የአምባሰል ወ/እ/ጉ/ም/ቤት ቻናል

Description
አላማችን የወረዳችንን ህዝበ ሙስሊም ከባእድ አምልኮ እንድርቅና ተዉሒድን አጥብቆ እንድይዝ በማድረግ ቁርአናዊና ሀዲሳዊ አስተምህሮቶችን መግቦ በሀቅ ላይ ብቻ አንድ ማድረግ ነዉ።
We recommend to visit

የኢትዮጵያ የመጀመሪያው አልበሞች እንደወጡ መገኛ ቻናል ነው ይቀላቀሉን የሚገራርሙ አልበሞች እንደወጡ እንዲሁም ቆየት ያሉ የድሮ አልበሞች እና የሳምንቱ አሪፍ ነጠላ ዜማ ያገኛሉ
........................
Buy ads:

፨ለማንኛውም ሀሳብ አስተያየት እና ፕሮሞሽን
👉👉 @ethioalbumsbot

Channel Created May 3/201

በዚህ ቻናል ላይ የተለያዩ ተከታታይ ፊልሞች በትርጉም ማግኘት ይችላሉ 😍 ።

➲ቻናላችንን ሼር ያርጉ @Series_Amhh

ለማስታወቂያ ስራ 👉 @Abusheymc

📥ምርት እና አገልግሎቶን ማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን
FOR ANY PROMOTION 📩 @Abemallik

1 year, 7 months ago
የአምባሰል ወ/እ/ጉ/ም/ቤት ቻናል
1 year, 7 months ago
የአምባሰል ወ/እ/ጉ/ም/ቤት ቻናል
1 year, 9 months ago
**ሰበር ዜና

**ሰበር ዜና
የወረኢሉ ወረዳ እና ከተማ አስተዳደር እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዛሬ ርክክቡን በህግ ፊት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ተፈፅሟል አልሃምዱሊላህ !

የርክክቡ ታዛቢዎች
?የደቡብ ወሎ እስልምና ጉዳይ  አመራሮች
?የወረኢሉ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ
?የወረኢሉ ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ

ቀጣይ መጅሊሱን የተረከባችሁ አባቶችና ወንድሞች ህዝበ ሙስሊሙን በቅንናትና በታማኝነት እንድታገለግሉ አላህ ይገዛችሁ እያልን መልካም የስራ ጊዜ እንድሆንላችሁ እንመኛለን  !

ወንድማችሁ ጀማል እንድሮ አቡ መርየም !

ህዳር 22/2017**

https://t.me/YewereiluweredaandketemaMejilis/2250

?https://t.me/murselseid

1 year, 10 months ago

اسمع أيها المتعالِ على العلماء ويا من لم تعرف قدرك............
.
.
.
.
【قم عني ولا أراك تدنو من مجلسي】

عن أبي عاصم، يقول:

سمعت سفيان الثوري، وقد حضر مجلسه شاب من أهل العلم، وهو يترأس، ويتكلم، ويتكبر بالعلم على من هو أكبر منه، قال: فغضب سفيان وقال: لم يكن السلف هكذا كان أحدهم لا يدعي الإمامة، ولا يجلس في الصدر ‌حتى ‌يطلب ‌هذا ‌العلم ‌ثلاثين سنة، وأنت تتكبر على من هو أسن منك، قم عني ولا أراك تدنو من مجلسي.

(صحيح)
المدخل للبيهقي ١٧٧٦

قلت:

غضب سفيان لله تعالى، وغضب احتراما للعلم وحملته الكبار، فكيف لو رأى سفيان رحمه الله زماننا، كيف لو رأى الشباب الفارغ الذي لم يعرف إلا بكتابات فارغة في صفحات الفيس ووسائل التواصل، وهو يخوض مع الخائضين ويعلق على كل نازلة قائلا: وأنا أرى وأنا أرى، فليتك ما كتبتَ ولا رأيتَ ولا جلستَ في الصدارة، رحم الله الإمام سفيان وأنزله منزلة الأبرار.

منقول :ــــ
?https://t.me/murselseid

1 year, 10 months ago

اللهم سلمنا مع السالمين نجنا مع الناجين ولا تهلكنا مع القوم الظالمين  !!

?https://t.me/murselseid

2 years ago

?ጥቆማ ከኢብኑ ሙነወር 【አሏህ ይጠብቀዉና】

ጥቂት ነጥቦች ለመጅሊስ
(በየትኛውም እርከን ላይ ላላችሁ ሁሉ!)
~
1- መቼም ኃላፊነታችሁ ላይ ሁሌ እንደማትቆዩ የሚታወቅ ነው። ስለሆነም እስካላችሁ ድረስ በኢኽላስ መስራት ላይ አደራችሁን። ለኢትዮጵያ ሙስሊም የምትውሉት ትልቁ ውለታ ዐቂዳውን መጠበቅ ነው። ስለዚህ በተውሒድ ላይ ከልብ ሆናችሁ ብትሰሩ መልካም ነው፣ አላህ ያግዛችሁና። ከአሕ -ባሽ ይጠበቅ ዘንድ መሬት የረገጠ ስራ ቢሰራ። በራሳችሁ ባይመቻችሁ በየ አካባቢያችሁ ሌሎች እንዲሰሩት ብታመቻቹ። በአዲስ አበባ አንዳንድ ሰፈሮች ላይ ማህበረሰቡን ባገለለ መልኩ መስጂዶች በአሕ - ባሽ በብቸኝነት እንዲያዙ የተደረጉበትን ስህተት ቢስተካከል። በዚህ ላይ ጣልቃ የሚገቡ ሰዎችን ጥግ እንዲይዙ ቢደረግ።
2- ለመስጂድ መስሪያ የተሰጡ ቦታዎች እንደምንም ብላችሁ ግንባታ እንዲካሄድ ብታደርጉ። የፖለቲካው ንፋስ ሲቀያየር ምን እንደሚመጣ አይታወቅም። የመስጂድ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ደግሞ መስሪያ ቦታዎችን መጠየቁ ሊጠናከር ይገባል።
3- በፌደራልና በአዲስ አበባ መጅሊስ የሚናፈሱ አሉባልታዎችን ብተቆጣጠሩ። ወሬ የሚያናፍሱ አካላትን ማራቅ ይገባል። እስከ መቼ ነው የማህበራዊ ሚዲያ አጀንዳ የምትሆኑት? እንዲሁ እየፈጠሩ እያወሩ ከሆነ ምንም ማድረግ አይቻልም።
4- አንዳንድ በመጅሊስ አመራሮች ሚዲያ ላይ የሚቀርቡ ንግግሮች የሚያሳቅቁ ናቸው። አድማጭን የሚያሳቅቅ ወይም ከዲን ጋር የሚጋጭ ንግግር ከሚወጣ ወይ ቀድሞ መዘጋጀት አልያ ፅፎ ማንበብ ይሻላል።
5- ከፌደራል ጀምራችሁ በየትኛውም ክልል ያላችሁ እባካችሁን ዘረኝነት ላይ አጥብቆ መስራት ይገባል። ለመስጂድ ኢማምነት ብሄር የሚታይባቸው አካባቢዎች አሉ። ይሄ በጣም ደስ የማይል ነገር ነው። ሳዑዲ እርስ ቤት ውስጥ በአስከፊ ሁኔታ ላይ ያሉ ወገኖቻችን በዘር ተቧድነው እየተደባደቡ ነው። መላ ብትፈልጉ። በክልሎች በዘር ግጭት እየተጎዱ ላሉ ወገኖች ለሌሎች በሚታይ መልኩ ከጎናቸው ብትቆሙ ጥሩ ነው። በዚህ ላይ ህዝብ ማስተባበር ይገባል።
6- በመጨረሻም የሸይኽ ዐብዱ ግድ.ያ ምርመራው ምን ላይ እንዳለ ብታሳውቁ መልካም ነው። ጉዳዩ እንደ ዋዛ ችላ ተብሎ የቀረ ይመስላል። ምናልባት ትኩረት ተነፍጎት ከሆነ ብታስቡበት መልካም ነው።
አላህ በኢኽላስ የምትሰሩ፣ ለተውሒድ የምትቆረቆሩ ያድርጋችሁ። ኣሚን።
?https://t.me/murselseid

2 years, 1 month ago

መዉደቅ ማለት መሞት ማለት አይደለምና አንድ ጊዜ ከወደቅኩ በቃ አይሳካልኝም ማለት ነዉ የሚል እሳቤ እንዳይኖርህና ከትጋትህ እንዳትገታ አደራ!!
ለታላላቅ ስኬቶች የበቁ ብዙ ሰዎችን ታሪክ ብታስተዉል መነሻቸዉ ላይ ብዙ ጊዜ ወድቀዉ ነበር። 
ደጋግመህ ሞክር አንድ ቀን ይሳካል አብሽር!!

?አመስጋኝ ባሪያ ሁን አታብዛ ወቀሳ
?ለስኬት አይበቃም ወድቆ ያልተነሳ

?ከዉድቀትህ ተማር  ይቅር  ማማረሩ
?ተዘግቶ አያዉቅም የአረህማን በሩ

ሙርሰል ሰይድ ጨፌ 29/11/2016
?https://t.me/murselseid

2 years, 1 month ago

ከኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጣውን የእርዳታ ቁሳቁስ ለጎፋ ዞን አተዳደር አስረከቡ።
..
(ሐሩን ሚዲያ፦ሐምሌ 25/2016፣ደቡብ ስቱዲዮ)
..
በደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሸቻ ጎዝዴ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የእርዳታ የምግብና የመጠለያ ቁሳቁስ ከክቡር ሼኽ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ እና ከስራ አስፈጻሚውቻቸው በመረከብ በደቡብ ኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ሃጂ ያሲን ከድርእና ከጎፍ ዞን እስልምና ጉዳይ ስራ አስፈጻሚዎች በጋር በመሆን ለጎፋ ዞን አስተዳደር ያስረከቡ ሲሆን
.
ሶስት ሺህ ቆርቆሮ፣ 200 ኩንታል ዱቄት፣ 95 ፓኬት ሚስማርና 400 ማንጠፊያ ጂባ እና 100 ፍራሽ በአጠቃላይ ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የእርዳታ ቁሳቁሶች ለዞኑ አስተዳደር አስረክበዋል።የእርዳታ ቁሳቁሱንም ካስረከቡ በኋላ ወደ ኪንቾ ሸቻ ጎዝዴ ቀበሌ ድረስ በማምራት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናንተዋል።
.
ይህ ድጋፋችን የመጀሪያ እንጂ የመጨረሻ አይደለም በማለት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቁቋም በሚደረገው ስራ የኢትዮጲያ እስልምና ጠቅላይ ምክር ቤትም ሆነ የክልሉ እ/ጉ/ከፍተኛ ም/ቤት ከጎፋ ዞን መንንግስት ጎን እንደሚቆም የደቡብ ኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ሃጂ ያሲን ከድ አረጋግጠዋል።
.
ላደረጋችሁልን ድጋፍና ሀዘናችን ስለተጋራችሁን በጎፋ ዞን ህዝብና መንግስት ስም እናመሰግናለን በማለት ኢንጂነር ዳግማዊ አየለ የጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።
.
በፌደራል መጅሊሱ ፕሬዘዳንት ሼኽ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ የተመራው ልዑክ ያመጣውን የእርዳታ ቁሳቁስ ለደቡብ ኢትትዮጲያ ክልል የመንግስት ኃላፊዎች ማስረከባቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው።

©ሀሩን ሚዲያ
?https://t.me/murselseid

2 years, 1 month ago

والله لقد صدق القائل " لو سكت الجاهل لسقط الخلاف"
نعم لو سكتت أفواف الجهال وتكلمت ألسن العلماء  فقط لسلم المسلمون من التفرق  والتمزق  والتنازع والتخالف في أمر دينهم وعقائدهم
ولكن بالأسف الشديد انعكس الأمر في زمننا هذا يتكلم وينغمس الجاهل في الأمور التي سكت عنها الأجلاء والعلماء الكبار من السلف والخلف خوفا وحياء من ربهم وورعا في دينهم وحذرا من التكلم في دين الله بغير علم وسلطان منه! 

وهذا والله بلاء من الله نزل على هذه الأمة بعد موت نبيها - صلى الله عليه وسلم - 
“فإنا لله وإنا إليه راجعون“

اللهم رُدَّنا إلى ما كان عليه الأولون من الصحابة والتابعين وتابعهم!!
أخوك مرسل بن سيد الچفي
?https://t.me/murselseid 21/11/2016

We recommend to visit

የኢትዮጵያ የመጀመሪያው አልበሞች እንደወጡ መገኛ ቻናል ነው ይቀላቀሉን የሚገራርሙ አልበሞች እንደወጡ እንዲሁም ቆየት ያሉ የድሮ አልበሞች እና የሳምንቱ አሪፍ ነጠላ ዜማ ያገኛሉ
........................
Buy ads:

፨ለማንኛውም ሀሳብ አስተያየት እና ፕሮሞሽን
👉👉 @ethioalbumsbot

Channel Created May 3/201

በዚህ ቻናል ላይ የተለያዩ ተከታታይ ፊልሞች በትርጉም ማግኘት ይችላሉ 😍 ።

➲ቻናላችንን ሼር ያርጉ @Series_Amhh

ለማስታወቂያ ስራ 👉 @Abusheymc

📥ምርት እና አገልግሎቶን ማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን
FOR ANY PROMOTION 📩 @Abemallik