Digital Innovation

Education

ከፍታ የእናንተ የወጣቶች ፕሮግራም ነው፡፡

ከፍታ ከ አሜሪካ የልማት ተራድኦ (ዩኤስኤ አይዲ) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በአምሬፍ ሔልዝ አፍሪካ እና አጋሮቹ
ከኢትዮጵያ ወጣቶች ጋር በቅንጅት የሚተገበር ፕሮጀክት ሲሆን ወጣቶች የእራሳቸውን ኢኮኖሚያዊ አቅም፣ የሲቪል እና
ማህበራዊ ተሳትፎ እንዲያሳዳጉ ይሰራል፡፡

Last updated 6 Monate, 1 Woche her