Dive into the Ultimate Free Library: Your One-Stop Hub for Entertainment!

ትምህርት በቤቴ®

Description
A channel created for sharing

🔺study tips,
🔺short notes,
🔺tutorials,
🔺educational news,
🔺life tips and some motivational quotes ...


Buy ads: https://telega.io/c/AAAAAFAvYe4hmoy1ouXbBA
📩 For comment- @Tmhert_bebete_info_bot
Advertising
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 3 days, 2 hours ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated 1 month ago

በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ❗
መረጃ ለማድረስ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከስር ባለው ሊንክ ይጻፉልን👉http://t.me/ayulaw

Last updated 5 days, 7 hours ago

4 weeks ago
ትምህርት በቤቴ®
4 weeks ago
በቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ በ16 አመቷ ዲግሪ በመያዝ …

በቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ በ16 አመቷ ዲግሪ በመያዝ ክብረ ወሰን የሰበረችው ኢትዮጵያዊት

ኢትዮጵያዊቷ ሀና ቴይለር ሽሊትዝ በአሜሪካ ከሚገኘው የቴክሳስ የሴቶች ዩኒቨርሲቲ በ16 አመቷ የሶሺዮሎጂ ትምህርቷን በማጠማቀቅ በእህቷ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን መስበሯ ተነግሯል።

ከዚህ ቀደም የሀና ወንድም የሆነው ኢያን በ17 አመቱ ፒኤችዲውን ያገኘ መሆኑ ሲነገር ታላቅ እህቷ የሆነችው ሃሌይ ቴይለር በአሜሪካ ታሪክ በእድሜ ትንሿ ተመራቂ ተማሪ በመሆን በህግ ት/ት ዲግሪ የያዘች መሆኑም ተጠቁሟል።

ሀና ገና ስትወለድ እናቷን በቲቢ በሽታ ምክንያት አጥታለች። "የመጀመሪያ እና የመጨረሻ ግንኙነቴ ነበር ከእናቴ ጋር።፤ ፎቶ እንኳን የለኝም። በሚታከም በሽታ ነው እናቴን ያጣሁት" ስትል ከኒዊስዊክ ጋር በነበሬት ቆይታ ገልጻለች።

የእናቷን ህልፈት ተከትሎ የ10 ወር ህጻን እያለች አሳዳጊዎቿ ወደ አሜሪካ የወሰዷት ሲሆን እሷም በተመሳሳይ ልክ እንደ እናቷ በቲቢ በሽታ ታምማ መቸገሯን ነው ያስታወሰችው።

"የኔ ከቲቢ በሽታ መትረፍ የመዳን ምስክርነት ብቻ ሳይሆን በአሜሪካ ያለው የማኅበረሰብ ጤና አገልግሎት ጥንካሬ ነው። " ስትል ሀና ትናገራለች።

በ ኤክስ ገጿ ስለራሷ ባሰፈረችው አጭር ገለጻ ባዮ " በጉዲፈቻ ከኢትዮጵያ የመጣው፤ ከቲቢ በሽታ የተረፍኩ፤ አሁን በሶሾሎጂ የPHD ትምህርቴን በመከታተል ላይ ያለው፤ ለጤና ፍትኃዊነትና የቲቢ በሽታን ለማጥፋት የምታገል" ስትል አስፍራለች።

አክላም፥ "ህይወቴ የተቀየረውም ባገኘውት እድልና የህክምና ድጋፍ ነው፤ ይህ እድል በተለይ እኔ እንደተወለድኩበት ሀገር አይገኝም፤ ይህ ልዩነት የጤና ሥርዓቱ በተለይ አነስተኛ እና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት እንዲጠነክር የማንቃት፤ የፖሊሲ ማሻሻያዎች እንዲመጡ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግ የማነሳሳት ሥራ እንድሰራ ገፋፍቶኛል" ብላለች።

በዚህ የተነሳም በማኅበረሰብ፣ በጤና እና በበሽታ መካከል ያለውን ትስስር ለማጥናት የፒኤችዲ ትምህርቷን በሶሾሎጂ ዘርፍ ልትከታተል እንደሆነ አስረድታለች።

❤️ @temhert_bebete

4 weeks, 1 day ago

Who's here?

We've asked for a free link to a paid channel, for our subs.
x2-x3 Signals here

👉 CLICK HERE TO JOIN 👈
👉 CLICK HERE TO JOIN 👈
👉 CLICK HERE TO JOIN 👈

❗️JOIN FAST! FIRST
1000 SUBS WILL BE ACCEPTED

1 month ago
ትምህርት በቤቴ®
1 month ago
ዲላ ዩኒቨርሲቲ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙና ዘንድሮ …

ዲላ ዩኒቨርሲቲ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙና ዘንድሮ የመልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት ጀመረ፡፡

ዩኒቨርሲቲው በበጎ ፍቃደኛ መምህራን በመታገዝ በተለያዩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት የማስጀመሪያ መርሐግብር አከናውኗል፡፡

በጉዲኦ ዞን ከሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል አምስት ትምህርት ቤቶች ላለፉት ሦስት ዓመታት አንድም ተማሪ ወደ ዩኒቨርሲቲ አለማሳለፋቸውን የዲላ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት እና ስነ-ባህሪ ተቋም ያደረገው ጥናት ያሳያል፡፡

በመሆኑም የማጠናከሪያ ትምህርቱ በጌዴኦ ዞን የሚታየውን ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ማነስን ለማሻሻል ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሏል፡፡

የማጠናከሪያ ትምህርቱ ለአንድ ወር ከአንድ ሳምንት የሚቆይ ሲሆን፤ በተመረጡት ትምህርት ቤቶች አርብ፣ ቅዳሜ እና እሁድ የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።

❤️ @temhert_bebete

1 month ago
[***🔥*****ExitExamAI.et**](http://%F0%9F%94%A5ExitExamAI.et/)***🔥***

🔥ExitExamAI.et🔥

ሰኔ 14/2016 ለሚጀመረው የመውጫ ፈተና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን መጠቀም ለተሻለ ውጤት! ካለው የፍላጎት መጠን የተነሳ ለ April 23, ተይዞ የነበረው ይፋዊ የማስጀመርያ ቀንና ፈተናው የሚጀመርበትን ግዜ ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ May 01, 2024 (ሚያዝያ 23፣ 2016) የተዛወረ መሆኑን እንገልጻለን። ቀድመው በመመዝገብ ቦታዎን ይያዙ!

ለፈተናው ትዘጋጁ ዘንድ ChatGPTን4.0 በመሳሰሉ AI ሞዴሎችን በመጠቀም የተዘጋጀዉ ExitExamAI.et ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው!

የተለያዩ ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችንና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et

🚀 ExitExamAI.et will be officially launched on May 01, 2024!🚀

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations! Considering the official exam date, we moved the released date from April 23, 2024 to May 01, 2024.

The AI models offers AI-driven study materials, question banks, international exams, previous models and question along with engaging daily challenges.

Visit: https://exitexamai.et/

Tg: @ExitExamAI

1 month, 1 week ago

የተሻለ ውጤት የሚያመጡ  ተማሪዎች የአጠናን ልምዳቸው ምን ይመስላል**

📢 12 ወሳኝ ነጥቦች

📖1 ጥናት ከመጀመራቸው በፊት ለምን ዓላማ እንደሚያጠኑ ቀድመው ዓላማ ያስቀምጣሉ።
ይህ ማለት ምን ለማወቅ እንደሚያጠኑ ቀድመው ያቅዳሉ።

📖 2 መፅኃፍ ገልጠው ጥናት ከመጀመራቸው በፊት ስለሚያጠኑት ርዕሰ ጉዳይ የራሳቸውን ግምት ያስቀምጣሉ። መፅሀፍ ገልጠው ጥናት ከጀመሩ በኃላ የነበራቸውን ግምት እያጠናከሩ...የተሳሳተው
ን እያስተካከሉ ይጓዛሉ።

📖3 ሲያጠኑ ያገኙትን አንኳር ነጥብ አጠር አድርገው ማስታወሻቸው ላይ ያሰፍራሉ።

📖4 አንብበው ለ መረዳት ያስቸገራቸውን ነጥብ /ሀሳብ/ ደጋግመው ያነባሉ....

📖 5 ጥናት ከ መጀመራቸው በፊት ማጥናት ስለ ፈለጉት ርእሰ ጉዳይ ጥያቄዎች ይፋጥራሉ። መፅኃፍ ገልጠው ጥናት ከጀመሩ በሃላ ለጥያቄዎቻቸው መልስ ይፈልጋሉ እንጂ ሁሉም ነገር በ ማንበብ ጊዜያቼውን አያጠፉም።

📖6 ሲያነቡ ያገኙትን አዲስ ሀሳብ ወይም መረጃ ከ አሁን በፊት ከሚያወቁት ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችል መሆኑን እና አለመሆኑን ይመረምራሉ::

📖7 በ አንድ ጊዜ ብዙ ነገር ለ ማጥናት አይሞክሩም፡፡ በ አንድ ጊዜ ብዙ ነገር ለ ማጥናት መሞከር ትርፉ ድካም መሆኑን ተረድተውታል፡፡

📖8 ሁልጊዜም ቢሆን ለትምህርት ጉዳዮች የሚጠቀሙበት የተለየ ጊዜ አላቸው፡፡

📖9 ያሰቡትን ነገር ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኝነት አላቸው...አያፈገፍጉም፣ አያቅማሙም፡፡

📖10 ሲያጠኑ የሚከብዳቸውን ክፍል ቅድሚያ ሰጥተው ያነባሉ፡፡

📖11 ተባብሮ በመስራት ያምናሉ፡፡ ያግዛሉ፣ ይጠይቃሉ፡፡

📖12 እራሳቸው ይገመግማሉ፡፡ ደካማ ጎናቸዉ በፍጥነት ያስተካክላሉ፡፡**

❤️ @temhert_bebete
❤️ @temhert_bebete

1 month, 1 week ago
1 month, 1 week ago
1 month, 2 weeks ago
ትምህርት በቤቴ®
We recommend to visit

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ

Last updated 3 days, 2 hours ago

ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ 👉 @Esat_tv_comment_bot

🇪🇹ኢሳት የኢትዮጵያ አይን እና ጆሮ🇪🇹

Last updated 1 month ago

በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ❗
መረጃ ለማድረስ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከስር ባለው ሊንክ ይጻፉልን👉http://t.me/ayulaw

Last updated 5 days, 7 hours ago