Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2
Twitter: x.com/hamster_kombat
YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official
Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/
Last updated 3 weeks, 4 days ago
Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market
Last updated 2 weeks, 4 days ago
Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot
Collaboration - @taping_Guru
Last updated 4 days, 5 hours ago
የግል የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ውጤት መቼ ይፋ ይሆናል?
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ2016 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ይፋ መደረጉ ይታወቃል።
የመውጫ ፈተናውን የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ውጤት እስካሁን ይፋ አልተደረገም። ይህንንም ተከትሎ የግል ተፈታኞች በርካታ ጥያቄዎችን ለቲክቫህ አድርሰዋል።
በጉዳዩ ዙሪያ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልገሎት ዴስክን ጠይቀናል።
"ከግል ተፈታኞች ውጤት ጋር በተያያዘ ያልተጠናቀቁ ነገሮች በመኖራቸው ውጤቱ ይፋ አለመደረጉን" የዴስኩ ኃላፊ እዮብ አየነው (ዶ/ር) ለቲክቫህ ተናግረዋል።
"ቀሪ መጠናቀቅ ያለባቸው ጉዳዮች እንዳለቁ የግል ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ይደረጋል" ብለዋል።
የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ገበየሁ በበኩላቸው፤ "ከግል ተፈታኞች አጠቃላይ መረጃ እና ክፍያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ሲጠናቀቁ ውጤቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚለቀቅ" ለቲክቫህ ተናግረዋል።
ማኅበሩ 178 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በአባልነት ይዟል፡፡
ዘንድሮ 124 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን የመውጫ ፈተና ማስፈተናቸው ይታወቃል።
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስና ሕክምና ኮሌጅ ሰሞኑን የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በሁለት የትምህርት መስኮች ያስፈተነ ሲሆን፤ ካስፈተናቸው ዕጩ ተመራቂዎች የአነስቴዢያ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ እንዲሁም የሕክምና ተማሪዎች 90 በመቶ ማለፋቸውን ገልጿል።
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በ2016 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች በተሰጠው የመውጫ ፈተና 86.13% አሰልፏል።
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ዕጩ ተመራቂዎች መካከል 87.47 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን አሳውቋል።
ዩኒቨርሲቲው ካስፈተናቸው 1,269 ተማሪዎች 1,110 (87.47 በመቶ) ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸው ተገልጿል፡፡
በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም ሃገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች #86% የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አስመዝግበዋል።
For all government higher education institutions
The issue: - Regarding the notification of the service fee for the higher education exit exam;
It is known that in a letter dated March 23, 2016, we have asked you to inform us of the list of students who will be taking the exam for the first time in order to help in the registration of examinees for the higher education exit exam that will be held in June 2016.
Therefore, it is known that the students who are taking the exit exam for first time will only pay 500.00 (five hundred) Birr per student for the service fee. We urge you to send a copy of the paid receipt to the email address ([email protected] & [email protected]) informing you to make the payment to the Ministry of Education.
[Ministry of Education]
Exit Exam for Doctor of Veterinary Medicine-Advanced
https://learnethiopia.com/courses-page/exit-exam-for-doctor-of-veterinary-medicine-advanced/?feed_id=7171&_unique_id=66249c2cccd87
Exit Exam for Wildlife and Ecotourism Management-Advanced
https://learnethiopia.com/courses-page/exit-exam-for-wildlife-and-ecotourism-management-advanced/?feed_id=7163&_unique_id=66249b07e09f6
Exit Exam for Computer Science-Advanced
https://learnethiopia.com/courses-page/exit-exam-for-computer-science-advanced/?feed_id=7155&_unique_id=662499ffc1484
Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2
Twitter: x.com/hamster_kombat
YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official
Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/
Last updated 3 weeks, 4 days ago
Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market
Last updated 2 weeks, 4 days ago
Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot
Collaboration - @taping_Guru
Last updated 4 days, 5 hours ago