Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2
Twitter: x.com/hamster_kombat
YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official
Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/
Last updated 5 months, 2 weeks ago
Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market.
📱 App: @Blum
🆘 Help: @BlumSupport
ℹ️ Chat: @BlumCrypto_Chat
Last updated 5 months, 1 week ago
Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot
Collaboration - @taping_Guru
Last updated 1 month, 3 weeks ago
St. Paul’s Hospital Millennium Medical College
School of Nursing
Application date for Post basic BSC nursing in Emergency and Critical Care
Nursing, operating Theater Nursing, neonatal Nursing, pediatric Nursing and
surgical Nursing is extended to Tuesday January 28, 2025.
Registrar Office
ውድ አመልካቾች ፡-
ምዝገባውን በሪጅስትራር ጽህፈት ቤት ማድረግ ይቻላል፡፡
St. Paul’s Hospital Millennium Medical College
School of Public Health
Application date for PhD program in Public Health is extended to Tuesday January 28, 2025.
Registrar Office
ማሳሰቢያ
ከጤና ሚኒስቴር
_
በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛዎች የስኳር ህመምን ጨምሮ ሃሰተኛ የጤና መረጃዎች ሃላፊነት በጎደላቸው አካላት እየተለቀቁ ይገኛሉ። ከሰሞኑም ቴክኖሎጂን በመጠቀም በሰዓታት ውስጥ የስኳር በሽታን ማጥፋት ተችሏል በሚል እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ ከእዉነት የራቀና አሳሳች ነዉ።
የህክምና ሞያ ሳይኖራቸውና ለሚሠጡት አገልግሎት ህጋዊ የሆነ የብቃት ማረጋገጫ ሳይኖራቸው በማህበራዊ ሚዲያ ማህበረሰቡን የሚጎዱ፣ ከእውነት የራቁ ሀሰተኛ መረጃዎችን የሚለቁ አካላት ተበራክተዋል። ይህ ተግባር ማህበረሰቡን በእጅጉ እየጎዳና ለአላስፈላጊ ወጪና እንግልት ከመዳረግ አልፎ ፈውስ ፈላጊ ዜጎቻችን ላይ ከፍተኛና የተወሳሰበ የጤና ችግር እየፈጠረ ይገኛል።
ስለሆነም በዚህ መሰል ተግባር ላይ ተሰማርታችሁ የምትገኙ አካላት ይህ ተግባር በህግ የሚያስጠይቅ መሆኑን ተገንዝባችሁ ከእኩይ ተግባራችሁ እንድትታቀቡ እናሳስባለን።
ማህበረሰቡም ምንጫቸው ካልተረጋገጠ አካላት የሚላኩ መልእክቶችን እንዲመረምር፣ አገልግሎቶችንም ከመጠቀማችን በፊት ጥንቃቄ እንድናደርግ፣ አስፋላጊ ሆኖ ሲገኝም በ"[email protected]" ላይ ጥቆማ እንድሰጠን እየጠየቅን ፤ ህዝባችን ሀሰተኛ የጤና መረጃ የሚለቁትን በማጋለጥ ፣የጤና ባለሙያ በማማከር ጤንነቱን እንዲጠብቅ እናሳስባለን።
ጤና ሚኒስቴር
t.me/SPMMC
School of Public Health
Announcement to MPH program applicants
This is to let you know that the oral exam will take place at the SPHMMC Academic building on Friday, November 15, 2024, beginning at 9:00 AM.
መግለጫ
አል ዐይን አማርኛ (AI Ain) የተባለው የኦን ላይን ሚዲያ በዛሬው ቀን ዘገባው ʺሰዎች ኩላሊታችንን ግዙን እያሉ ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል እንደሚመጡ ተገለጸʺ በሚል ያሰራጨው ዜና ሀሰት እና ኮሌጃችንን የማይመለክት ነው፡፡ ʺ ሰዎች ኩላሊት ግዙን ብለው ወደ ማእከሉ ይመጣሉ ʺ የሚለው አባባል ፍጹም ከእውነት የራቀ ነው፡፡
ኩላሊታችንን ግዙን ብለው ወደ ንቅለ ተከላ የመጡ ሰዎች አለመኖራቸውን እና እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ያልተከሰተ መሆኑንን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
በሀገር ደረጃ በብቸኝነት የሚያገለግለው የኮሌጁ ንቅለ ተከላ ማእከል አሁን ባለው አቅም ብዙ ወገኖችን እያገለገለ እና ወደፊትም አገልግሎቱን ለብዙዎች ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ
Today is #InternationalDayofRadiology. To all radiologists, technicians, and healthcare professionals: we recognize and honor your invaluable work. Your commitment to excellence in patient care is truly inspiring.
Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2
Twitter: x.com/hamster_kombat
YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official
Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/
Last updated 5 months, 2 weeks ago
Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market.
📱 App: @Blum
🆘 Help: @BlumSupport
ℹ️ Chat: @BlumCrypto_Chat
Last updated 5 months, 1 week ago
Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot
Collaboration - @taping_Guru
Last updated 1 month, 3 weeks ago