LearnEthiopia(ExitExam/EntranceExam/NationalExam-G8/JobExam/GATExam)

Description
Ethiopian Universities Entrance Exam/Exit Exam & GAT Exam/Jobs Exam/National Exam. Largest Harmonize E-Library, Jobs and Scholarship Portal.
Advertising
We recommend to visit

Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2

Twitter: x.com/hamster_kombat

YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official

Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/

Last updated 3 weeks, 4 days ago

Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market

Last updated 2 weeks, 4 days ago

Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot


Collaboration - @taping_Guru

Last updated 4 days, 5 hours ago

3 months ago

የግል የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ውጤት መቼ ይፋ ይሆናል?

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ2016 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ይፋ መደረጉ ይታወቃል።

የመውጫ ፈተናውን የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ውጤት እስካሁን ይፋ አልተደረገም። ይህንንም ተከትሎ የግል ተፈታኞች በርካታ ጥያቄዎችን ለቲክቫህ አድርሰዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልገሎት ዴስክን ጠይቀናል።

"ከግል ተፈታኞች ውጤት ጋር በተያያዘ ያልተጠናቀቁ ነገሮች በመኖራቸው ውጤቱ ይፋ አለመደረጉን" የዴስኩ ኃላፊ እዮብ አየነው (ዶ/ር) ለቲክቫህ ተናግረዋል።

"ቀሪ መጠናቀቅ ያለባቸው ጉዳዮች እንዳለቁ የግል ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ይደረጋል" ብለዋል።

የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ገበየሁ በበኩላቸው፤ "ከግል ተፈታኞች አጠቃላይ መረጃ እና ክፍያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ሲጠናቀቁ ውጤቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚለቀቅ" ለቲክቫህ ተናግረዋል።

ማኅበሩ 178 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በአባልነት ይዟል፡፡

ዘንድሮ 124 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን የመውጫ ፈተና ማስፈተናቸው ይታወቃል።

3 months, 1 week ago

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስና ሕክምና ኮሌጅ ሰሞኑን የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በሁለት የትምህርት መስኮች ያስፈተነ ሲሆን፤ ካስፈተናቸው ዕጩ ተመራቂዎች የአነስቴዢያ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ እንዲሁም የሕክምና ተማሪዎች 90 በመቶ ማለፋቸውን ገልጿል።

3 months, 1 week ago

#WachamoUniversity

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በ2016 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች በተሰጠው የመውጫ ፈተና 86.13% አሰልፏል

3 months, 1 week ago

#BongaUniversity

ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ዕጩ ተመራቂዎች መካከል 87.47 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል።

ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው 1,269 ተማሪዎች 1,110 (87.47 በመቶ) ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸው ተገልጿል፡፡

3 months, 1 week ago

#SalaleUniversity

በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም ሃገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች #86% የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል።

5 months, 2 weeks ago
For all government higher education institutions

For all government higher education institutions

The issue: - Regarding the notification of the service fee for the higher education exit exam;

It is known that in a letter dated March 23, 2016, we have asked you to inform us of the list of students who will be taking the exam for the first time in order to help in the registration of examinees for the higher education exit exam that will be held in June 2016.

Therefore, it is known that the students who are taking the exit exam for first time will only pay 500.00 (five hundred) Birr per student for the service fee. We urge you to send a copy of the paid receipt to the email address ([email protected] & [email protected]) informing you to make the payment to the Ministry of Education.

[Ministry of Education]

We recommend to visit

Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2

Twitter: x.com/hamster_kombat

YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official

Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/

Last updated 3 weeks, 4 days ago

Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market

Last updated 2 weeks, 4 days ago

Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot


Collaboration - @taping_Guru

Last updated 4 days, 5 hours ago