Why Pay for Entertainment? Access Thousands of Free Downloads Now!

አለሕግ🔵AleHig

Description
Alternative legal enlightenment/ALE አለሕግ Affordable&Accessible Legal Expertise አማራጭ የሕግ እውቀት፣ ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ የሕግ መረጃና መሰረታዊ የሕግ እውቀት ያገኛሉ
Website //linktr.ee/alehig
ለአስተያየት👉 @LawsocietiesBot
📞0920666595👈ጠበቃና የሕግ አማካሪ ለማግኘት
We recommend to visit

https://www.hulepay.com/

Last updated 5 days, 11 hours ago

አፍሪወርክ ቢዝነሶች እና የግል ቀጣሪዎች ለስራቸው ከሚፈልግዋቸው ፍሪላንሰሮች ፣ ቋሚ ሰራተኞች እንዲሁም የትርፍ ጊዜ ሰራተኞች ጋር በቀጥታ የሚገናኙበት ፕላትፎርም ነው።

አሰሪዎች ስራ ለመልቀቅ @freelanceethbot ይጠቀሙ

Afriwork in English @freelance_ethio

Last updated 1 month ago

ጥራት ያላቸው የቤት ዕቃዎችንና የቤት ማስዋቢያ ቁሳቁሶችን ከእኛ ይግዙ። አድራሻ፦ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል 3ኛ ፎቅ ከሊፍት ሲወርዱ ወደ ቀኝ ታጥፈው ቀጥታ 376 ያገኙናል። ባሉበት ሆነው ማዘዝ ይችላሉ። 0944222324

Last updated 23 hours ago

3 weeks, 6 days ago
አለሕግ🔵AleHig
3 weeks, 6 days ago
አለሕግ🔵AleHig
3 weeks, 6 days ago
አለሕግ🔵AleHig
2 months, 3 weeks ago

https://africafoicentre.org/access-to-information-is-an-urgent-need-in-africa/

https://t.me/PublicInformationNoble

Why Access to Information is An Urgent Need in Africa

31/01/2024
Access to Information is An Urgent Need in Africa
From the national government to the county and regional rulings, the role of transparency cannot be overemphasized. It is the cornerstone for sustainable growth and inclusive development in every country.
However, in regions where access to information is still a luxury, transparency only remains better on paper than in action. And that has been the case with most African countries.

Out of the 55 African nations, 29 have already passed laws on access to information. Yet, studies show that even with the information laws in place, many have not put effort and resources into their systematic implementation, limiting the potential benefits for citizens and governments. Many of the laws have not been implemented. Yet, AFIC’s experience has proven that when implemented, access to information laws help citizens make informed participation in government policies and programmes, resulting in better service delivery by governments. According to a research article on access to government information trends, nearly half of African countries lack Freedom of Access to Information laws while most of the existing laws have restrictive clauses, hindering citizens from accessing government information.

As such, it’s time Africa focuses on ensuring the unhindered free flow of information both online and offline rather than failure to adopt and effectively implement access policies. This article discusses the various ways to promote transparency by enhancing information access in Africa. You will learn the challenges facing information access, the effects of poor access, and ways to promote access to information.
https://t.me/PublicInformationNoble

3 months ago

የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎችን
በተመለከተ የቀረበ አጭር ማብራሪያ
መግቢያ

የኢትዮጰያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ከተሰጡት ስልጣንና ተግባራት መካከል ቁጥጥር ለደረግባቸው የሚገቡ የካፒታል ገበያ ተግባራትን መወሰን፣ ስካIta ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃደ መስጠት እና ስራቸውንም መቆጣጠር ይ7ኝበታል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሰልጣኑ ለካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ የሚሰጥበትና የሚቆጣጠርበትን መመሪያ አዘጋጀ±ል፡፡ "phIta ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች የፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 980/2016" Πλ.6.8.6tC+oon C 9 3 2016 ዓ.ም ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል። በዚህም መሠረት ባለስልጣኑ በቅርቡ የአገልግሎት ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ይጀምራል፡፡

ይህን በማስመልከt በዚህ አጭር ጽሁፍ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ምን ማለት ነው ፣ ምን ምን ተግባራትን ያከናውናሉ፣ ምን አይነት ሀላፊነቶች አስባቸው፣ ፈቃድ ለማግኘትስ ምን አይነት መሰፈርቶችንና መመዘኛዎችን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል የሚሉት ጉዳዮች ላይ አጠር ያስ ማብራሪያ ቀርቧል፡፡
Alternative legal enlightenment (ALE)
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

3 months ago

ሰ/መ/ቁ/211987
ለግዴታ አፈጻጸም ዋስ የሆነ ሰው ባለዕዳው ግዴታውን ባለመፈጸሙ ምክንያት ዕዳውን ለባለገንዘቡ ሲከፍል ወለድ እና ወጪ ሊጠይቅ የሚችለው ከባለገንዘቡ ጋር ክርክር ተደርጎ ዋሱ ከዋናው ገንዘብ በተጨማሪ ወለድ እና ወጪ ጨምሮ መክፈሉ ሲረጋገጥ ነዉ፡፡ በተጨማሪም ዋሱ የኪሳራ ጥያቄ ሊያቀርብ የሚችለው ለባለዕዳው ማስጠንቀቂያ መስጠቱ እንዲሁም በባለእዳዉ በኩል የተፈጸመ ጥፋት ወይም ቸልተኝነት መኖሩን ጭምር በማስረዳት ነው።
አብርሃም ዮሀንስ

3 months ago

ሰ/መ/ቁጥር 211167 ሚያዝያ 28 ቀን 2014 ዓ/ም
@Abrham Yohanes
የሙና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 13 (1) እና (2) ባለማድረግ (Omission) ይልቅ በማድረግ (Comission) የተፈጸመ ወንጀልን ለመቅጣት የተደነገገ ነው።

የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 13(2) በአንቀፅ 13(1) ከፊደል ሀ እሰከ ሐ የተመለከቱን ዝርዝር የህግ ነጥቦች መሰረት በማድረግ የከበደ የወንጀል ሀላፊነትን ለመጣል የተቀመጠ ሲሆን አንቀፅ 13(1) ከፊደል ሀ እስከ ሐ የተመለከቱትን ዝርዝር ሁኔታዎች ጥቅም መውሰድን ወይም ጥቅም የሚያስገኝን ውል መዋዋልን፤ ውል ማቋረጥን፤ የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅትን ጥቅም የሚጎዳ ተግባርን መፈፀምን ለመቅጣት የተደነገጉ መሆናቸው አንቀፅ 13 ከመነሻውም ካለማድረግ (Omission) ይልቅ ማድረግን (Comission) ለመቅጣት በህጋችን የተካተተ መሆኑን ያሳያል፡፡

ስለሆነም ተከሳሹ በስራ ሀላፊነቱ መሰረት ሊከታተለውና ሊቆጣጠረው ሲገባ ግዴታውን ባለመወጣት የደረሰ ጉዳት በአዋጁን አንቀፅ 13(2) መሰረት የወንጀል ክስ ከቀረበ የህጉን ዝርዝር ሁኔታ መሰረት ያላደረገ ክስ ነው።
በስራ መዘርዝር መሰረት የመከታተልና የመቆጣጠር ሀላፊነትን ባለመወጣት የሚፈጸም ወንጀል የሚያስጠይቀው በወ/ህ/አ.420(2) መሰረት የስራ ሀላፊነትን ባለመወጣት የወንጀል ድርጊት እንጂ በጸረ-ሙስና አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 13(2) አይደለም

3 months ago

የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ምድብ ችሎቶች እና አድራሻቸው

3 months ago

አቤቱቱታ ስለ ማሻሻል - የፍትሐ ብሔር ሥነ-ሥርአት ህግ ቁጥር 91

አቤቱታ ማለት ለፍርድ ቤት የሚቀርብ ክስ/መልስ/ይግባኝ/ወይም ሌላ ማንኛውም አይነት አንድ ባለ ጉዳይ ከፍ/ቤት የሆነ ዳኝነት እንዲወሰንለት በመጠየቅ የሚያቀርበው ማመልከቻ ነው፡፡

አቤቱታ ላይ ያቀረበው ሰው የሚጠየቅው ዳኝነት እና ይህንን ዳኝነት ሊያገኝ የሚገባውን ጉዳይ አብራርቶ መጠየቅ ያለበት ሲሆን ክስ ከቀረበ በኋላ ወይም ጉዳዩ ከጀመረ በኋላ በአቤቱታው ላይ መገለጽ የነበረበት እና አለመገለጹ ባለ ጉዳዩን የሚጎዳ፤ ትክክለኛ ውሳኔ እንዳይሰጥ ሊያደርግ የሚችል እና ለፍትህ አሰጣጥ የሚስቸግር ከሆነ ባለ ጉዳዩ ይህንን አቤቱታ አሻሽሎ ወይም የተጓደለውን አሟልቶ እንዲያቀርብ እንዲፈቀድለት ለፍ/ቤት ሊያመለከት ይቻላል፡፡

አቤቱታ ሲሻሻል ነገሩን በይበልጥ ወይም በተሻለ መንገድ ማብራራት እንጂ በመጀመሪያው ዳኝነት ላይ ያልተጠየቀ እና ፈጽሞ የተለየ ጉዳይ ወይም ዳኝነት ይፈጸምልኝ የሚል ጥያቄ ማቅረብ አይቻልም፡፡
ነገረ ፈጅ Negere Fej
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴

#አለሕግ #Alehig

👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties

3 months, 1 week ago

To overcome these challenges, diverse initiatives by the government, civil society, and development partners aim to enhance public access to legal information. The Ethiopian Institutions of Ombudsman (EIO) leads the implementation of the 2008 Freedom of Expression and Access to Information Proclamation, monitoring progress and ongoing efforts. Additionally, Public Information Noble (PIN) Ethiopia collaborates with IEYA ongoing advocacy to ATI focuses on training, manuals, procedures, and awareness campaigns to address both demand and supply aspects of access to information.

The Alehig/አለሕግ platform is set to contribute significantly by providing searchable databases of Ethiopian laws, cases, and legal resources. It also includes audio files tailored for lawyers with visual impairments, ensuring inclusivity in legal information access.
Mikias Melak Birhanie
Attorney & consultant at law
https://t.me/lawsocieties

We recommend to visit

https://www.hulepay.com/

Last updated 5 days, 11 hours ago

አፍሪወርክ ቢዝነሶች እና የግል ቀጣሪዎች ለስራቸው ከሚፈልግዋቸው ፍሪላንሰሮች ፣ ቋሚ ሰራተኞች እንዲሁም የትርፍ ጊዜ ሰራተኞች ጋር በቀጥታ የሚገናኙበት ፕላትፎርም ነው።

አሰሪዎች ስራ ለመልቀቅ @freelanceethbot ይጠቀሙ

Afriwork in English @freelance_ethio

Last updated 1 month ago

ጥራት ያላቸው የቤት ዕቃዎችንና የቤት ማስዋቢያ ቁሳቁሶችን ከእኛ ይግዙ። አድራሻ፦ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል 3ኛ ፎቅ ከሊፍት ሲወርዱ ወደ ቀኝ ታጥፈው ቀጥታ 376 ያገኙናል። ባሉበት ሆነው ማዘዝ ይችላሉ። 0944222324

Last updated 23 hours ago