልኝ ቢል ተቀባይነት አይኖረውም። ምክንያቱም ሸሪዐ ባዘዘን መልኩ ለኡዱሂያ ሊታረዱ የሚችሉት ﺑﻬﻴﻤﺔ اﻷﻧﻌﺎﻡ ተብለው የተጠቀሱት ናቸው። እነሱም በሬ(ላም)፣ በግ (ፍየል) እና ግመል ናቸው። ከእነዚህ ውጪ ያለ እንስሳ ግን አርዶ መብላቱ የሚበቃ ቢሆንም ለኡዱሂያ ማረድ ግን አይቻልም።

3ኛ, የዒባዳው መጠን;
የትኛውንም ዒባዳ ሲሰራ ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ መጠኑ በሸሪዐ ከተቀመጠው መጠን መግጠም አለበት። ከተቀመጠው መጠን ቢያልፍ ወይንም ቢያንስ ዒባዳው ውድቅ ይሆናል።

ለምሳሌ;
👉🏿አንድ ሰው ውዱዕ ሲያደርግ አራት አራት ጊዜ ቢታጠብ ይህ ሰው መጠኑን አልፏልና ዒባዳው ውድቅ ይሆናል።
ወይንም አራት ረከዐ የሚሰገደው ሰላት ሶስት ረከዐ አድርጎ ቢሰግድ ሰላቱ ውድቅ ይሆናል። ምክንያቱም ሸሪዐ ካስቀመጠው መጠን አሳንሷልና።

4ኛ, የዒባዳው አፈፃፀም;
የትኛውንም ዒባዳ ተቀባይነት እንዲኖረው አፈፃፀሙ በሸሪዐ በተቀመጠው መልኩ መሆን አለበት። ከዚህ ውጪ ሆኖ በሌላ አፈፃፀም ከሆነ ውድቅ ይሆናል።

ለምሳሌ;
👉🏿አንድ ሰው ዉዱዕ ሲያደርግ መጀመሪያ እግሩን ታጥቦ ከዝያም ፀጉሩን አብሶ ከዝያም እጁን አጥቦ ወደ ፊቱ ቢሄድ ይህ ውዱዕ ውድቅ ይሆንበታል።
ወይንም እየሰገደ ሩኩዕ ሳያደርግ ሱጁድ አድርጎ ከዝያም ሩኩዕ እያደረገ ቢሰግድ ሰላቱ ውድቅ ይሆንበታል። ሸሪዐዊ አፈፃፀሙን አልጠበቀምና።

5ኛ, የዒባዳው ጊዜ;
የትኛውንም ዒባዳ ሲሰራ ተቀባይነት እንዲኖረው በሸሪዐ የተደነገገለት ጊዜ መድረስ አለበት። ጊዜውን ሳይደርስ ቢሰራው ወይንም ያለ ምንም ምክንያት ከጊዜው ቢያሳልፈው ዒባዳው ተቀባይነት አይኖረውም።

ለምሳሌ;
👉🏿ሰላት መስገድ ፈልጎ ነገር ግን ጊዜውን ሳይደርስ ቢሰግደው ሰላቱ ውድቅ ይሆንበታል።
ወይንም ኡዱሂያ ማረድ ፈልጎ ነገር ግን ዒድ ከመስገዱ በፊት ቢያርደው ተቀባይነት አይኖረውም።

6ኛ, የዒባዳው ቦታ;
የትኛውንም ዒባዳ ሲሰራ ተቀባይነት እንዲኖረው በሸሪዐ የተቀመጠለት ቦታው ላይ ነው መሰራት ያለበት። በሸሪዐ የተቀመጠለት ቦታ እያለ ከዝያ ውጪ በሆነ ቦታ ላይ ቢፈፀም ዒባዳው ውድቅ ይሆናል።

ለምሳሌ;
👉🏿አንድ ሰው ኢቲካፍ መግባት ፈልጎ ነገር ግን ቤቱ ውስጥ ወይንም መድረሳ ሄዶ ኢቲካፍ እቀመጣለሁ ቢል ተቀባይነት አይኖረውም። ምክንያቱም ኢቲካፍ መቀመጥ የፈለገ ሰው በሸሪዐ የተደነገገለት ቦታ መስጅድ ብቻ ነውና።

🌱🌴🌱🌴🌱🌴🌱🌴

እነዚህ ስድስቱ መሰረታዊ የሆኑ ነገሮችን በመገንዘብ እና ተግባራዊ በማድረግ ዒባዳችንን ውድቅ እንዳይሆንብን እንታደገው።
/ከሸይህ ዒሽኑ ዑሰይሚን ምክር የተወሰደ ነው

📲  አድራሻችን ፦
𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥👉🏿*@tewihd
Add ያድርጉ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~
𝐠𝐫up
👉🏿***@Islam_lslamm

3 weeks, 1 day ago

ﻳﺤﺮﻡ ﺇﺣﺘﻘﺎﺭ ﺍﻟﻤﺴﻠﻢ ﻣﻬﻤﺎ ﺑﻠﻎ ﻓﻲ ﺍﻟﻔﻘﺮ

▪️عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( رُبَّ أَشْعَثَ مَدْفُوعٍ بِالْأَبْوَابِ، لَوْ أَقْسَمَ عَلَى اللَّهِ لَأَبَرَّهُ ))

📚 صحيح مسلم - رقم : (2622)

▪️ﻗاﻝ العلامة ﺍﺑﻦ ﻋﺜﻴﻤﻴﻦ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ :

ﻳﺤﺮﻡ ﺇﺣﺘﻘﺎﺭ ﺍﻟﻤﺴﻠﻢ ﻣﻬﻤﺎ ﺑﻠﻎ ﻓﻲ ﺍﻟﻔﻘﺮ ﻭﻓﻲ ﺍﻟﺠﻬﻞ ﻓﻼ ﺗﺤﺘﻘﺮﻩ ، ﻗـﺎﻝ ﺍﻟﻨّﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ : (( ﺭﺏ ﺃﺷﻌﺚ ﺃﻏﺒﺮ ﻣﺪﻓﻮﻉ ﺑﺎﻷﺑﻮﺍﺏ ﻟﻮ ﺃﻗﺴﻢ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻷﺑﺮﻩ ))

ﺃﺷﻌــﺚ ﺃﻏﺒـــﺮ : ﻻ ﻳﺴﺘﻄﻴﻊ ﺃﻥ ﻳﻨﻈّﻒ ﻧﻔﺴﻪ . ﻣﺪﻓﻮﻉ ﺑﺎﻷﺑﻮﺍﺏ :   ﻻ ﻳﻔﺘﺢ ﻟﻪ ﻭﺇﺫﺍ ﻓﺘﺢ ﻟﻪ ﺃﺣﺪ ﻭﻋﺮﻑ ﺃﻧّﻪ فلان  ﺭﺩّ ﺍﻟﺒﺎﺏ ﻋﻠﻴﻪ ﻓﺪﻓﻌﻪ ﺑﺎﻟﺒﺎﺏ .

ﻳﻘﻮﻝ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ : (( ﻟﻮ ﺃﻗﺴﻢ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻷﺑﺮﻩ )) ﻓﻜﻴﻒ ﺗﺤﺘﻘﺮ ﺃﺧﺎﻙ ﺍﻟﻤﺴﻠﻢ .

📚 ﺷﺮﺡ ﺍﻷﺭﺑﻌﻴﻦ ﺍﻟﻨﻮﻭﻳﺔ : (382)

3 weeks, 2 days ago

اللَّهُــمَّ صـَلِّ وَسَـلِّمْ علـى نَبِيِّنَـا مُحمَّدﷺ

We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month, 2 weeks ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month, 2 weeks ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 3 weeks, 5 days ago