Wolkite University yeselefiyah channel

Description
የዚህ ግሩፕ ዓለማ
1. ከመንሐጅ ጋር በተያያዘ ያሉ ሙሓደረዎች ፣ምክሮችና ሌላም ጠቃሚ መልዕክቶች በማስተላለፍ ለመመካከር
2.ቻነሉ በተለይም WKU ና አከበቢውን በተመለከተ ከሰለፊዮች ጋ ሀቅን የምንማመርበት አጥማሚዎችን የምነስጠነቅቅበት አወዘጋቢዎችን የምናጋልጥበት ግራ የተጋቡትን የምናመለክትበት ይሆነል በአለሀ ፍቃድ እንሸ አላህ
3 WKUተማሪዎችን የሚመለከት መልእክቶችን ለማስተላለፍ ነው
Advertising
We recommend to visit

Last updated 2 months, 2 weeks ago

☆- لـ نـشـر اعلانـاتــكم $ @QQQQKS
10قنوات لتمويل @XX_2S

☆آشعار☆ستوريات☆انستا☆بنات
☆-مآ أحزَن الله عَبداً الا لـ يُسعده ♡

• لـ طلب بوت حمايه? ? @VAOD_BOT

☆-1 المنشئ #حمودي_الزعيم

☆-2المنشئ #الذهبي

✹ القنـاه الاولئ علئ التليڪرام والباقي تقليد

Last updated 1 month, 2 weeks ago

سيرافقك قلبي إلى اخر العمر
- لطلب تمويل تواصل ← : @ooooow
- قناة التمويلات : @xxxxzz

Last updated 3 weeks, 3 days ago

1 month, 3 weeks ago

አስደሳች ዜና ለሐቅ ፈላጊዎች በሙሉ
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
ቁጥር 3:- የሙመይዓዎች  በሰለፎች ሚንሃጅ ላይ ያላቸው አደጋ ከሌሎች ሙብተዲኦች የከፋ ስለመሆኑ

# ሁሉንም አንድ ክፍል
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
? የድምጽ ጥራቱ በተሻለ ተስተካክሎ እና ለማንኛውም ስልክ ተዘጋጅቶ የቀረበ?
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
⤵️⤵️⤵️⤵️
ይ=ደ=መ=ጥ
➴➴➴➴➴
====================
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
ዝግጅት:- በተከበሩ  ሸይኽ  ሀሰን ብን ገላው ብን ሀሰን ሃፊዘሁሏህ የተዘጋጀ
➴➴➴➴➴
====================
በቻልነው ሁሉ ለሌሎች እንዲደርስ share/ሼር/ በማድረግ የበኩላችንን እናበርክት ባረከሏሁ ፊኩም።
➴➴➴➴➴
====================
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ

•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
كن على بصيرة
➴➴➴➴➴
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/alateriqilhaq

1 month, 3 weeks ago

ተማር ከዛም ተናገር አስተምር ወሳኝ (ምላሽ) ለአህባሽ ድን አበላሽ

ርዕስ"
የሞተ ሰው ይረዳል ወይስ አይረዳም

➫ድረሱልኝ ማለት ባንቱ ተጠጋን ወዳያቱ
➬ሸሽተናል ካለንበት ጭንቅ አውጡን ቁረጡን ፍለጡን
➬ልጅ ስጡን ማለት ከሞቱ ቦኋላ ይጠቅማሉን?
ሙሳ አለሂ ሰላም ሙተው አልጠቀሙምን ?  በሚል ዙሪያ ለአህባሽ አንጃዎች  ወሳኝ ምላሽ ረድ የተሰጠበት  ምክር ሳታዳምጡ እንዳታልፉት በውስጡ በርካታ በኛ ላይ ለሚያመጧቸው  ብዥታ የሚፍጥሩብነን ሹበሀ ጥርጣሬና ከንቱ የሆነ ወሬ ፍቱን መድሃኒትቱ ወደ ቁርአንና ሐድስ መመለስ በሰለፎች አረዳድ ምላሽ ማድረጉ ትልቅ ትምርት አዘል ጥቅሞች አሉት

የአህባሾችን ማምታቻ  ብዥታ ጥርጣሬ ምላሽ  የተደረገበት ምክር ነው

? በሸይኽ ሙሐመድ  ሀያት
{ሃፊዘሁሏህ}

?️قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله :

? من فسدت عقيدته ؛ فإنه يكون خاسرا في الدنيا والآخرة، وذلك هو الخسران المبين، ومن صلحت عقيدته يكون هو السعيد في الدنيا والآخرة.
https://t.me/hussenhas
?[ المنتقی (جزء ۱ ، ۱۹۳)
https://t.me/hussenhas
https://t.me/hussenhas

1 month, 3 weeks ago

?قال العلاّمة صالح الفوزان حفظه الله:

لا يجتمع  المختلفون في العقيدة ، مهما حاول من حاول لإنه يريد أن يجمع بين المتضادات

?التعليق على شرح السنة ٤٠/١
كُن على نهج السلف الصالح من أهل السنة "السلفيين"

رافضي
شيعي
صوفي
أشعري
خراجي
سروري
إخواني
تبليغي
إباضي
أحمدي

أساس النهج السلفي:
✍?قال فضيلة الشيخ أحمد بن يحيى النجمي رحمه الله : أصحاب محمد صلى الله عليه وسلَّم هم أساس النهج السلفي الذي يسير عليه أهل السنة والجماعة
?| إرشاد الساري (   55 |   )

1 month, 3 weeks ago

قال ابن تيمية في زيارة القبور والاستنجاد بالمقبور(1/9) وهو ضمن مجموع الفتاوى (27/67):

?️ فإذا جعل من اتخذ الملائكة والنبيين أربابا كافرا
?️ فكيف من اتخذ من دونهم من المشايخ وغيرهم أربابا.
وتفصيل القول أن مطلوب العبد إن كان من الأمور التي لا يقدر عليها إلا الله تعالى مثل أن يطلب شفاء مريضه من الآدميين والبهائم أو وفاء دينه من غير جهة معينة أو عافية أهله وما به من بلاء الدنيا والآخرة وانتصاره على عدوه وهداية قلبه وغفران ذنبه أو دخوله الجنة أو نجاته من النار أو أن يتعلم العلم والقرآن أو أن يصلح قلبه ويحسن خلقه ويزكي نفسه وأمثال ذلك فهذه الأمور كلها لا يجوز أن تطلب إلا من الله تعالى
?️ ولا يجوز أن يقول لملك ولا نبي ولا شيخ سواء كان حيا أو ميتا اغفر ذنبي ولا انصرني على عدوي ولا اشف مريضي ولا عافني أو عاف أهلي أو دابتي وما أشبه ذلك .
?️ ومن سأل ذلك مخلوقا كائنا من كان  فهو مشرك بربه من جنس المشركين الذين يعبدون الملائكة والأنبياء والتماثيل التي يصورونها على صورهم ؛ ومن جنس دعاء النصارى للمسيح وأمه  ؛ قال الله تعالى ﴿ وإذ قال الله يا عيسى ابن مريم أأنت قلت للناس اتخذوني وأمي إلهين من دون الله ﴾ الآية وقال تعالى ﴿ اتخذوا أحبارهم ورهبانهم أربابا من دون الله والمسيح ابن مريم وما أمروا إلا ليعبدوا إلها واحدا لا إله إلا هو سبحانه عما يشركون ﴾.
وأما ما يقدر عليه العبد فيجوز أن يطلب منه في بعض الأحوال دون بعض فإن مسألة المخلوق قد تكون جائزة وقد تكون منهيا عنها قال الله تعالى ﴿ فإذا فرغت فانصب وإلى ربك فارغب ﴾ وأوصى النبي  ابن عباس « إذا سألت فاسأل الله وإذا استعنت فاستعن بالله » وأوصى النبي  طائفة من أصحابه أن لا يسألوا الناس شيئا فكان سوط أحدهم يسقط من كفه فلا يقول لأحد ناولني إياه ؛ وثبت في الصحيحين أنه  قال: « يدخل الجنة من أمتي سبعون ألفا بغير حساب وهم الذين لا يسترقون ولا يكتوون ولا يتطيرون وعلى ربهم يتوكلون » والإسترقاء طلب الرقية وهو من أنواع الدعاء ومع هذا فقد ثبت عنه  أنه قال « ما من رجل يدعو له أخوه بظهر الغيب دعوة إلا وكل الله بها ملكا كلما دعا لأخيه دعوة قال الملك ولك مثل ذلك » ومن المشروع في الدعاء دعاء غائب لغائب ، ولهذا أمر النبي  بالصلاة عليه وطلبنا الوسيلة له وأخبر بما لنا في ذلك من الأجر إذا دعونا بذلك فقال في الحديث « إذا سمعتم المؤذن فقولوا مثل ما يقول ثم صلوا علي فإن من صلى علي مرة صلى الله عليه عشرا ثم اسألوا لي الوسيلة فإنها درجة في الجنة لا ينبغي أن تكون إلا لعبد من عباد الله وأرجو أن أكون أنا ذلك العبد فمن سأل الله لي الوسيلة حلت له شفاعتي يوم القيامة » .أهـ

1 month, 3 weeks ago

قال ابن تيمية في منهاج السنة النبوية (2/270):

وفي صحيح مسلم عن النبي  قال: « لا تجلسوا على القبور ولا تصلوا إليها » فنهى عن الصلاة إليها لما فيه من مشابهة المشركين الذين يسجدون لها وفي السنن والمسند قال الأرض كلها مسجد إلا المقبرة والحمام ؛ والسبب الذي من أجله نهى عن الصلاة في المقبرة في أصح قولي العلماء هو سد ذريعة الشرك كما نهى عن الصلاة وقت طلوع الشمس وقت غروبها فإنها تطلع بين قرني شيطان والمشركون يسجدون لها حينئذ فنهى عن قصد الصلاة في هذا الوقت لما في ذلك من المشابهة لهم في الصورة وإن اختلف القصد
?️ كذلك نهى عن الصلاة في المقبرة لله لما فيه من مشابهة من يتخذ القبور مساجد وأن المصلى الله لا يقصد ذلك سدا للذريعة ؛ فأما إذا قصد ليصلي هناك ليدعوا عند القبور ظنا أن هذا الدعاء هناك أجوب فهذا ضلال بإجماع المسلمين وهو مما حرمه الله ورسوله وأبلغ من ذلك أن يدعى ويقسم على الله بالميت وأبلغ من ذلك أن يسأل الله به ونحو ذلك.
?️ وأبلغ من ذلك أن يسافر إليه من مكان بعيد لهذا القصد أو ينذر له أو لمن عنده دهن أو شمع أو ذهب أو فضة أو قناديل أو ستور فهذا كله من نذور أهل الشرك ولا يجوز مثل هذا النذر باتفاق المسلمين ولا الوفاء به كما ثبت في صحيح البخاري عن النبي  أنه قال « من نذر أن يطيع الله فليطعه ومن نذر أن يعصيه فلا يعصه » ولا يجوز أن ينذر أحد إلا طاعة ولا يجوز أن ينذرها إلا لله
?️ فمن نذر لغير الله فهو مشرك كمن صام لغير الله وسجد لغير الله ومن حج إلى قبر من القبور فهو مشرك
?️ بل لو سافر إلى مسجد لله غير المساجد الثلاثة ليعبد الله فيها كان عاصيا لله ورسوله فكيف إذا سافر إلى غير الثلاثة ليشرك بالله
وفي الصحيحين من حديث أبي سعيد وأبي هريرة عن النبي  أنه قال: « لا تشدوا الرحال إلا إلى ثلاثة مساجد المسجد الحرام والمسجد الأقصى ومسجدي هذا » ؛ ولهذا قال غير واحد من العلماء إن السفر لزيارة المشاهد سفر معصية ومن لم يجوز القصر في سفر المعصية منهم من لم يجوزه لاسيما إذا سمى ذلك حجا وصنفت فيه مصنفات وسميت مناسك حج المشاهد
?️ ومن هؤلاء من يفضل قصد المشاهد وحجها والسفر إليها على حج بيت الله الحرام الذي فرض الله حجه على الناس
?️ وهذا أمر قد وقع فيه الغلاة في المشايخ والأئمة المنتسبين إلى السنة وإلى الشيعة حتى أن الواحد من هؤلاء في بيته يصلى لله الصلاة المفروضة بقلب غافل لاه ويقرأ القرآن بلا تدبر ولا خشوع وإذا زار قبر من يغلو فيه بكى وخشع واستكان وتضرع وانتحب ودمع كما يقع إذا سمع المكاء والتصدية الذي كان للمشركين عند البيت .أهـ

1 month, 3 weeks ago

قال ابن القيم في مدارج السالكين (1/362):
وفسق الإعتقاد
كفسق أهل البدع الذين يؤمنون بالله ورسوله واليوم الآخر ويحرمون ما حرم الله ويوجبون ما أوجب الله ولكن ينفون كثيرا مما أثبت الله ورسوله جهلا وتأويلا وتقليدا للشيوخ ويثبتون ما لم يثبته الله ورسوله كذلك ؛ وهؤلاء كالخوارج المارقة وكثير من الروافض والقدرية والمعتزلة وكثير من الجهمية الذين ليسوا غلاة في التجهم.
وأما غالية الجهمية فكغلاة الرافضة ليس للطائفتين في الإسلام نصيب ولذلك أخرجهم جماعة من السلف من الثنتين والسبعين فرقة وقالوا هم مباينون للملة .أهـ

4 months, 2 weeks ago

በሰለፊዮች መካከል አለመግባባት እንዲኖር የተለያዩ አካላት ይኖራሉና ጥንቃቄ ያስፈልጋል!!
—–—ነቃ በል!!
ሸይኽ አሕመድ ቢን የህያ አን-ነጅሚይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
“የሰለፊዮችን ቁጥር ለማብዛት፣ ሐቅን ለመርዳት እና በመልካምና በተቅዋ ለመተጋገዝ ሳይሆን፣ ማብቂያ የሌለው ረብሻ በሰለፍዮች መካከል እንዲስፋፋ፣ የልዩነት (የኺላፍ) ዘር ፍሬ ለመርጨት እና ሰዎች መንሐጅ ሰለፍን እንዲጠሉ ብሎም እንዲርቁ  ለማድረግ ሲሉ ወደ ሰለፊያ ሰርጎ ገብ  ሰዎች እንዳሉ በእርግጠኝነት እናውቃለን።
እነዚህ  ደግሞ የሰለፊያ ጠላት ከሆኑት፦ ሀዳዲያ፣ ኢኽዋን፣ ሱሩሪያ፣ ቁጥቢያ እና ሌሎችም ከሚያሰራጩት ሴራዎች አንዱ ነው። እነዚህን ተውዋቸው!፣ አንዲትም ቃል አትቀበሏቸው!፣ ከሰለፊይ ናቸው ብላችሁም አትቁጠሩዋቸው፣ ይህም በመንሃጃችሁ ሰላም እንዲገኝ ሰበብ ይሆናል!።”
[ሪሳለቱ አል-ኢማም አን-ነጅሚይ ሊሸይኽ አቢል-ፈድል ሙሀመድ ቢን ዑመር]

በተለይ ዛሬ ላይ የሱሩሪያ ኢኽዋንን ቦታ የተረከበችውን ሙመይዓን ተንኮልና ሴራ በንቃት መከታተልና ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል!!። ብዙ ጊዜ በሠለፊዮች መካከል ለሚፈጠሩ ፊትናዎች በዱኒያዊ ሙዓመለህ ሰበብ ከሙመይዓህ ጋር ልቅ የሆነ ግንኙነት ያላቸው ሰዎች እሳት ሲያቀጣጥሉ ይስተዋላል። አንዳንዴም እንዲህ አይነት ፊትናን የሚያቀጣጥሉ ሰዎችን ከጊዜ በኋላ ከሙመይዐህ አለያም ከሀዳዲያ… ግንኙነት እንዳላቸው አላህ ያጋልጣቸዋል።
✍? ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa)

የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa

Telegram

[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]

እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ! በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ! ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ! ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን

**በሰለፊዮች መካከል አለመግባባት እንዲኖር የተለያዩ አካላት ይኖራሉና ጥንቃቄ ያስፈልጋል!!**
4 months, 2 weeks ago
Wolkite University yeselefiyah channel
4 months, 2 weeks ago
Wolkite University yeselefiyah channel
4 months, 2 weeks ago

*? የዘጠኙ ቀን ፆም*

↪️ አላህ ለባሮቹ ከቸረው ከሰጠው በረከት ውስጥ አንዱ በዙል ሒጃ ወር የመጀመሪያዎቹ ዐስር ቀኖች ውስጥ ያደረገው አምሳያ የሌለው ምንዳና ቱሩፋት ነው። እነዚህን ቀኖች አስመልክቶ ዐብዱላሂ ኢብኑ ዐባስ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላሉ፦

عن ابن عباس– رضي الله عنهما –قال:- قال رسول الله صلى الله عليه وآله وسلم:-
"مَا مِنْ أَيَّامٍ الْعَمَلُ الصَّالِحُ فِيهَا أَحَبُّ إِلَى اللهِ مِنْ هَذِهِ الْأَيَّامِ" يَعْنِي أَيَّامَ الْعَشْرِ، قَالُوا :- يَا رَسُولَ اللهِ، وَلَا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللهِ؟ قَالَ:- "وَلَا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللهِ، إِلَّا رَجُلٌ خَرَجَ بِنَفْسِهِ وَمَالِهِ، فَلَمْ يَرْجِعْ مِنْ ذَلِكَ بِشَيْءٍ".
أخرجه أبو داود وابن ماجه وغيرهما.

"ከእነዚህ ቀናቶች የበለጠ መልካም ስራ አላህ ዘንድ ተወዳጅ የሆነበት አንድም ቀን የለም (የዙል ሒጃ ዐስሩ ቀኖች) አንቱ የአላህ መልእክተኛ ሆይ በአላህ መንገድ ላይ መታገልም ቢሆን?  አሉዋቸው። በአላህ መንገድ ላይ መታገልም ቢሆን, ምናልባት አንድ ሰው ነፍሱንና ገንዘቡን ይዞ ወጥቶ በምንም ነገር ካልተመለሰ እንጂ"

ይህ ሐዲስ መልካም ስራ የቱ እንደሆነ አልገደበም የትኛውም አይነት መልካም ስራ ያካትታል። ይሄኛው መልካም ስራ እዚህ ውስጥ አይገባም የሚል ሰው ማስረጃ ይጠየቃል ካላመጣ ተራ ወሬ ነው የሚሆነው። በእነዚህ ቀናቶች መፆም ከመልካም ስራዎች ውስጥ አንዱ ነው። እያንዳንዱ ቀን ራሱ የቻለ ስለሆነ አንድ ላይ መፆም አይፈቀድም ማለትም ከልብ ወለድ መናገር ነው የሚሆነው።

ነብዩን አስመልክቶ እናታችን ሐፍሳ ይፆሙ ነበር ስትል እናታችን ዓኢሻ ደግሞ ፆመው አያውቁም ትላለች ዑለሞች በዚህ ዙሪያ የተለያየ ማስማሚያ (ማስታረቂያ) አቅርበዋል። ነገር ግን የሳቸው መፆምም ይሁን አለመፆም ንግግራቸውን አይፃረርም። አልፆሙም ቢባል እንኳን መፆም አይቻልም ማለት አይደለም። ምክንያቱም ለኡማቸው የሚጠቅመውን በቃላቸው አረጋግጠዋልና,  አብዛኛዎች የፍቅህ ሊቃውንቶች መፆሙ ሱና ነው ይላሉ። የዘመናችን ትላልቅ ዑለሞች እንደነ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ፣ ዑሰይሚንንና ፈውዛን የመሳሰሉ መፆሙ ከመልካም ስራ መሆኑን አረጋግጠዋል ።
ስለዚህ በዚህ ጉዳይ በየአመቱ ንትርክ መፍጠርና አማኞችን ግራ ማጋባት አያስገልግም።
አላህ ለምልካም ስራ ያግራን።

http://t.me/bahruteka

Telegram

ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም https://telegram.me/bahruteka

*****?*** የዘጠኙ ቀን ፆም**
We recommend to visit

Last updated 2 months, 2 weeks ago

☆- لـ نـشـر اعلانـاتــكم $ @QQQQKS
10قنوات لتمويل @XX_2S

☆آشعار☆ستوريات☆انستا☆بنات
☆-مآ أحزَن الله عَبداً الا لـ يُسعده ♡

• لـ طلب بوت حمايه? ? @VAOD_BOT

☆-1 المنشئ #حمودي_الزعيم

☆-2المنشئ #الذهبي

✹ القنـاه الاولئ علئ التليڪرام والباقي تقليد

Last updated 1 month, 2 weeks ago

سيرافقك قلبي إلى اخر العمر
- لطلب تمويل تواصل ← : @ooooow
- قناة التمويلات : @xxxxzz

Last updated 3 weeks, 3 days ago