ከፍታ የእናንተ የወጣቶች ፕሮግራም ነው፡፡ከፍታ ከ አሜሪካ የልማት ተራድኦ (ዩኤስኤ አይዲ) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በአምሬፍ ሔልዝ አፍሪካ እና አጋሮቹከኢትዮጵያ ወጣቶች ጋር በቅንጅት የሚተገበር ፕሮጀክት ሲሆን ወጣቶች የእራሳቸውን ኢኮኖሚያዊ አቅም፣ የሲቪል እናማህበራዊ ተሳትፎ እንዲያሳዳጉ ይሰራል፡፡
Last updated 6 Monate, 1 Woche her