Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ

Description
አል-አይን የአማርኛ ዜና ድረ-ገፅ ሲሆን ፖለቲካዊ፡ኢኮኖሚያዊና ስፖርታዊ ዜና በዓለምአቀፍ ደረጃ በተአማኒነት የሚያቀርብ አንዱ የአል-አይን ሚዲያ ፕላት ፎርም ኔትወርክ ነው፡
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 2 weeks ago

6 days, 14 hours ago
የአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ምንድን …

የአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ምንድን ነው፤ የእስራኤል ባለስልጣናትንስ ለምን አስጨነቀ?

የእስራኤል ባለስልጣናት የአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በሀገሪቱ መሪዎች ላይ የእስር ማዘዣ ሊሰጥ ይችላል የሚል ስጋት አድሮባቸዋል።

እስራኤል በ126 ፈራሚ ሀገራት የተቋቋመው ዓለም አቀፉ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት አባል ባትሆንም በጠቅላይ ሚንስትሯ እና ጦር አመራሮቿ ላይ የእስር ማዘዣ ሊወጣባቸው እንደሚችል በማሰብ ይህ እንዳይሆን በእንቅስቃሴ ላይ መሆኗ ተገልጿል።

አለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ የጦር ወንጀሎችን፣ በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን፣ የዘር ማጥፋት ወንጀልን እና የጥቃት ወንጀሎችን ለፍርድ ለማቅረብ በፈረንጆች 2002 ተቋቁሟል።

ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://am.al-ain.com/article/what-is-the-international-criminal-court

6 days, 19 hours ago
የተመድ ባለሙያዎች የሰሜን ኮሪያ ሚሳይል በዩክሬኑ …

የተመድ ባለሙያዎች የሰሜን ኮሪያ ሚሳይል በዩክሬኑ ጦርነት ጥቅም ላይ መዋሉን ማረጋገጣቸውን ገለጹ

ባለፈው ጥር ሁለት በዩክሬኗ የካርኪቭ ከተማ የወደቀው ሚሳይል ስብርባሪ የሰሜን ኮሪያው ህዋሶንግ -11 ባለስቲክ ሚሳይል አይነት እንደሆነ የተመድ ማዕቀብ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች ለጸጥታው ምክር ቤት ኮሚቴ ሪፖርት ማቅረባቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

የተመድ ማዕቀብ ተቆጣጣሪዎች ባወጡት ባለ 32 ገጽ ሪፖርት "ባለፈው ጥር 2፣2ዐ24 በካርኪቭ ዩክሬን ከወደቀው ሚሳይል የተገኘው ስብርባሪ የሰሜን ኮሪያው ህዋሶንግ-11 ሲሪየስ ሚሳይል" መሆኑን አረጋግጠዋል። ይህም በሰሜን ኮሪያ ላይ የተጣለውን የጦር መሳሪያ ማዕቀብ ይጥሳል ብለዋል ተቆጣጣሪዎቹ።

ተመድ በሰሜን ኮሪያ የባለስቲክ ሚሳይል እና ኑክሌር ፕሮግራሞቿ ላይ በ2006 ማዕቀብ የጣለባት ሲሆን ማዕቀቦቹ ከእዚያ ወዲህ እየተጠናከሩ መጥተዋል።

ሰሜን ኮሪያ በዩክሬን እየተዋጋች ላለችው ሩሲያ የጦር መሳሪያ ትረዳለች የሚል ክስ በምዕራባውያን ይቀርብባታል።
ሰሜን ኮሪያ እና ሩሲያ ግን ይህን አስተባብለዋል።
የአል ዐይን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@alainnewsamharic
X (ትዊተር): https://twitter.com/AlAinAmharic
ቴሌግራም፡ https://t.me/alainamharic
ዩቲዩብ: https://bit.ly/AlAinAmharic
ድረገፅ: https://am.al-ain.com
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/AlAinAmharic
ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/alainnewsamharic

6 days, 19 hours ago

ሩሲያ ስድስት አሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎችን መትታ መጣሏን አስታወቀች

ከዩክሬን የተተኮሱት ባለስቲክ ሚሳኤሎች በክሬሚያ መውደቃቸው ነው የተገለጸው።

https://bit.ly/3WgJwr9

አል ዐይን ኒውስ

ሩሲያ ስድስት አሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎችን መትታ መጣሏን አስታወቀች

አሜሪካ ለዩክሬን እስከ 300 ኪሎሜትር የሚምዘገዘጉ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን መላኳ ይታወሳል

ሩሲያ ስድስት አሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤሎችን መትታ መጣሏን አስታወቀች
2 weeks ago

ምዕራባውያን መጨረሻው አስከፊ ወደሆነው የኑክሌር ጦርነት እየተንደረደሩ ነው ስትል አስጠነቀቀች

የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ለዩክሬን የ61 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ አጽድቋል።
https://bit.ly/449eWBv

አል ዐይን ኒውስ

ምዕራባውያን መጨረሻው አስከፊ ወደሆነው የኑክሌር ጦርነት እየተንደረደሩ ነው ስትል አስጠነቀቀች

ላቭሮብ ምዕራባውያን ለዩክሬን የሚያደርጉት ድጋፍ አሜሪካ እና አጋሮቿን ከሩሲያ ጋር በቀጥታ እንዲጋጩ ጫፍ ላይ አድርሷቸዋል በለዋል

ምዕራባውያን መጨረሻው አስከፊ ወደሆነው የኑክሌር ጦርነት እየተንደረደሩ ነው ስትል አስጠነቀቀች
2 weeks, 1 day ago

የእስራኤል ወታደራዊ ደህንነት ሀላፊ ዜጎችን ከጥቃት መከላከል አልቻልኩም በሚል ስልጣን ለቀቁ

ባሳለፍነው ጥቅምት ወር ላይ ሐማስ በእስራኤል ላይ ድንገተኛ ጥቃት ማድረሱን ተከትሎ ጦርነት ተከስቷል

በዚህ ጦርነት ከ33 ሺህ በላይ ፍልስጤማዊን እና ከ1 ሺህ 200 በላይ እስራኤላዊያንም ተገድለዋል

ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/4d8REjf

አል ዐይን ኒውስ

የእስራኤል ወታደራዊ ደህንነት ሀላፊ ዜጎችን ከጥቃት መከላከል አልቻልኩም በሚል ስልጣን ለቀቁ

በዚህ ጦርነት ከ33 ሺህ በላይ ፍልስጤማዊን እና ከ1 ሺህ 200 በላይ እስራኤላዊያንም ተገድለዋል

የእስራኤል ወታደራዊ ደህንነት ሀላፊ ዜጎችን ከጥቃት መከላከል አልቻልኩም በሚል ስልጣን ለቀቁ
2 weeks, 1 day ago

ሄዝቦላ በደቡባዊ ሊባኖስ የእስራኤልን ድሮን መትቶ ጣለ

እስራኤል እና ሄዝቦላ በ2006 ከባድ የሚባል ጦርነት ካካሄዱ ወዲህ በጋዛ እየተካሄደ ካለው ጦርነት ጎን ለጎን ከስድስት ወራት በላይ ተኩስ በመለዋወጥ ላይ ይገኛሉ።
https://bit.ly/3JtYAKs

አል ዐይን ኒውስ

ሄዝቦላ በደቡባዊ ሊባኖስ የእስራኤልን ድሮን መትቶ ጣለ

በኢራን የሚደገፈው የሊባኖሱ ሄዝቦላ ታጣቂ ቡድን በደቡባዊ ሊባኖስ ውጊያ ላይ የነበረችውን የእስራኤል ድሮን መትቶ መጣሉን ገለጸ

ሄዝቦላ በደቡባዊ ሊባኖስ የእስራኤልን ድሮን መትቶ ጣለ
2 months, 2 weeks ago
10 በከፍተኛ ድብርት ተጠቂ የአፍሪካ ሀገራት

10 በከፍተኛ ድብርት ተጠቂ የአፍሪካ ሀገራት

በአለማቀፍ ደረጃ ከ280 ሚሊየን በላይ ሰዎች በከፍተኛ ድብርት ውስጥ እንደሚገኙ የአለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል።

በአፍሪካ ከ30 ሚሊየን በላይ ሰዎች በድብርት ምክንያት የአዕምሮ ጤናቸው መናጋቱ ይነገራል።

በአፍሪካ ከፍተኛ ድብርት የሚታይባቸውን 10 ሀገራት እና አለማቀፍ ደረጃቸውን ይመልከቱ፦ https://bit.ly/3OPGzJw

2 months, 2 weeks ago

የሳተላይቶች አያት የምትባለው ኢአርኤስ-2 ሳተላይት ወደ ምድር እየተምዘገዘገች ነው ተባለ

ኢአርኤስ-2 ሳተላይት በ1990ዎቹ ነበር ወደ ህዋ እንድትመጥቅ የተደረገው

የአውሮፓ ጠፈር ሳይንስ ንብረት የሆችው ይህች ሳተላይት በእድሜ ምክንያት አገልግሎት አቋርጣለች

ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/48oHLKH

አል ዐይን ኒውስ

የሳተላይቶች አያት የምትባለው ኢአርኤስ-2 ሳተላይት ወደ ምድር እየተምዘገዘገች ነው ተባለ

የአውሮፓ ጠፈር ሳይንስ ንብረት የሆችው ይህች ሳተላይት በእድሜ ምክንያት አገልግሎት አቋርጣለች

የሳተላይቶች አያት የምትባለው ኢአርኤስ-2 ሳተላይት ወደ ምድር እየተምዘገዘገች ነው ተባለ
2 months, 2 weeks ago

የአለም ምግብ ፕሮግራም በሰሜናዊ ጋዛ የእርዳታ አቅርቦቱን አቋረጠ

ሃማስ የድርጅቱን ውሳኔ ከ750 ሺህ በላይ በሚሆኑ ፍልስጤማውያን ላይ የተላለፈ “የሞት ቅጣት” ነው ብሎታል።

https://bit.ly/42JCsVb

አል ዐይን ኒውስ

የአለም ምግብ ፕሮግራም በሰሜናዊ ጋዛ የእርዳታ አቅርቦቱን አቋረጠ

አሜሪካ የጸጥታው ምክርቤት የጋዛ ተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብን ለሶስተኛ ጊዜ ተቃውማለች

የአለም ምግብ ፕሮግራም በሰሜናዊ ጋዛ የእርዳታ አቅርቦቱን አቋረጠ
4 months, 3 weeks ago

የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ምን ላይ ይገኛል?

ሩሲያ በኪቭ ላይ በፈጸመችው የሚሳዔል ጥቃት 53 ዩክሬናውያን ሞተዋል። ሶልንሴፕዮክ የተባለ የመረጃ ጠላፊዎች ቡድን የዩክሬን ግዙፍ የሞባይ ተቋም ላይ የሳይበር ጥቃት ፈጽሟል።
659ኛ ቀኑን ያዘው የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ዋና ዋና ጉዳዮች በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://am.al-ain.com/article/russia-ukraine-war-day-659

አል ዐይን ኒውስ

የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ምን ላይ ይገኛል?

ሶልንሴፕዮክ የተባለ የመረጃ ጠላፊዎች ቡድን የዩክሬን ግዙፍ የሞባይ ተቋም ላይ የሳይበር ጥቃት ፈጽሟል

የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ምን ላይ ይገኛል?
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው።

ያግኙን +251913134524

Last updated 1 month ago

ስለ መድፈኞቹ የሚወጡ መረጃዎች ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም

- የዝዉዉር ዜና
- የአሰልጣኞች አስተያየት
- የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
- ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት

ለማስታወቂያ ስራ  --> @MKHI7

Last updated 1 month ago

BoA Social media links
@ https://www.facebook.com/BoAeth
@ https://www.instagram.com/abyssinia_bank
@ https://www.linkedin.com/company/bankofabyssinia/
@ https://twitter.com/abyssiniabank
@BOA_ATM_bot

Last updated 2 weeks ago