AAU NEWS

Description
First and best source of information in AAU. For further and For #Promotion contact @Bisrat_Y
Advertising
We recommend to visit

Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2

Twitter: x.com/hamster_kombat

YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official

Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/

Last updated 3 weeks, 5 days ago

Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market

Last updated 2 weeks, 5 days ago

Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot


Collaboration - @taping_Guru

Last updated 5 days, 5 hours ago

1 month, 3 weeks ago

GAT Exam Question with Answer.

@AAUNEWS1

1 month, 3 weeks ago

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ከቡሉምበርግ ሚዲያ ኢኒሼቲቭ አፍሪካ ጋር በመተባበር የፋይናሻል ጋዜጠኝነት ስልጠና ሊሰጡ ነው፡፡

ስልጠናውን በተመለከተ የፕሮግራም ትውውቅ በዛሬው ዕለት የተካሔደ ሲሆን፤ ስልጠናው በዩኒቨርሲቲዎቹ የጋዜጠኝነት ተማሪዎች እንዲሁም በሥራ ላይ ላሉ ጋዜጠኞች የፋይናሻል ዘገባ ግንዛቤያቸውን የሚያሳድግ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ፣ የካፒታል ገበያ ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚያደርገው ስልጠናው፤ ፍላጎት ላላቸው ጋዜጠኞች ለተከታታይ ስድስት ወራት እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ወንደወሰን ሙሉጌታ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

ስልጠናው በተለይ ወቅቱ የሚጠይቀውን የፋይናንሻል ጋዜጠኝነት ዕውቀትና ልምድ ያላቸው ባለሙያዎችን ለማፍራት ትልቅ ሚና እንደሚኖረው የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡

የፋይናሻል ጋዜጠኝነት ቁጥራዊ መረጃን በትክክል መርምሮ ከመዘገብ ባለፈ የኢኮኖሚ መረጃን በግልጽ ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል፡፡ #ኢፕድ

@AAUNEWS1

1 month, 3 weeks ago

የተስፋ አለመቁረጥ ምሳሌ?****

የጀመርኩትን አላቋርጥም ያለችው አትሌት መነጋገሪያ ሆናለች።

ሀገሯ ቡታንን በመወከል የሮጠችው ኪንዛንግ ላሃሞ የተባለች አትሌት በሴቶች የማራቶን ውድድር የወርቅ ሜዳሊያ ካገኘችው አትሌት ሲፋን ሀሰን ከ1 ከሰዓት ከ30 ደቂቃ በኃላ በመግባት ውድድሯን አጠናቃለች።

አትሌቷ ውድድሯን ስትጨርስ በቦታው የነበረው ታዳሚ እጅግ በጋለ ሞራል ተቀብሏታል።

የመጨረሻ ደረጃ ይዛ ያጠናቀቀችው አትሌቷ በፍጹም የጀመርኩትን ውድድር አላቋርጥም ብላ የውድድሩ የወርቅ አሸናፊ ከታወቀ ከ1 ሰዓት ከ30 ደቂቃ በኃላ ገብታለች።

80ኛ ደረጃ የወጣችው አትሌቷ ውድድሯን ለመጨረስ 3 ሰዓት ከ52 ደቂቃ / 4 ሰዓት ደገማ ወስዶበታል።

በዚህ ሁሉ ፥ የቴሌቪዥን ስርጭት  ያልተቋረጠ ሲሆን እያንዳንዷ እንቅስቃሴዋን ሲያሳይ ነበር ፤ በስፍራው የነበረው ተመልካችም የትም ሳይሄድ በክብርና በትልቅ ሞራል ተቀብሏታል።

የቡታኗ አትሌት የጀመረችውን ውድድር እስከመጨረሻ ድረስ ያለ ማቋረጥ ተፋልማ በመጨረሷ በበርካቶች " የተስፋ አለመቁረጥ ምሳሌ " ተደርጋ ተወስዳለች።

ሁላችንም በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን የጀመርነውን መጨረስ፣ ለቆምንለት ዓላማ እስከመጨረሻው መሄድ እንዳለብን ያስተማረ ነው።

" እኔ አልችልም " ብሎ ፣ ተስፋም ቆርጦ አለመቆም እንጂ በተንቀሳቀስን ቁጥር ግባችን ጋር መድረሳችን የማይቀር ነው።

#TikvahEthiopia

ቪድዮ፦ ከሱፐር ስፖርት

@AAUNEWS1

2 months ago

የድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና አሰጣጥና አስተዳደር ማንዋል

አገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በመስከረም እና በህዳር 2016 ዓ.ም በሁለት ዙር የድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ 3ኛው ዙር የ NGAT ፈተና በዚህ ወር እንደሚሰጥ ይጠበቃል፡፡

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተግባራዊ እንዲያደርጉት የሚጠበቀው “አገራዊ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራም የመግቢያ ፈተና አሰጣጥና አስተዳደር ማንዋል" ከላይ ተያይዟል፡፡

@AAUNEWS1

2 months ago

የፓስፖርት ክፍያ 5000ብር ገባ ‼️

በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 550/2024 መሰረት ለመደበኛ፣ ለአስቸኳይ፣ ለእድሳት፤ ለጠፋ እና እርማት ፓስፖርት አገልግሎቶች ከነሃሴ 1 ጀምሮ 2016 ዓ/ም ተግባራዊ የሚሆን የዋጋ ማሻሻያ ክፍያ ዝርዝር

©️የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

@AAUNEWS1

2 months ago

#Reposted!
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ''ስለ ራስገዝ ዩኒቨርሰቲ ለመደንገግ በወጣ'' አዋጅ ቁጥር 1294/2015 እንዲሁም በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 537/2016 ዓ.ም. በተሰጠው ስልጣን መሠረት ከ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ጀምሮ በራሱ ፖሊሲና መስፈርት፤ የምዘናና የክፍያ ስርዓት ተማሪዎችን አወዳድሮ የሚቀበል ይሆናል።

በዚህም መሰረት በ2017 ዓ.ም. በመደበኛ፣ በማታና በርቀት በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን መከታተል ለምትፈልጉ አመልካቾች በቅርቡ በሚገለጽ ዝርዝር ማስታወቂያ መሰረት እንድታመለክቱና ለ መግብያ ፈተና እንድትዘጋጁ ስንል እናሳውቃለን፡፡

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም.

@AAUMEREJA

2 months, 1 week ago

Harvard University Free Online Courses 2024

Apply here: https://tinyurl.com/mwfm8h3t

Mode: Online
Financial coverage: Free

Benefits:

• Get certified by the best university in the world.
• No registration fee is required.
• There is no registration fee and the courses are online.
• No course fee requirement.
• Open for people of all ages.

For more
Join us
@AAUNEWS1

2 months, 1 week ago

How to apply for GAT?

Here is a step by step guidelines

@AAUNEWS1

2 months, 1 week ago

GAT የምዝገባ ግዜ
ከሐምሌ 24/2016 እስከ ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን የመመዝገቢያ መስፈርቶችን በሟሟላት በሚከተለው ድሕረ ገፅ መመዝገብ ትችላላችሁ

https://ngat.ethernet.edu.et/registration

@AAUMEREJA

ngat.ethernet.edu.et

Ministry of Education

Ministry of Education | National GAT

4 months, 2 weeks ago
Dear first year students: AAU students …

Dear first year students: AAU students Career Development Center in collaboration with Dereja.com organizes second round career counselling session. The orientation will held on Thursday May 23- Afternoon 8:30 (Local time) @ Mandella Hall. To attend please fill the next link : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeanNT83zT3MjMe2aH1mCcQ8PDyrbp9yP6mqi2RnKRqb1kH6w/viewform

@AAUNEWS1

We recommend to visit

Community chat: https://t.me/hamster_kombat_chat_2

Twitter: x.com/hamster_kombat

YouTube: https://www.youtube.com/@HamsterKombat_Official

Bot: https://t.me/hamster_kombat_bot
Game: https://t.me/hamster_kombat_bot/

Last updated 3 weeks, 5 days ago

Your easy, fun crypto trading app for buying and trading any crypto on the market

Last updated 2 weeks, 5 days ago

Turn your endless taps into a financial tool.
Join @tapswap_bot


Collaboration - @taping_Guru

Last updated 5 days, 5 hours ago