Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2
Twitter: x.com/hamster_kombat
YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official
Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/
Last updated 5 months, 2 weeks ago
Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market.
📱 App: @Blum
🆘 Help: @BlumSupport
ℹ️ Chat: @BlumCrypto_Chat
Last updated 5 months, 1 week ago
Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot
Collaboration - @taping_Guru
Last updated 1 month, 3 weeks ago
#CapitalNews Ethiopia sets April target for debt restructuring agreement under G20 common framework
For debt treatment under the G20 Common Framework (CF), the Ethiopian government has announced a new timeline for reaching a Memorandum of Understanding (MoU) with the Official Creditor Committee (OCC), stating that an agreement is expected by April.
During his recent visit to Ethiopia’s primary economic partner, Finance Minister Ahmed Shide met with Chinese commercial lenders and other creditors.
#CapitalNews Industry Minister highlights foreign exchange challenge
The Minister of Industry, Melaku Alebel, recently addressed the House of People’s Representatives, revealing significant challenges in the country’s foreign exchange supply. He noted that the current demand from banks for foreign currency exceeds typical levels, making it difficult to provide the necessary foreign exchange as planned. This situation has arisen amidst ongoing macroeconomic reforms that have created opportunities for industries by reducing export and import costs.
#CapitalNews በትግራይ ክልል ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች የ 17 ወራት ደመወዝ ባለመክፈሉ ሰራተኛውን አስተባብሮ ለማሰራት ፈተና መሆኑ ተገለፀ
ለሰሜኑ ጦርነት ተብሎ የተበጀተው በጀት ከ 2012 ጀምሮ እየተንከባለለ እስከአሁን ድረስ አለመለቀቁን የገለፀው የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የፋይናንስና ኢኮኖሚ ቢሮ በተጨማሪነት የ 17 ወራት የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ አለመከፈሉ ደግሞ ሰራተኛውን አስተባብሮ ለማሰራት ፈተና እንደሆነባቸው አስታውቋል ።
ቢሮዉ እንዳስታወቀው እድሜያቸው ለጡረታ የደረሱ ሰዎች የ 17 ወራት ደመወዝ ካልተከፈለ ጡረታ መውጣት አይቻልም በመባሉ ሰዎች ለችግር እየተጋለጡ መሆናቸውን አስረድተዋል ።
የፌዴራል መንግስት እንደ ሌሎች ክልሎች ሁሉ ለትግራይ ክልልም 13 ቢልየን ብር የበጀት ድጎማ ያደረገ ቢሆንም የበጀት ድልድል ቀመር ጉዳይ ወቅቱን ያገናዘበ አይደለም የተባለ ሲሆን ከፌደራል በሚመደበውና ከውጭ በእርዳታ በሚገኘው የባለ ብዙ ዘርፍ የበጀት ጉዳይን በተመለከተ ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እንዲፈቱ ተጠይቋል።
#Advertisement #EmbassyofCanadaAddisAbaba
We invite you to participate in the 3rd online auction of the embassy of canada. This is a great opportunity to acquire a variety of items at compititive prices, all from the comfort of your home and office.
The auction will feature a wide selection of furniture, equipment, office materials and generators. Registration is required. You can visit the website starting from now :
https:// canadianembassyauctions.ca/
#CapitalNews የዉጪ ምንዛሪ ለዉጡን ተከትሎ ከግምት ዉስጥ ያስገባ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ እንዲደረግ ከአለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ጥሪ ቀረበ
መንግስት ለረጅም ጊዜ ሲጠብቅ የነበረውን የኤሌክትሪክ ታሪፍ ጭማሪ ተግባራዊ ቢያደርግም አለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ግን ተጨማሪ ክለሳዎች እንዲደረጉ እየጠየቁ መሆኑን ካፒታል ተረድታለች።
የሚኒስትሮች ም/ቤት ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም. ባካሄደው 36ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ጭማሪን ያፀደቀ ሲሆን ይህም ጭማሪ ከመስከረም 1/2017 ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል።
አገልግሎቱ በአዲሱ የታሪፍ ማሻሻያዉ እስከ 200 ሜጋዋትስ ሰዓት የሚጠቀሙ ደንበኞችን ድጎማ እንደሚያደርግ ገልጿል ። ማሻሻያው በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙትን ደንበኞች ታሳቢ አድርጓል ቢባልም የተደረገው ጭማሪ በዓመት ዉስጥ 122 በመቶ ደርሷል።
ይሁን እንጂ ከማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡ ጋር በተገናኘ እንደ አለም ባንክና የአለምአቀፉ የገንዘብ ተቋምን (አይ.ኤም.ኤፍ) የመሳሰሉ አለምአቀፍ አጋሮች የተለያዩ ድጋፍ ከማድረጋቸው ጋር ተያይዞ መንግስት ያፀደቀውን የታሪፍ ጭማሬ በድጋሚ እንዲያጤነው መጠየቃቸው ነዉ ለማወቅ የተቻለው።
Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2
Twitter: x.com/hamster_kombat
YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official
Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/
Last updated 5 months, 2 weeks ago
Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market.
📱 App: @Blum
🆘 Help: @BlumSupport
ℹ️ Chat: @BlumCrypto_Chat
Last updated 5 months, 1 week ago
Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot
Collaboration - @taping_Guru
Last updated 1 month, 3 weeks ago