꧁❀✰﷽✰❀꧂
In The Name Of God
تبلیغات👇 :
https://t.me/+TJeRqfNn3Y4_fteA
Last updated 1 week ago
☑️ Collection of MTProto Proxies
🔘 تبليغات بنرى
@Pink_Bad
🔘 تبليغات اسپانسری
@Pink_Pad
پینک پروکسی قدیمی ترین تیم پروکسی ایران
Last updated 1 week, 1 day ago
Official Channel for HA Tunnel - www.hatunnel.com
Last updated 1 month ago
Health Policy Final Draft.pdf
Call for online CPD TRAINING (All department )
ባሉበት ቦታ ሆነው ስልጠናውን ይውሰዱ ፡ ሰርትፌኬትዎን ባሉበት ቦታ ይቀበሉ
15 CEU =750 BIRR
30 CEU=1500 BIRR
45 CEU=2250 BIRR
60 CEU=3000 BIRR
በጤና ሚንስቴር ብቸኛ እና እውቅና ያለው የ CPD ስልጠናዎች የሚቀርቡበበት ዌብሳይት እንደሆን ያውቃሉ።
Registration - Ongoing
ሁሌም ምዝገባ ሁሌም ስልጠና አለ
ለስልጠና ብለዉ ጊዜ ገንዘብዎን አያባክኑ።ባሉበት ሆነው የሚፈልጉትን CEU ነጥቦች እንዲያሟሉ እናግዛለን
ባሉበት ሆነው ይደዉሉ ይመዝገቡ ይሰልጥኑ
+251967317146 ይደውሉ
@cCPD2015 telgram ያናግሩን
https://t.me/CPD2014
Vacancy announcement
Organization: Grace Nursing Home
Position: Nursing Home Nurse
Employment: Permanent
Salary: By Negotiation
Required No: 6
Qualification: BSc/ Diploma in Nursing
Experience: 0 years and above
Work place: Ayat, Addis Ababa, Area of living around Ayat, Addis Ababa is preferable.
How to Apply: nterested professionals with a diploma or degree in Nursing can send their CV and credentials via telegram @DrNatinaelhailu
𝗩𝗮𝗰𝗮𝗻𝗰𝘆 𝗮𝗻𝗻𝗼𝘂𝗻𝗰𝗲𝗺𝗲𝗻𝘁
𝗢𝗿𝗴𝗮𝗻𝗶𝘇𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻: Ethio Istanbul General Hospital
Required Positions:-
1: Quality Manager
Qualification: Medical Doctor, MSc or BSc in Nursing
2: Matron
Qualification: MSc or BSc in Nursing
Deadline: April 27, 2024
Experience: 2 years
How To Apply: Submit your resume and cover letter to info@ethioistanbulgeneralhospital.com
For More information, please call +251 988-02-88-97
Address: Ethio-Istanbul General Hospital Infront of Bole International Airport, Bole Homes compound, Adiss Ababa
Vacancy announcement
Organization: Ramad Drug store
Position: Pharmacist
Qualification: BSc or Diploma in Pharmacy field of study
Quanitity: 1
Experience: 0 years
Deadline: April 26, 2024
How To Apply: submit your documents use Telegram No 0945174419
JOB VACANCY
COMPANY-MEDICINA PHARMACEUTICAL WHOLESALE P.L.C
JOB TYPE -FULL TIME
QUALIFICATION- PHARMACIST
JOB SECTOR- SALES
REQUIREMENT
-2 YEARS SALES EXPERIENCE IN PHARMACEUTICAL WHOLESALE
-EFFECTIVE COMMUNICATION SKILL
SALARY- NEGOTIABLE SALARY + COMMISSION
LOCATION- ADDIS ABABA
SEND YOUR CV TO- @medicnaa via telegram
DEADLINE- April 22, 2024
07/08/2016ዓ.ም
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዩኒቨርሲቲው ባወጣው አዲስ የመካከለኛ አመራሮች መመደቢያ መመሪያ መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና አገልግሎት ማሳለጥ ድሬክተር ቦታ መመደብ ይፈልጋል፡፡
1ኛ. የትምህርት ደረጃ ሁለተኛ ዲግሪ/ሶሥተኛ ዲግሪ/ስፔሻሊቲ ሰርተፊኬት (ወይም አቻ) እና ከዚያ በላይ ማዕረግ ያለው/ያላት፣
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በጤና ተቋማት፣ በመማር ማስተማር፣ ሕክምናና ማኅበረሰብ አገልግሎት ወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት እርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረከተ/ች፣
3ኛ. በሚያመለክቱበት ዘርፍ (የሕክምና አገልግሎት ማሳለጥ ዲሬክቶሬት እና በሥሩ የያዛቸውን ዴስኮች ማለትም ማዕከላዊ የሕክምና መሳሪያዎች እና ግብአቶች÷ የአልባሳት አቅርቦት አጠቃቀምና ጥራት ክትትል÷ የሥነ ምግብ ሕክምና ጥራት ክትትል እና የታካሚዎች ምግብ ዝግጅት እና አገልግሎት) ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት፣ ፍትሐዊነት፣ ጥራትንና ደኅንነት፣ ተገቢነትና ዓለም አቀፋዊነትን ለማሳካት፣ ሆስፒታሉን የሕክምና አገልግሎት የልህቀት ማዕከል ለማድረግ እና ክሱትነቱን ለመጨመር፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ለማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል አጭር ስትራቴጅያዊ (ስልታዊ) ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪያ መስጠት የሚችል/የምትችል፣
4ኛ. ከኮሌጁ የሚሰጠውን ዝርዝር ኃላፊነት በቅንነት፣ በትጋትና በታማኝነት ተቀብሎ በከፍተኛ ብቃት የሚፈፅም፣
5ኛ. የኮሌጁ አመራሮች፣ የሆስፒታል ማኔጅመንት አባላት፣ የኮሌጁና የሆስፒታሉ ሰራተኞች ተወካዮች እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለፃ መስጠት የሚችል/የምትችል፣
6ኛ. ከትምህርት ወይም ምርምር ወይም ሌሎች ጉዳዮች ጋር በተያያዘ መደበኛ የሥራ እረፍት ላይ ያልሆነ/ች እና ለቀጣይ ሦስት ዓመት በኃላፊነት ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ/ች::
አመልካቾች፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን (07/08/2016ዓ.ም) ጀምሮ ባሉት ዐሥራ አምስት (15) ተከታታይ ቀናት የሚከተሉትን ሰነዶች ማለትም
1. ማመልከቻ ደብዳቤ፣
2. ግለ ታሪክ ('CV')፣
3. የትምህርትና የሥራ/አመራርነት ልምድ (በሰው ሀብት አስተዳድር ልማት ቢሮ የረጋገጠ) ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም
4. ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጅያዊ ዕቅድ
በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ድሬክተር ቢሮ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
የመመዝገቢያ ቦታ: ጥበበ ግዮን ካምፓስ
ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
በአማራ ክልል ጤና ቢሮ የአላማጣ ጠቅላላ ሆስፒታል ባለው ክፍት ሥራ መደብ ከዚህ በታች የተጠቀሰውን የሙያ መስፈርት ለምያሟሉ ባለሙያዎች አወዳዳሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል
ቻናሎቻችንን ይቀላቀሉ 👇
https://t.me/addlist/IWOV6uABAi5lYTA0
Vacancy Announcement
Organization: Addis Hiwot General Hospital
Work place: Addis Ababa
Employment Type: Permanent
Deadline: April 12, 2024
Positions
Position 1: Front Office Coordinator
Qualification: Nurse (BSC/Diploma), Health Officer and other health related fields
Position 2: Front Desk Receptionist
Qualifications: BA Degree in Accounting, Finance, Marketing, Social Work, or other related
Position 3: Call Center Representative
Qualification: Nurse (BSC/Diploma), Health Officer and other related fields
Experience: 2 years for all positions
How to Apply:
Please send your CVs to this email- info@addishiwotgeneralhospital.com
Please indicate Job Position on email
꧁❀✰﷽✰❀꧂
In The Name Of God
تبلیغات👇 :
https://t.me/+TJeRqfNn3Y4_fteA
Last updated 1 week ago
☑️ Collection of MTProto Proxies
🔘 تبليغات بنرى
@Pink_Bad
🔘 تبليغات اسپانسری
@Pink_Pad
پینک پروکسی قدیمی ترین تیم پروکسی ایران
Last updated 1 week, 1 day ago
Official Channel for HA Tunnel - www.hatunnel.com
Last updated 1 month ago