Dive into the Ultimate Free Library: Your One-Stop Hub for Entertainment!

ቅድሚያ ለ ተውሂድ(التوحيد أولا)

Description
✍🏼 ኢብኑ ቀይም ረሂመሁላህ አሉ፦

"ኢስላምን ህያው ለማድረግ እውቀትን የፈለገ ሰው ከሲዲቆች ነው። ደረጃው ደግሞ ከነብያቶች ቀጥሎ ነው።"
__________________
[📚መፋቲሁ ዷሩ ሰአዳ 121/1]

ይሄን ቴሌግራም channel በ መቀላቀል እስላማዊ እውቀቶን ያዳብሩ ::

አስተያየት ካሎት
@Fuad_means_heart
Advertising
We recommend to visit

ከቅዳሜ በስተቀር በየዕለቱ፣ ከሰኞ እስከ ዓርብ ረፋድ ከ3:30 እስከ 5:00፣ እሁድ ከጠዋቱ 2:00 እስከ 4:00 በብስራት ኤፍ ኤም 101.1

Last updated 1 month ago

የስራ ማስታወቂያ ከጋዜጣ ፣ ከቲቪና ራዲዮ ፣ ከማስታወቂያ ቦርድ ፣ ከድህረ-ገፅና ከማህበራዊ ሚዲያና ከመሳሰሉት ቦታዎች በአንድ ቦታ ተሰብስበው ያግኙ::

#Group t.me//Ethio_Jobs2000




#የመዝናኛ ቻናል https://t.me/+UPjrnHF6QzI0ZmQ0

https://t.me/+h0l2XzeI8RQyODlk

For promotion 📩 @Share_Home

Last updated 1 week ago

Certified Professional Life Coaches
የቻናላችንን አነቃቂ ቪዲዮ መመልከት ለምትፈልጉ
https://www.youtube.com/@inspireethiopiamedia 👈 ይሄንን ሊንክ ይጫኑ

Last updated 4 months, 4 weeks ago

2 months, 3 weeks ago

ማስታወሻ

ለረመዿን ወር የቀረው ጊዜ አጭር በመሆኑ ካለፈው የረመዿን ወር በተለያዪ ምክንያቶች ቀዿ ያለብንን ቀን ያልፆምን ወይም ጀምረን ያልጨረስን ሰዎች ካለን የቀሩትን ጊዜያቶች ተጠቅመን ቀዿችንን ልናወጣ ይገባል።

3 months, 3 weeks ago

https://t.me/Xaaliburidallah

Telegram

Turullee Dhugatu Mo'ata

Sobni miseensa guddaa qabaatuun yeroo dheerefatun ni malaa, garuu dhugaa hinjifatuu ammoo gonkumaa hin danda'u.

ቅድሚያ ለ ተውሂድ(التوحيد أولا)
5 months, 2 weeks ago

የዩኒቨርስቲ ጀማዓዎች የተቀባይ አድራሻ፦

1) ጂማ ዩኒቨርስቲ

MAIN CAMPUS (For Social students)
©
📞+251 94 944 6651 ………….amir
©
📞+251937762507 ……………vice amir
©
📞+251963055426 …………3rd amir

BECO CAMPUS
© 
📞+251977869074        ............amir

AGRICULTURE AND VETERINARY COLLEGUE(JUCAVM)
©
📞+251939403349 ............amir
©
📞+251954150669 ...........vice amir
©
📞+251935246821 …….....3rd amir

JiT(TECHNO CAMPUS)(For all Natural students)
©
📞+251918964777  ……….Amir
©
📞+251983993066 ………vice amir
©
📞+251910022212 …….3rd amir

በተጨማሪም የዩኒቨርስቲው ጀማዓህ ለኺድማህ ስንድቱ ይረዳው ዘንድና አገልግሎቱን ለማሳለጥ ይህን የቴሌግራም ቦት ስላዘጋጀ፤ ተጠቀሙበት።
@jamiaETbot

©ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ
©Barattoota Musliimaa Yuunivarsiitii Jimmaa

2) ወራቤ ዩኒቨርስቲ፦
1.ተውፊቅ ለሆና
+251919815100           
2.ሪድዋን አደም
+251901490182
3.ዳውድ ሙራድ
+251968351517
4.ኢብራሂም ገለታው
+251926920727
5.ዐብዱልሐኪም ......       +251965792547
 6.ዐብዱል አዚዝ +251921086823   

3) ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ፦
አልፈሪድ ታለግን 0955033686
ጀማል አሕመድ  0909282436
ፈይሰል አማን  0910496393
ሙሐመድ ሙሳ  0909843122

  • 4) ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ፦

=ዩሱፍ አሰፋ
0967623089
=>አወል ዐብደላህ
0960373634
=> ዐብዱል መጅድ ሙደሲር
0914610162
NB:- የእህቶችን ስልክ ለምትፈልጉ እህቶች ከላይ በተጠቀሱት ስልኮች ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ።

  • 5) አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ፦

Main Campus
Mensur 0925932146

Abaya Campus
Jemal +251942241780

Chamo Campus
Fuad +251946865204

Nech Sar Campus
Khalid 0975819630

Kulfo Campus
Amir 0963679232

  • 6) አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፦

ለወንዶች፣
ሳደም - 0938003101
ሐኒፍ - 0909107063

ለሴቶች፣
ረመዿን(አሚር): 0918922074
ሙሐመድ(ምክትል አሚር):  0972014889
*
7) ሰመራ ዩኒቨርስቲ፦

Mohammed seid
0947206684

Kemal seid
0991637079

Abdellah yusuf
0923412475


ሌሎቹን ሲመቸኝ አጠናቅሬ እልካለሁ ኢንሻ አላህ።
ጥሪ የጠሩ ሆነው ግን የጀማዓችሁን አድራሻ ያልላካችሁ ላኩልኝ።

5 months, 3 weeks ago

«አንድ ሰው በአሏህ ከማመን በኋላ ሷሊሕ የሆነች፣ አፈጣጠሯ ያማረ (ቆንጆ የሆነች)፣ ወዳድ እና ወላድ ከሆነች ሴት በላይ በምንም ነገር አልተጠቃቀመም።»

ዑመር ኢብኑ-ል-ኸ-ጥ'ጧብ

6 months, 4 weeks ago

#Umma_Life_ምንድነው_ማነው_የሰራው_ዓላማውስ_ምንድነው?

ይህ Umma Life(ኡማ ላይፍ) የተሰኘው አፕልኬሽን ልክ እንደ ፌስቡክ አካውንት ከፍተን የራሳችንን ፅሁፎች፣ ምስሎች እና ቪድዮዎች ጭምር ማጋራት የምንችልበት ፕላትፎርም ሲሆን ከፌስቡክ የሚለየው እያንዳንዱ የምንለቃቸው ነገሮች ከሸሪዐ አስተምህሮ ጋር የሚጋጭ መሆን የለበትም።

የዚህ ፕላትፎርም መስራችና ስራ አስኪያጅ "ዒሳ ዳገስታኒ(Isa Dagestani) ሲባል በዜግነት ቱርካዊ ነው።

ይህን ፕላትፎርም ለማዘጋጀት እንደምክንያት ሆኖ ያነሳሳቸው በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ላይ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ሀሳቡን ሲያንፀባርቅ ሀሳቡን/ፅሁፉን ከማገድ አልፈው አካውንቱን እስከመዝጋት በመድረሳቸው ነው።

Non-ሙስሊም የሆኑ ሰዎች የፕላትፎርሙን ህገ_ደንብ ካከበሩ መቀላቀል እንደሚችሉ አዘጋጆቹ ተናግረዋል።

እኔ ያየሁዋቸው መስተካከል ያለባቸው የተወሰኑ ነገሮች አሉ። ለምሳሌ የኮሜንት ሴክሽኑ ክፍት ቢሆንም ሀሳብ ማስፈር አንችልም። በተጨማሪ አንድ ጊዜ ፖስት ካደረግን በኋላ Edit ማድረግ አንችልም።

አሁን ቨርዥን 2.4.15 ላይ ደርሷል።

አፕልኬሽኑን ለማግኘት ተቸግረናል ላላችሁኝ በሚከተለው የቴሌግራም ሊንክ ገብታችሁ ማውረድ ትችላላችሁ።
👇👇👇👇👇
Follow me
https://ummalife.com/umma1697909821

7 months, 2 weeks ago

የአቢዘር ቤተሰቦች ከጎናቸው ያለ ዘመድ ጓደኛ ወደ አቢዘር ዛሬም አምጥትዋል።
ባለፉት በ24 ሰአት ውስጥ 7 አዲስ ቤተሰብ ወደ አቢዘር ተቀላቅለዋል።
ከአዲስ አበባ 3
ከቤኒ ሻንጉል 1
ከጅዳ 1
ከሪያድ 1
ከጅቡቲ 1
አላህ ይቀበላችሁ አላህ ይጨምርላችሁ ።

ሁላችንም የአቢዘር ቤተሰቦች በየቀኑ ለውጥ ለመፍጠር በወር ከ100 ብር ጀምሮ እንደ አቅሙ በመደገፍ ሁሉም ማህበረሰብ የቲሞችን ወደ ራሱ እንዲያስጠጋ ባላችሁበት አስተባብሩ ፍቃደኛ ሲሆኑ በታች ባለው ሊንክ መዝግቧቸው።
https://bit.ly/2TeUor3

Google Docs

አቢ-ዘር Non-Governmental Organisation- ያቀፋቸውን 150 የቲሞች ለመንከባከብ እንኳን ደህና መጡ ተጨማሪ መረጃ +251911393123 ወይም +251939003838

የአቢዘር ቤተሰቦች ከጎናቸው ያለ ዘመድ ጓደኛ ወደ አቢዘር ዛሬም አምጥትዋል።
7 months, 3 weeks ago

ሰኞ እና መውሊድ?

መውሊድ አክባሪዎች “ነብዩ ﷺ ሰኞን የተወለዱበት ቀን ስለሆነ ፆመዋል፡፡ ይህም መውሊድን (ልደታቸውን) ለማክበር ማስረጃ ነው፡፡” ይላሉ፡፡
በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ማስረጃ ብለው ያቀረቡት፣ ማስረጃ መሆን እንደማይችል በሰፊው እንየው፡፡
ነብዩ (ﷺ) ሰኞን ቀን እንደሚፆሙ በትክክለኛ ሀዲሶች ተረጋግጧል፡፡ የሚከተሉትን ሀዲሶች እንይ

የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን ለምን እንደሚፆሙ ተጠየቁ፣ እሳቸውም “በዛ ቀን ተወለድኩ፣ እናም መለኮታዊ ራእይም በዛው ቀን መጣልኝ” ሰሂህ ሙስሊም 1162
በሌላ ዘገባ የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ስራዎች ሰኞ እና ሀሙስ (ወደ አላህ) ይወጣሉ፡፡ ስራዬ ፆመኛ ሆኜ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ” ቲርሚዚ 747

ከነዚህ ሁለት ሀዲሶች የምንማራቸው ትምህርቶች እንደሚከተለው ይቀርባሉ
1.) የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን የፆሙት ለሶስት ምክንያቶች ነው
a. የተወለዱበት ቀን ስለሆነ፣
b. ቁርኣን ለእሳቸው የወረደበት ቀን ነው፣
c. ስራዎችም ወደ አላህ የሚወጡበት ቀን ስለሆነ እና እሳቸው ስራቸው ፆመኛ ሆነው እንዲወጣላቸው ስለፈለጉ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) የፆሙት ከላይ በተጠቀሱት ሶስት ምክንያቶች እንጂ ሰኞን ስለተወለዱበት ብቻ አልነበረም፡፡

2.) ከዚህ ሀዲስ ሰሃባዎች አመት ጠብቀው በረቢአል አወል የነብዩን (ﷺ) ልደት ማክበርን አልተረዱም፡፡ ሰሃባዎች ደግሞ ለኢስላም በጣም ቅርብ፣ ኢስላምን ጠንቅቀው አዋቂዎች እና ኢስላምን ከማንም በላይ የተረዱ ከመሆናቸውም ጋር “መውሊድ” የሚባል በአል አያከብሩም ነበር፡፡

3.) ታቢኢን በመባል የሚታወቁት የሰሃባ ተማሪዎች ከዚህ ሀዲስ መውሊድ የሚባል በአል አለ ብለው አልተረዱም፡፡

4.) አራቱ ታላላቅ የፊቂህ ኢማሞች አቡ ሀኒፋ፣ ኢማሙ ማሊክ፣ ኢማሙ ሻፊኢ እና ኢማሙ አህመድ ይህን ሀዲስ እያወቁ፣ ሀዲሱን መውሊድ (የነብዩን ልደት) ማክበር ይቻላል ለሚል ማስረጃ አልተጠቀሙትም ፡፡

5.) በዚህ ሀዲስ የተገደበው አምልኮ ፆም ነው፡፡ ስለዚህ ፁሙ፡፡ ከዚህም አትለፉ፡፡ ዲኑ ገር ነው፡፡ ነብዩ (ﷺ) የሰሩትን እንስራ ያልሰሩትን አንስራ፡፡

አንዳንድ ሰዎች ይገርማሉ ሀዲስን ትርጉሙን ያዛባሉ፣ ይጠመዝዙታል ለምን ሲባል ቢድኣን ለማንገስ፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ አላህን አዋቂ፣ ፈሪም፣ አላህ ዘንድ እውነተኞችም አይደለንም፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ ነብዩ (ﷺ) አንወድም፣ አናከብርም፣ መስዋትም አልሆንም፡፡ ስለዚህ አደብ አድርገን እንቀመጥ፡፡
እንዲህ አይነት ጥፋቶችን ስናጋልጥ እናንተ በእድሜ ከጠገቡት ታላላቅ ኡለማዎች፣ ሙፍቲዎች፣ ዶክተሮች፣ ኡስታዞች ትበልጣላችሁን? ሲሉ ይጠይቃሉ
መልሱም ቀላል ነው
እነዚህ እናንተ ኡለማ ብላችሁ የምትከተሏቸው ሶዎች ከሰሃባዎች አላህን በመፍራት፣ አላህ እና መልክተኛውን በመውደድ፣ በእውቀት ይበልጣሉን?
አይበልጡም
ስለዚህ ሙፍቲም፣ ዶክተርም፣ ኡስታዝም፣ ሙነሺድም፣ ድቤ መቼም አርፈው ይቀመጡ፣ ዲን አይበጥብጡ፡፡
ኡማውን አይከፋፍሉ፡፡ ሺርክ እና ቢድኣን አያንግሱ፡፡
አላህ ከሺርክ፣ ከቢድኣ፣ ከዘረኝነት የፀዳ እውነተኛ አንድነት ይስጠን፡፡

8 months, 1 week ago

قال زوج لحكيم: علمني كيف أربي إبني..
ባል ለአንድ ጥበበኛ ሰው «ልጄን እንደት ማሳደግ እንዳለብኝ አስተምረኝ?» ሲል ጠየቀው።

قال: كم عمره؟
ጥበበኛውም ልጁ «ስንት አመቱ ነው?» አለው።

قال: سبعة أشهر
7 ወራት አለው።

قال: لقد تاخرت، فتربية الأبناء تبدأ باختيار أمهم.
«በርግጥ ዘግይተሃል። ልጆችን በመልካም አስተዳደግ ማሳደግ እናታቸውን ከመምረጥ ይጀምራል!» አለው።

11 months, 2 weeks ago

አንተ ሩቅ የሆነን ተመልካች ነህ
አንተ  የውስጥን አዋቂ ነህ
አንተ  አዛኝም ሩህሩህም ነህ
አንተ ታጋሽ እና ሀያል ነህ ጌታዬ
አንተ  መሀሪም ይቅር ባይም ነህ 

በዲናችን እና በሙስሊም ወንድም እህቶቸ ላይ እየሆነ ላለው በደል  እና ጭቆና በበደለኞች ላይ መቀጣጫ ይሆናቸው ዘንድ የቆጣ ብትርህን አሳርፍባቸው::

ለዲናቸው መስዋዕትነት የከፈሉትንም  በጀነትን ሞሽራቸው

ዱአ ሸህድ ለሆኑት :-
#اللهم ارحم موتانا وموتى المسلمين برحمتك يا ارحم الراحمين
#اللهم اطعمهم من الجنة واسقهم من الجنة و ارهم مكانهم من الجنة وقل لهم أدخلوا من أي باب تشاؤون
#اللهم في ذمتك وحبل جوارك فقهم من فتنة القبر وعذاب النار وانت اهل الوفاء والحق فاغفر لهم وارحمهم انك انت الغفور الرحيم

1 year, 1 month ago

ወቅታዊ መልዕክት

(ለሌሎችም አሰራጩት! ከምንዳው ተቋዳሽ ትሆናላችሁ!)
||
ዛሬ ሐሙስ ከመጝሪብ ሶላት በኋላ አሁን ይሄ ምሽቱ የጁሙዓህ ቀን ሌሊት ነው። በተጨማሪም የረመዿን የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ከሆኑት መካከል አንዱ ነው። በተጨማሪም ለይተ-ል-ቀድር ይበልጥ ከምትጠበቅባቸው ነጠላ ቀናት (ዊትር) መካከል አንዱ የሆነው 23ኛው ሌሊት ነው።
ታዲያ ይሄን ቀን ከሌሎቹ ምን ይለየዋል?

የጁሙዓህ ሌሊት ከዐሽረ-ል-አዋኺር መካከል ከነጠላዎቹ ቀናት ከአንዱ ጋር ከገጠመ ለይለተ-ል-ቀድር ከሌላው በበለጠ መልኩ ትጠበቃለች።

بعد مغرب اليوم الخميس  .. ستكون ليلة الثالث والعشرين وتوافق ليلة الجمعة، فتوافقت ليلة وتر وليلة جمعة
وقد نقل ابن رجب في لطائف المعارف عن ابن هبيرة أنه قال :
ኢብኑ ረጀብ አል-ሃንበሊ ለጧኢፉ-ል-መዓሪፍ በተባለው ዕውቅ ኪታቡ ላይ ከአቡ ሁበይራህ የሚከተለውን አስተላልፏል፦

«
إذا وافقت ليلة الجمعة ليلة وتر فهي أرجى من غيرها في أن تكون ليلة القدر .
«የጁሙዓህ ሌሊት ከነጠላዎቹ (የዐሽረ-ል-አዋኺር) ሌሊት ጋር ከተገጣጠመች፤ ከሌሎች (ሌሊቶች) ይበልጥ ለይለተ-ል-ቀድር ትሆናለች ተብሎ ይከጀላል።»

ويقول شيخ الاسلام ابن تيمية :
ታላቁ የኢስላም ሊቅ ሸይኹ-ል-ኢስላም ኢብኑ ተይሚይተም እንዲህ ይላል፦
إذا وافقت ليلة الجمعة احدى ليالي الوتر من العشر الأواخر فهي أحرى أن تكون ليلة القدر بإذن الله.

«የጁሙዓህ ሌሊት ከመጨረሻዎቹ አስሮች ውስጥ ከነጠላዎቹ ሌሊቶች ጋር ከገጠመች፤ በአላህ ፈቃድ ይበልጥ ለይተ-ል-ቀድር ትሆናለች ተብሎ ትጓጓለች (ትጠበቃለች)!»

وفي حديث المساء للشيخ عبدالعزيز بن باز رحمه الله(239) قال بعض أهل العلم: إن كان في الأوتار ليلة الجمعة كانت آكد وأقرب أن تكون ليلة القدر، لذا ينبغي لنا أن نعني بهذه الليالي ولاسیما هذه الليلة وأن يكون لنا فيها حظ ونصيب من الإجتهاد  في الخير.

በአጭሩ የጁሙዓህ ሌሊት ከነጠላዎቹ የመጨረሻዎቹ አስሮች ሌሊቶች ጋር ከገጠመች ያቺ ሌሊት ለይለተ-ል-ቀድር የመሆን እድሏ በጣም ትልቅ ነው። ለለይለተ-ል-ቀድርን ይበልጥ የቀረበች ናትና ሌሊቷን ቁርኣን በመቅራት፣ በተሃጁድና መሰል ዒባዳዎች ሕያው ማድረግ ላይ እንበርታ። ይህ ሌሊት ደግሞ አሁን ያለንበት ሌሊት ስለሆነ እኛም እንበርታ፤ ሌሎችንም እናበርታ፤ መልዕክቱንም እናድርስ።

አላህ ለሁላችንም ይወፍቀን!

وفقني الله وأياكم لقيام ليلة القدر إيمانا وإحتسابا..!!.

||
t.me/MuradTadesse

We recommend to visit

ከቅዳሜ በስተቀር በየዕለቱ፣ ከሰኞ እስከ ዓርብ ረፋድ ከ3:30 እስከ 5:00፣ እሁድ ከጠዋቱ 2:00 እስከ 4:00 በብስራት ኤፍ ኤም 101.1

Last updated 1 month ago

የስራ ማስታወቂያ ከጋዜጣ ፣ ከቲቪና ራዲዮ ፣ ከማስታወቂያ ቦርድ ፣ ከድህረ-ገፅና ከማህበራዊ ሚዲያና ከመሳሰሉት ቦታዎች በአንድ ቦታ ተሰብስበው ያግኙ::

#Group t.me//Ethio_Jobs2000




#የመዝናኛ ቻናል https://t.me/+UPjrnHF6QzI0ZmQ0

https://t.me/+h0l2XzeI8RQyODlk

For promotion 📩 @Share_Home

Last updated 1 week ago

Certified Professional Life Coaches
የቻናላችንን አነቃቂ ቪዲዮ መመልከት ለምትፈልጉ
https://www.youtube.com/@inspireethiopiamedia 👈 ይሄንን ሊንክ ይጫኑ

Last updated 4 months, 4 weeks ago